Democracy For Ethiopia
Pages
Sunday, January 25, 2015
በአዲስ አበባ ሳሪስ አካባቢ ቻይናዎች የባቡር ሀዲድ ለማንጠፍ ቁፋሮ ሲያካሂዱ የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተደርምሶ በመናዱ በርካታ ህጻናት ተማሪዎች መጎዳታቸው ተሰማ።
ጥር ፲፬(አስራ አራት ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-አደጋው የደረሰው ሳሪስ አቦ ማዞሪያ ትንሽ ከፍ ብሎ በሚገኘውና የሀዲድ ንጣፍ ስራ እየተካሄደበት ባለ ቦታ ላይ ነው።
በአደጋው የደረሰውን ጉዳት ለጊዜው ማወቅ ባይቻልም፤አምቡላንሶች የተጎዱ ተማሪዎችን ወደ ሆስፒታል ሲያመላልሱ መዋላቸውን ሪፖርተራችን ከስፍራው ዘግቧል።
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Older Post
Home
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment