Democracy For Ethiopia
Pages
Wednesday, May 6, 2015
በባህርዳር ከተማ ሁለት ወጣቶች ታፍነው ወዳልታወቀ ስፍራ ተወሰዱ
ሚያዝያ ፳፩ (ሃያ አንድ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ቢችል ቀሬ እና ብርሃኑ ታየ የተባሉ ወጣቶች መጋቢት 29 ቀን 2007 ዓም በፌደራል ፖሊሶች ታፍነው ከተወሰዱ በሁዋላ የደረሱበት አልታወቀም።
ወጣቶቹ በምን ምክንያት ታፍነው እንደተወሰዱም ሆነ ታፍነው ከተወሰዱ በሁዋላ በህይወት ይኑሩ አይኑሩ እስካሁን የታወቀ ነገር የለም።
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Older Post
Home
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment