Pages

Thursday, October 30, 2014

የግንቦት 7 ህዝባዊ ሃይል ላለፉት 3 ወራት ያሰለጠናቸውን የአምስተኛ ዙር ታጋዮች አስመረቀ ።

የግንቦት 7 ህዝባዊ ሃይል ለ 90 ቀናት በተከታታይ በወታደራዊ፣ ፖለቲካዊ እና የመረጃ እና ደህንነት ትምህርቶች ያሰለጠናቸውን ታጋዮች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እና የተለያዩ የተቃዋሚ ድርጅቶች ተወካዮች በተገኙበት በደመቀ  ሁኔታ  አስመርቀ። 
ህዝባዊ ሃይሉ ከዚህ በፊት 4 ተከታታይ ዙሮችን ያስመረቀ ሲሆን የዛሬው ለአምስተኛ ጊዜ ነው። በምረቃ  ስነስርዓቱ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የህዝባዊ ሃይሉ ዋና አዛዥ ኮማንደር አሰፋ ማሩ ‘’ህዝባዊ  ሃይላችን በኢትዮጵያ ውስጥ የተንሰራፋውን ዘረኛና አፋኝ የወያኔ ስርዓት ከህዝብ እና ከሃገራችን ጫንቃ ላይ አስወግዶ በምትኩ ፍትሃዊና ዴሞክራሲያዊ ስርዓት ለመገንባት ከተመሰረተ ጀምሮ ባለፉት ጊዚያት በርካታ ስራወችን  በመስራት አስተማማኝ ድርጅታዊ አቋም ላይ ይገኛል’’ ብለዋል። 
ኮማንደሩ አያያዘውም ‘’ይህን የአምስተኛ ዙር ምርቃት ከቀደምቶቹ የሚለየው የኢትዮጲያ ህዝብ አርበኞች ግንባር፣ የአማራ ዴሞክራሲያዊ ሃይል ንቅናቄ እና  የግንቦት 7 የፍትህ፣ የነጻነትና የዴሞክራሲ ንቅናቄ ተዋህደው ባንድ ድርጅት ጥላ ስር ትግላቸውን አስተባብረው ለመታገል የሚያደርጉትን የውህደት ሂደት የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ ያደረሱበት ወቅት ላይ መደረጉነው’ ብለዋል። በተጨማሪም ‘’ይህ የህዝባዊ ሃይላችን ስልጠና በግንቦት ሰባት ስም ከሚደረጉት ስልጠናወች የመጨረሻው ይሆናል ብለዋል።

ባለፉት 23 ዓመታት ውስጥ በልጆቻቸው መታሰር በፅኑ ሃዘን የተወጉትን እናቶች ማሳያ የሆኑት 70 ዓመታት ያለፋቸው የጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ እናት ተመስገን በተፈረደበት ዕለት የነበሩበትን ሁኔታ የተመስገን ወንድም እንደፃፈው (ኦድዮ) 1329 EmailShare ከኢሳት ”ስለ ኢትዮጵያ” ከተሰኘው የራድዮ ፕሮግራም የተወሰደ


















Sunday, October 26, 2014

የኖርዌይ ኦስሎ ወጣቶች ስለአገራቸው ውይይት አካሄዱ

የዲሞክራሲ ለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ ድርጅት በኖርዌይ የወጣቶች ክፍል ቅዳሜ ጥቅምት 10/2007 ዓም(ኦክቶበር 25/2014) “ለአገር እድገትና ለድሞክራሲ ግንባታ የወጣቶች አስትዋጾ” በሚል ሰፊ ውይይት ከ15:00 እስከ 18:00 ስዓት ተካሄደ። የመግቢያ ንግግሩ በድርጅቱ ህዝብ ግንኙነት በአቶ አቢ  አማረ የውይይቱን ዓላማና አስፈላጊነት ለተሳታፊው በመግለጽ ወጣቶች ውይይቱ ውጤት ሊያመጣ በሚችል መልኩ እንዲካሄድ አጽንኦት ሰጠው ውይይቱ ቀጥሏል።

በመቀጠልም የአንድ አገር ቀጣይነት ያለው እድገት የሚለካው በአላት ሃብትና ንብረት ብቻ ሳይሆን ያንን ተረክቦ በአደራ ለትውልድ ማስተላለፍ የሚችል ትውልዳዊ ትስስር መኖርና ይህንንም እንደ ድልድይ ሆኖ  ከአንዱ ትውልድ ወደቀጣዩ ትውልድ የሚያስተላልፈው ወጣቱ የህብረተሰብ ክፍል እንደሆነ፤ በማንኛውም አገር፣ ጊዜና ዘመን እያንዳንዱ ተተኪ ትውልድ የአገሩ ወራሽ፣ ተተኪና ተረካቢ፣ ጠባቂና ለሚቀጥለውም ትውልድ የማውረስ፣ የማስተላልፍና የማስረከብ ኃላፊነትና ግደታ እንዳለበት፤ ወጣት ለአንድ አገር በሦስቱም ዘርፍ ማለትም በማህበራዊ፣  በምጣኔ ሃብታዊና በፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ ማድረግ እንደሚችል ተረድቶ ወጣቱ ትውልድ በዓላማ፣ በቁርጠኝነት፣ በዕቅድና በመደራጀት  ለአገር እድገት፣ ነጻነት፣ፍትህና ዲሞክራሲ መታገልና ለውጥ ማምጣት እንዳለበት በክፍሉ ተወካይ በወጣት ይበልጣል ጋሹ ለውይይት እንደ መነሻ ባቀረበው ሃሳብ ላይ ገልጿል። እንዲሁም የወያኔን አስከፊ፣ ዘረኛና አምባገነናዊ ሥርዓት ለማስገወገድ  ወጣቱ ትውልድ የበኩሉን ሃላፊነት ወስዶ ይህን  ለአገርና ለህዝብ መቆም እንዳለበት በመግለጽ የውይይት ሃሳቦችን አስቀምጦ ስዓቱን ለውይይት ክፍት አድርጓል። በውይይቱም በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ወጣቱ ለክፉም ለመልካምም የራሱ የሆነ ትልቅ አገራዊ ታሪክ እንዳለው በመግለፅ  ወጣቱ እንዴት መታገልና ለውጥ ማምጣት እንደሚችል ገንቢ አስትያየቶች፣ ምክሮችና አቅጣጫ ተሰጠዋል። ከተነሱትት ሃሳቦች መካከልም በበቂ ሁኔታ መደራጀት፣ በእውቀት እራስን ማብቃት፣ አገራዊ ስሜት መላበስ፣ታሪክን ጠንቅቆ ማዎቅ፣ አንድነት መፍጠር፣ ለውጥ ሊያመጣ የሚችል ስልታዊ እቅድ መከተል፣ አቀራረባችንን እና ትኩረታችን መለየት፣ ቀጣይነት ያላቸው የውይይት መድረኮችን ማዘጋጀት እና ክፍሉን ማደራጀት ከተነሱት አበይት ሃሳቦች መካከል ነበሩ። በተጨማሪም ክፍሉ ከሌሎች የወጣት ህብረት ጋር ግንኙነት በመፍጠር ልምድና ተሞክሮ  በመለዋወጥ ወጣቱን ይበልጥ ማንቃትና ፖለቲካዊ አድማሱን ማስፋትና የወያኔን ጨቋን መንግሥት ሊታገል የሚችልበትን አቅጣጫ ማሳየትና መንደፍ ተገቢ መሆኑን አጽንኦት ተሰጦበታል። -

Saturday, October 25, 2014

ፓርቲው ምርጫ ቦርድ ከተፅዕኖ ነፃ ሳይሆን የምርጫ ጊዜ ሰሌዳ ማውጣቱን ተቃወመ

የመንግሥት ስልጠና የምርጫ ቅስቀሳ አካል ነው ብሏል የምርጫ ጊዜ ሰሌዳ ለምን ወጣ መባሉ ተገቢ አይደለም – ምርጫ ቦርድ -

ምርጫ ቦርድ ከኢህአዴግ ተፅዕኖ ሙሉ ለሙሉ ነፃ መሆኑ ሳይረጋገጥና የምርጫ አፈፃፀም ችግሮች ሳይወገዱ የምርጫ የጊዜ ሰሌዳ ለማወጅ መዘጋጀቱ ተገቢ አይደለም ሲል ፕ/ር በየነ ጴጥሮስ የሚመሩት ኢማዴ-ደህአፓ ተቃወመ፡፡ መንግስት፤ የዩኒቨርሲቲ መምህራንና ተማሪዎችን ጨምሮ ለተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች እየሰጠ ያለው ስልጠና የምርጫ ቅስቀሳ አካል ነው ሲልም ፓርቲው ኮንኗል፡፡ የኢትዮጵያ ማህበረ ዴሞክራሲ ደቡብ ህዝቦች አንድነት ፓርቲ ሰሞኑን ለብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ባስገባው ግልፅ ደብዳቤ፤ ያለፉት አገር አቀፍና የአካባቢ ምርጫዎች ከመካሄዳቸው በፊት በምርጫ ችግሮችና መፍትሄዎቻቸው ዙሪያ ኢህአዴግ ከተቃዋሚዎች ጋር የሚወያይበት መድረክ እንዲዘጋጅ በተደጋጋሚ ብንጠይቅም እስካሁን ከቦርዱ የተሰጠ ተግባራዊ ምላሽ የለም ብሏል፡፡ ሃገሪቱ “በአንድ አውራ ፓርቲ” ብቸኛ ቁጥጥር ስር መውደቋ አደገኛና አሳሳቢ ነው ያለው ፓርቲው፤ የመድብለ ፓርቲ ስርአት የመገንባት ተስፋችን ጨርሶ እንዳይከስም ቦርዱ ሃላፊነቱን መወጣት እንዳለበት አሳስቧል፡፡ ነፃና ፍትሃዊ ምርጫ የሚካሄድበትን ሁኔታ ለመፍጠር ገዥው ፓርቲና ሃቀኛ ተቃዋሚ ፓርቲዎች የሚወያዩበት መድረክ እንዲያመቻች በህግ ስልጣን የተሰጠው ምርጫ ቦርድ የገባውን ቃል በማጠፍ መድረኩን ሳያመቻች የምርጫ ጊዜ ሰሌዳ ማዘጋጀቱ ፋይዳ የለውም ብሏል – ፓርቲው፡፡ ገዥው ፓርቲ ኢህአዴግ በተሻሻለው የምርጫ ህግ፣ ለቦርዱ የተሰጠውን የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ መድረክ የማስተባበር ስልጣን ለመቀማት ታማኝ ፓርቲዎችን በተቃዋሚ ስም አሰባስቦ “የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ መድረክ” በመፍጠር የምርጫ ውድድር አሯሯጭ አሰልፏል ሲል ፓርቲው ተችቷል፡፡ገዥው ፓርቲ ያልተገደበ መንግስታዊ ስልጣኑን በመጠቀም የተለያዩ ጫናዎችን እያሳረፈ፣ ተቃዋሚ በሌለበት በአፈናና በጉልበት ሃገሪቱን በአምባገነንነት እየገዛ ነው ያለው ፓርቲው፤ በአሁኑ ወቅት መንግስት ለተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች እየሰጠ ያለው ስልጠና የምርጫ ህግን የጣሰ የምርጫ ቅስቀሳ አካል ነው ብሏል፡፡ ለስልጠናው በሚሊዮን የሚቆጠር ሃብት ማባከኑም አግባብ አይደለም ሲል ፓርቲው ተቃውሟል፡፡ ምርጫ ቦርድ ከስነምግባር ደንቡ ውጪ የሆነውን የኢህአዴግን አካሄድ ማስቆም ሲገባው እርምጃ አለመውሰዱ ቦርዱ በፓርቲው ተፅዕኖ ስር መውደቁን ያሳያል ብሏል – ፓርቲው፡፡ የኢማዴ-ደህአፓ ሊቀመንበር ፕ/ር በየነ ጴጥሮስ ለአዲስ አድማስ በሰጡት ማብራሪያ፤ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ስልጠናው በመንግስት ፖሊሲዎች ዙሪያ ግንዛቤ የማስጨበጥና መንግስታዊ ኃላፊነትን የመወጣት ስራ ነው ቢሉም ለስልጠና በተሰራጩ ሰነዶች ላይ “ፓርቲያችን ኢህአዴግ” የሚሉ አገላለፆች መስፈራቸውን ጠቁመው ይሄም በቀጥታ የመንግስት መዋቅርንና ሃብትን በመጠቀም የፓርቲን አጀንዳ የማስረፅ (ኢንዶክትሪኔሽን) ስራ ነው ብለዋል፡፡ በስልጠናው ወቅት የተበተነው ሰነድ ስለኢህአዴግ መስመር የሚተነትን ነው ያሉት ሊቀመንበሩ፤ ሰነዱ የፓርቲ እንደሆነ እየታወቀ ስልጠናው የመንግስት ነው ማለት ተቀባይነት እንደሌለው ተናግረዋል፡፡ “መንግስት ፖሊሲውን ለማስገንዘብና የፈፀማቸውን ተግባራት ለማሳወቅ ስልጠና ማዘጋጀት አይጠበቅበትም፤ በሴሚናርና በዎርክሾፕ መልክ መድረኮችን ማዘጋጀት ይችላል” ብለዋል ፕ/ር በየነ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በቅርቡ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በዚህ ጉዳይ ዙሪያ ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ምላሽ፤ “በምርጫ አሸንፎ ስልጣን የያዘ ፓርቲ የመንግስትን ፖሊሲ የማስረፅ ኃላፊነት እንዳለበት ገልፀው ለምን ይሄን አደረጋችሁ ብሎ መጠየቅ ህዝቡ ለምን መረጣችሁ እንደማለት ነው ብለዋል፡፡ የኢማዴ-ደህአፓ ደብዳቤ ለምርጫ ቦርድ ፅ/ቤት መድረሱን ያረጋገጡት የፅ/ቤቱ ም/ዋና ኃላፊ አቶ ወንድሙ ጎላ፤ ሁሉም ፓርቲዎች በምርጫ የጊዜ ሰሌዳ ላይ ያላቸውን አስተያየት በፅሁፍ እንዲያቀርቡ በተጠየቀው መሰረት የቀረበ ደብዳቤ ነው፤ ቦርዱ ተሰብስቦ የሚያየው ይሆናል ብለዋል፡፡ ፓርቲው ለፅ/ቤታቸው ባስገባው ደብዳቤ፤ ተቃዋሚዎች ከኢህአዴግ ጋር የሚወያዩበት መድረክ እንዲዘጋጅ ተጠይቆ ምላሽ ሳይሰጥ የምርጫ ጊዜ ሰሌዳ ለማውጣት መጣደፍ አግባብ አይደለም ማለቱን የጠቀስንላቸው አቶ ወንድሙ፤ ለምርጫ ቦርድ የምርጫ የጊዜ ሰሌዳ ትልቅ ትርጉም እንዳለው ጠቁመው፤ የጊዜ ሰሌዳ ለምን ይወጣል መባሉ ተገቢ አግባብ አይደለም ሲሉ ተችተዋል፡፡ ምክትል ዋና ኃላፊው፤ የውይይት መድረክ የተባለውን በተመለከተ ምርጫ ቦርድ በቀጣይ የሚያዘጋጀው ይሆናል ብለዋል፡፡ በጊዜያዊነት በወጣው የምርጫ የጊዜ ሰሌዳ ላይ የፓርቲዎች አስተያየት ከተሰበሰበ በኋላ በቦርዱ ውይይት ተደርጎበት ሲፀድቅ፣ ለህዝቡ ይፋ እንደሚደረግም አቶ ወንድሙ ለአዲስ አድማስ ገልፀዋል፡፡

የእንግሊዙ ጠ/ሚ የአቶ አንዳርጋቸው የሞት ፍርድ እንዳይፈጸም ጠየቁ

“ክቡር ጠ/ሚ አባታችንን ከሞት ያድኑልን”  የአቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ልጆች

የእንግሊዙ ጠቅላይ ሚኒስትር ዴቪድ ካሜሩን በእስር ላይ በሚገኙት አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ላይ ከአምስት አመታት በፊት የተጣለው የሞት ፍርድ ተፈጻሚ እንዳይሆንና በቆንስላ ሰራተኞች መጎብኘት እንዲችሉ ለጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ
በግላቸው በላኩት ደብዳቤ መጠየቃቸውን ዘ ኢንዲፔንደንት ከትናንት በስቲያ ዘገበ የአቶ አንዳርጋቸው ልጆች አባታቸውን ከሞት እንዲታደጉላቸውና ከእስር ተፈትተው ዳግም የሚገናኙበትን መንገድ በማመቻቸት በኩል ድጋፍ እንዲያደርጉላቸው የሚጠይቅ ልብ የሚነካ ደብዳቤ እንደላኩላቸው የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትር ዴቪድ ካሜሩን፣ የልጆቹን ጥያቄ መነሻ በማድረግ ለጠቅላይ ሚንስትር ሃይለማርያም ደብዳቤ መላካቸውን አስታውቀዋል፡፡ የእንግሊዝ የስራ ሃላፊዎች በእስር ላይ የሚገኙትን አቶ አንዳርጋቸው ጽጌን በቋሚነት መጎብኘት እንዲችሉ ግፊት ቢያደርጉም፣ የኢትዮጵያ መንግስት ባለስልጣናት በጎ ምላሽ እንዳልሰጡ ለልጆቹና ለእናታቸው በሰጡት ምላሽ የገለጹት ዴቪድ ካሜሩን፣ ከዚህ በፊት የተደረገው ጥረት ውጤታማ አለመሆኑን በማጤን በግላቸው ለጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ ደብዳቤ መላካቸውን አመልክተዋል፡፡የእንግሊዝ መንግስት የቆንስላ አባላት አንዳርጋቸው ጽጌን በቋሚነት መጠየቅና ማማከር የሚችሉበት ሁኔታ እንዲመቻችና መንግስታቸው ሲቃወመው የቆየው የሞት ፍርድ ተፈጻሚ እንደማይሆን ማረጋገጫ እንዲሰጥ በላኩት ደብዳቤ መጠየቃቸውን የገለጹት ዴቪድ ካሜሩን፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለ ማርያም ለደብዳቤያቸው በጎ ምላሽ እንደሚሰጧቸው ያላቸውን ተስፋ ገልጸዋል፡፡ የአቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ልጅ የሆነችው የ7 አመቷ ምናበ እና መንታ ወንድሟ ይላቅ፣ ለጠቅላይ ሚንስትር ዴቪድ ካሜሩን በላኩት ደብዳቤ፣ “አባታችን ልጆቹን የሚወድና የሚንከባከብ መልካም አባት ነው፡፡ አባታችንን ከእስር ለማስፈታት ምንድን ነው የሚያደርጉልን?” በማለት መጠየቃቸውን ያስታወሰው ዘገባው፤ የመጀመሪያ ል©cW የ15 አመቷ ህላዊት በበኩሏ፣ “አባታችን በጣም ናፍቆናል፡፡ እባክዎት በቅርብ ጊዜ መልሰው ወደ ቤታችን ያምጡልን” በማለት ስሜቷን እንደገለፀች ዘገባው ጠቁሟል፡፡ -

የይለፍ ሚስጥር ቁልፍ ሰብሮ መረጃ የሰረቀው ግለሰብ ጥፋተኛ ተባለ

አቶ ዮናስ ካሳሁን የተባለ ግለሰብ የወ/ሮ አኪኮ ስዩምን ኢ-ሜይል አድራሻ የይለፍ ቃል (ፓስወርድ) ያለ ግለሰቧ ፈቃድ ባልታወቀ መንገድ በመጠቀም ግለሰቧ ከተለያዩ ሰዎችና ድርጅቶች ጋር የምታደርገውን የመረጃ ልውውጥ ወደራሱ አድራሻ በመላክ፣
በማጥፋትና ለ3ኛ ወገን አሳልፎ በመስጠት ወንጀል ጥፋተኛ ተባለ፡፡ ግለሰቡ በአሁኑ ሰዓት በፖሊስ ቁጥጥር ስር የሚገኝ ሲሆን የቅጣት ውሳኔ ለመስጠት ፍ/ቤቱ ለሰኞ ጠዋት ቀጠሮ ይዟል፡፡ የኦርኪድ ቢዝነስ ግሩፕ ባለቤትና ስራ አስኪያጅ የሆነችው የግል ተበዳይ ወ/ሮ አኪኮ ስዩምን የኤሌክትሮኒክ አድራሻ ባልታወቀ መንገድ አልፎ የግል የመረጃ ልውውጦቿን ወደራሱ አድራሻ መላኩና ለሶስተኛ ወገን አሳልፎ መስጠቱ በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ መረጋገጡም ታውቋል፡፡ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል ምርመራ ዘርፍ የፎረንሲክ ምርመራ ዳይሬክቶሬት ለኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ከኤሌክትሮኒክስ አድራሻ (ኢ.ሜል) መረጃ የመስረቅና የማጥፋት ወንጀል ዙሪያ ሙያዊ ድጋፍ እንዲያደርግለት በጠየቀው መሰረት፤ ተጠርጣሪው ወንጀሉን ለመፈፀም በህገ-ወጥ መንገድ የተበዳይዋን የወ/ሮ አኪኮ ስዩምን የኤሌክትሮኒክ አድራሻና የይለፍ ቃል (ፓስወርድ) ባልታወቀ መንገድ በመጠቀም ግለሰቧ ከተለያዩ ሰዎች እና ድርጅቶች ጋር የምታደርገውን የመረጃ ልውውጥ ወደ ራሱ ከመላኩም በተጨማሪ ኢ/ር ግርማ ገላው ለተባለ ሶስተኛ ወገን መላኩን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ያረጋገጠ ሲሆን ግለሰቧ በተለያዩ ወቅቶች ለተለያዩ የንግድ ስራዎች ከተለያዩ ድርጅቶች ጋር መልእክት የተላላከችበትን ቀናት በአገራችንና በአውሮፓውያን ዘመን ቀመር በግልፅ አስቀምጦ ለፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል ምርመራ ዘርፍ የፎረንሲክ ምርመራ ዳይሬክቶሬት ልኳል፡ ከኦርኪድ ቢዝነስ ግሩፕ ሦስት ጠበቆች አንዱ የሆኑትን አቶ ወገኔ ካሳሁንን አነጋግረን በሰጡን ምላሽ፤ ተከሳሽና ተበዳይ ቀደም ሲል የፍቅር ግንኙነት እንደነበራቸውና ግንኙነታቸው መቋረጡን፣ ከዚያ በኋላ የተበዳይዋን የኢሜል ሳጥን በመስበር በርካታ መረጃዎችን እንደሰረቀ በመታወቁ መረጃዎቹን እንዲመልስላት ራሷም በአማላጅም ጠይቃው እንደነበር ጠበቃው ተናግረዋል፡፡ “ተጠርጣሪው መረጃዎቹን እንድመልስልሽ 40 ሚሊዮን ብር ክፈይኝ፤ ያለበለዚያ መረጃውን አልመልስም” ማለቱን የጠቆሙት ጠበቃው፤ ከዚያም ወመረጃዎችን በመያዝ ክስ መመስረቱን ለአዲስ አድማስ ተናግረዋል፡፡ “ምስክሮች እንድናቀርብ ፍ/ቤቱ ጠየቀን፤ በምስክርነትም ራሷ ተበዳይና የሰረቃቸውን የኢ-ሜይል መረጃዎች እንዲመልስላት አማላጅነት የላከቻቸው ሰዎች ቀርበው የሚያውቁትን አስረዱ” ያሉት ጠበቃው፣ ከዚህ ሁሉ ሂደት በኋላ ተጠርጣሪው በበቂ ሁኔታ መከላከል ባለመቻሉና የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲም ሆነ ምስክሮች በበቂ ሁኔታ ጥፋተኝነቱን በማረጋገጣቸው ባለፈው ረቡዕ ፍ/ቤቱ ጥፋተኛ ብሎታል ብለዋል፡፡ ፍ/ቤቱ የቅጣት ውሳኔ እስኪሰጥ ድረስ ተጠርጣሪው ማረሚያ ቤት እንዲቆይ ያዘዘ ሲሆን የቅጣት ውሳኔውን ለመስጠት ለሰኞ ጠዋት 3፡30 ሰዓት ቀጠሮ ይዟል፡፡ “በአገራችን የግለሰቦችን የመረጃ ሳጥን በህገ-ወጥ መንገድ በመስበር ጥፋተኛ የተባለ ሰው ስሰማ የመጀመሪያዬ ነው” ያሉት የኦርኪድ ቢዝነስ ግሩፕ ጠበቃ፤ እነዚህ ወንጀሎች በአገራችን አዲስ ናቸው፤ በ1949 የወጣው የወንጀለኛ መቅጫ ህግ ላይ አልተካተቱም፤ በአዲሱ ላይ ግን ተካተው ይሄው እየሰሩ ነው ሲሉ አስተያየት ሰጥተዋል፡፡ ኦርኪድ ቢዝነስ ግሩፕ በኮንስትራክሽን ዘርፍ፣ በውሃ ጉድጓድ ቁፋሮ፣ በአስጐብኚ ድርጅትና ማሽነሪዎችን በማከራየት እንዲሁም በትራንስፖርት ዘርፍ የተሰማራ ኩባንያ እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል፡፡ -

