Pages

Monday, January 26, 2015

ቢያጥቡት የማይጸዳ ዘረኛ ቡድንን ለማስወገድ ከአንድነት ጋር አንድ እንሁን !!

አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ከምስረታው እስካሁን ለወያኔ ህወሃት ቡድን ትልቅ የራስ ምታት ሆኖ ቆይቷል።በመሆኑም ድርጅቱን ለማፍረስ በተለያዩ ጊዜያት የድርጅቱን አመራሮች በማሰር፣ በመደብድብ፣ ከሀገር በማስደድ፣ በማስፈራራት እና በድርጅቱ ውስጥ ሰርጎ ገቦችን በማስረግ ያላደረገው ሙከራ አልነበረም። ሆኖም ግን አንድነት በቆራጥ አመራሮቹ ፣ አባላቶችና ደጋፊዎች ታጋድሎና መስዋእትነት እስካሁን ህልውናውን ጠብቆ ቆይቷል።
በአሁኑ ሰዓት በኢትዮጵያችን የተከሰተው አገር አቀፍ ቀውስ ህዝቡ ብሶቱን ያለምንም ፍርሃት እንዲገልጽ እያስገደደው መሆኑን የተረዳው የህወሀት ቡድን ትግሉን መርተው ከስልጣን ማማ ያወርዱኛል ብሎ የሚፈራቸውን የፖሌቲካ ድርጅቶችንና ግለሰቦችን ለማጥፋት ቆርጦ ተነስቷል። —

[ሙሉውን መግለጫ ለማንበብ እዚህ ይጫኑ]—

 http://www.zehabesha.com/amharic/wp-content/uploads/2015/01/Intriem-Task-Force-of-Andenet-Support-Chapters-in-Europe.pdf

No comments:

Post a Comment