Pages

Saturday, July 19, 2014

አቶ ሽመልስ ከማል የሚመሩት ፕሬስ ድርጅት ደካማ ነው ተባለ


ሐምሌ ፯(ሰባት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የፓርላማ : ባህል ፣ ቱሪዝምና መገናኛ ብዙሃን ቋሚ ኮምቴ ስብሳቢ 73ኛ የምስረታ ዓመቱን በቅርቡ ያከበረውን የኢትዮጽያ ፕሬስ ድርጅት በቁሙ እየሞተ መሆኑን በመጠቆም በራሱ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይትችትአቀረቡ፡፡
የቋሚ ኮምቴው ስብሳቢ ወ/ሮ ፈቲያ ዩሱፍ ከአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጋር ዓርብ እና ቅዳሜ እለት በታተመ ቃለ ምልልሳቸው እንደተናገሩት የአዲስ ዘመን ፣ ኢትዮጵያ ሄራልድ ፣ በሬሳ ፣ ዓልኣለም ጋዜጦች እና የዘመን መጽሄት አሳታሚ የሆነውና በአቶሽመልስከማልየቦርድሰብሳቢነትየሚመራው  የኢትዮጽያፕሬስድርጅትተወዳዳሪመሆንእንዳልቻለ፣ የጋዜጦቹህትመትቁጥርምከጊዜወደጊዜእያሽቆለቆለእንደመጣ፣በገበያላይየሚያነበውእንደሌለበመጥቀስበይፋ ድክመቱንተናግረዋል፡፡
ድርጅቱ ችግሩን ለመቅረፍ ወደ ኮርፖሬት አደረጃጀት እንዲገባ በተደጋጋሚ እንደ ተነገረው ነገርግን በማኔጅመንቱ  ድክመት እንዳልተሳካ ተናግረዋል፡፡ «አምናሪፎርምውስጥግቡብለናቸውየሆነነገርጀምረውእኛሥራበዝቶብን ወደሌላዘወርስንልይተውታል» በማለት የማኔጅመንቱን እንዝህላልነት አሳይተዋል፡፡
ሠራተኛውገሚሱበሲቪልሰርቪስ፣አንዳንዱበቦርድእንደሚተዳደርናይህልዩነትበኮርፖሬትአደረጃጀት እንዲስተካከልተነግሮአቸውምእንዳላስተካከሉትወ/ሮፈቲያገልጸዋል።

No comments:

Post a Comment