የሶዶ ፖሊስ ማየት የተሳናቸው ተማሪዎች ላይ ድብደባ ፈጸመ

የደቡብ ክልል ትምህርት ቢሮ ‹‹ስቴት ፈንድ›› በሚል በየወሩ የሚሰጣቸው 340 ብር አሁን ካለው የኑሮ ሁኔታ አንጻር በቂ ባለመሆኑ እንዲጨመርላቸው ለሶዶ ከተማ አስተዳደር ጥያቄ ያቀረቡ ማየት የተሳናቸው ከ5-12 ክፍል የሚማሩ 90 ማየት የተሳናቸው ተማሪዎች በፖሊስ እንደተደበደቡ ለነገረ ኢትዮጵያ ገለጹ፡፡ ተማሪዎቹ ጥያቄውን ከአራት አመት በፊት ጀምረው እንዳቀረቡ የገለጹ ሲሆን በተለይ በቅርብ ጊዜያት ጥያቄውን በተደጋጋሚ ማቅረባቸውን ገልጸዋል፡፡

ተማሪዎቹ ጥያቄውን ለሶዶ ከተማ ከንቲባ አቶ መንግስቱ ሲያቀርቡ ቢቆዩም አቶ መንግስቱ ስልጠና ላይ ናቸው በመባሉ አቤቱታውን የሚሰማ በማጣታቸው ወደ ወላይታ ዞን አስተዳደር ሄደው ማመልከታቸው ተገልጾአል፡፡ የአስተዳደሩ ሰራተኞችም ስለ ጥያቄው የሚያውቁት ነገር እንደሌለ በመግለጻቸው ተማሪዎቹ ‹‹የመንግስት አካላት ናችሁ ለምን ጥያቄያችንን አላወቃችሁም? ለአቤቱታችንስ መልስ ለምን አትሰጡንም?›› በሚል ከአስተዳደሩ ቢሮ አንወጣም በማለታቸው የወላይታ ዞን አስተዳደሩ ሌሊሸ ኦሌና ሉቃስ ባልቻ በተባሉ ፖሊሶች የተመራው የሶዶ ከተማ ፖሊስ ማየት በተሳናቸው ተማሪዎች ላይ እርምጃ እንዲወስዱ አድርገዋል ተብሏል፡፡
‹‹እስካሁንም ጥያቄውን ስናቀርብ ቆይተናል፡፡ በተለይ የሚሰጠን 340 ብር አሁን ካለው የኑሮ ሁኔታ ጋር ሊመጣጠንልን ስላልቻለ እንዲጨመርልን ነው ጥያቄውን ያቀረብነው›› የሚለው ተማሪ አቤል (ስሙ የተቀየረ) ‹‹አስተዳደር ጽ/ቤት ከደረስን በኋላ መጀመሪያ ላይ አናስገባም አሉን፡፡ ጥያቄያችን ሳናቀርብ እንደማንመለስ በመግለጻችን ግቡ ተባልንና ገባን፡፡ ወደግቢው እንደገባን ፖሊስ በጣም የሚያሳዝንና በአካላችን ላይ በደረሰብን ጉዳት ላይ መሰረት ያደረገ ስድብ ይሰድቡን ጀመር፡፡ እናንተ አካለ ጎደሎዎች ብለው ሰድበውናል፡፡ ወደ ቢሮ ገብተን አቤቱታ ለማቅረብ ስንሞክር አትገቡም ተባልን፡፡ በዚህ ወቅት ነው ድብደባውን የፈጸሙብን፡፡ በተለይ ሴቶቹ ላይ ከባድ ድብደባ ተፈጽሞባቸዋል፡፡ በአካል ከደረሰብን ይበልጥ የስነ ልቦና ጉዳት ደርሶብናል›› ሲል ስለሁኔታው ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጾአል፡፡
ተማሪዎቹ በተደጋጋሚ ወደ አስተዳደሩ ጽ/ቤት በሄዱበት ወቅት ዋና አስተዳዳሪው አቶ እዮብ እያታለሉ እንደመለሷቸው የሚገልጸው ዳዊት (ስሙ እንዳይጠቀስ የፈለገ) ‹‹ትምህርት ቢሮ ሄደን ስንጠይቅ ወደ አስተዳደሩ ደብዳቤ ጻፉልን፡፡ የተወሰኑ ተማሪዎች ደብዳቤውን ይዘው ቢሄዱም ዋና አስተዳዳሪው አቶ እዮብ አስተዳደሩ አታልለውን ጠፍተዋል፡፡ ምክትሉ አቶ ታደለ ‹አስተዳዳሪው የሉም› ብለው ቀጠሮ ሰጡን፡፡ ረቡዕ ጥቅምት 5/2007 ዓ.ም ከዚህም በኋላ ‹‹እንዲህ እየተራብንና እየተቸገርን ትምህርት አንማርም አልን›› በማለት ሂደቱን ያስረዳል፡፡
አንማርም ባሉበት ወቅትም ምክትል አስተዳዳሪው መጥተው ‹‹ጥያቄያችሁን እንመልሳለን፡፡ ገንዘቡም ይጨመርላችኋል፡፡ ሰኞ መጥታችሁ አወንታዊ መልሱን ታገኛላችሁ›› ብሎ ቃል ገብቶ እንደተመለሰ የ12ኛ ክፍል ተማሪ የሆነው ዳዊት ለነገረ ኢትዮጵያ ይናገራል፡፡ ሆኖም ሰኞ ጥቅምት 11/2007 ዓ.ም በቀጠሯቸው መሰረት 90 ተማሪ ወደ አስተዳደሩ ቢሮ በሄዱበት ወቅት ‹‹እናንተን አናውቃችሁም፤ ኃላፊውም የለም›› በሚል ፖሊስ ከተማሪዎች ጋር ግጭት እንደፈጠረና ድብደባ እንደተፈጸመባቸው ተማሪዎቹ ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡
‹‹አስተዳደሩ ግቢ አስገብተውም ተማሪዎች ላይ ድብደባ ፈጸሙ፡፡ በከፊል የሚያዩ ሴቶች ነበሩ፡፡ እነዚህ ሴቶች ‹እናንተ ናችሁ መርታችሁ ያመጣችሁ› ተብለው ከፍተኛ ደብደባ ደርሶባቸዋል›› ሲል ዳዊት ስለ ድብደባው ገልጾአል፡፡
ተማሪዎች ከተደበደቡ በኋላ ዋና አስተዳዳሪው እንደደረሱ የገለጹ ሲሆን ለዋና አስተዳዳሪው ‹በርካታ ተማሪዎች ተደብድበዋል፡፡ በራጅ ይመርመሩ› ብለን ጥያቄ ብናቀርብም አስተዳዳሪው ‹ለሰላማዊ ሰልፍ ህጋዊ ፈቃድ ሳትይዙ ለምን ግቢ ውስጥ ገባችሁ ወትሮውንም እናንተ ነው ጣጣ ያመጣችሁት፡፡ እኔ የማውቀው ነገር የለም፡፡ አስተዳደሩን ቢሮ ደፍራችሁ ገብታችኋል ብትሞቱም ማንም አይጠየቅም› እንዳሉዋቸው ገልጸዋል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ‹ለማንም እንዳታወሩ፣ ከአሁን በኋላ በብዛት ከመጣችሁ ትታሰራላችሁ› የሚል ማስፈራሪያ እንደደረሰባቸው ገልጸዋል፡፡
‹‹በርና መስታወት ባይሰበርም እነሱ ግን በርና መስታወት ሰብራችኋል ብለው ደበደቡን፡፡ በተለይ የሴት መብት ተከብሮበታል በሚባልበት በአሁኑ ጊዜ ሴቶች ላይ የደረሰው ድብደባ እንዲሁም በአካላችን ላይ በደረሰው ጉዳት መሰደባችን በጣም የሚያሳዝን ነው›› ሲሉ ተማሪዎቹ ቅሬታቸውን ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡

Wednesday, October 22, 2014

የፌደራል ፖሊስ የወንጀል መከላከል ብቃቴ አድጓል አለ

ጥቅምት ፲፩(አስራ አንድ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የፌዴራል ፖሊስ በ2006 በጀት ዓመት በ36 መዝገቦች በኦነግ፣ በግንቦት ሰባት፣ በኦብነግ፣ በጋህነን፣ በቤህነን እንዲሁም በአልሻባብ ተጠርጥረው የተያዙ ሰዎችን መክሰሱን በመጥቀስ የፌደራል ፖሊስ ሽብርን የመከላከል አቅሙ እንዳደገ በመግለጽ ራሱን አሞካሽቷል፡፡
ፌዴራል ፖሊስ ለመንግስት መገናኛ ብዙሃን በሰጠው መግለጫ ባለፈው ዓመት 36 የሽብር መዝገቦች መካከል በ27 ቱ ላይ ምርመራ ተጠናቆ ለሚመለከተው ክፍል መመራቱን አስታውቆአል፡፡ ከነዚህ ተጠርጣሪዎች መካከል 4 የኦነግ፣ 6 የግንቦት ሰባት፣ 1 ኦብነግ፣ 3 ጋህነን፣ 2 ቤህነን ኢንዲሁም 2 የአልሻባብ አባላት ናቸው ብሎአል፡፡
እነዚህ ተጠርጣሪዎች በኤርትራ መንግስት የሰለጠኑና የተሰማሩ ናቸው ሲል አክሏል። ፖሊስ ባለፈው    ዓመት ብቻ በሽብርተኝነት የተጠረጠሩ 119 ተከሳሾች ጥፋተኛ ተብለው ከ1 እስከ 25 ዓመት እንደተፈረደባቸው ጠቅሶ ይህም ፖሊስ የተፋጠነ ፍትህ የማስገኘትና የማስቀጣት አቅሙ የጨመረ መሆኑን ያሳያል ብሎአል፡፡
በሌላ በኩል ሰሞኑን በሸኮ መዠንገር ላይ በፌደራል ፖሊስ ላይ ስለደረሰው ከፍተኛ ጉዳት መስሪያ ቤቱ ምንም ለማለት አልፈለገም።
የፌደራል ፖሊስ ሽብርን የመከላከል አቅሜ አድጓል ቢልም፣ አለማቀፍ ውግዘት ባልተለየው የጸረ ሽብር አዋጅ አማካኝነት ጸሃፊዎችን፣ ጋዜጠኞችንና ፖለቲከኞችን ከተጠቀሱት ድርጅቶች ጋር ያብራሉ በማለት ይከሳል በሚል ተደጋጋሚ ውግዘት ሲድርስበት ቆይቷል።

በሸኮ መዠንገርና በዞን አስተዳዳሪዎች መካከል ንግግር እየተደረገ ነው

ጥቅምት ፲፩(አስራ አንድ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የኢሳት የአካባቢው ወኪል እንደገለጸው በሸኮ መዠንገር ተወካዮችና በከፋ፣ ሸካ፣ ጋምቤላና ቤንች የዞን አመራሮች መካከል በሃይማኖት አባቶች አማካኝነት በቴፒ ውይይት እያደረጉ ነው።
የአካባቢው ባለስልጣናትን በማናገር እንደዘገበው የንግግሩ ዋና አላማ ሸሽተው በየጫካው ውስጥ የሚገኙ የመዠንገርና የሸኮ ተወላጆች አሳምኖ ወደ ቀያቸው ለመመለስ ነው። ይሁን እንጅ ለድርድር የሄዱ አንዳንድ የመዠንገር ተወላጆች መታሰራቸው ንግግሩን ተአማኒነት አሳጥቶታል።
አሁንም በአካባቢው የመከላከያ ሰራዊት በበብዛት እየተንቀሳቀሰ ሲሆን፣ ግጭት ቢቆምም ውጥረቱ ግን እንዳለ ነው። መንግስት ለግጭቱ መንስኤ ናቸው የተባሉ የወረዳ ባለስልጣናት መያዛቸውን መግለጹ ይታወሳል።
በቅርቡ የመዠንገር ተወላጆች በፌደራልና በመከላከያ አባላት ላይ በወሰዱት ጥቃት ከ50 ያላነሱ ወታደሮች መገደላቸውን የአይን እማኞችን ዋቢ በማድረግ ኢሳት መዘገቡ ይታወሳል።
በሌላ ዜና ደግሞ ከመከላከያ ሰራዊት አባል መጥፋት ጋር በተያያዘ በምእራብ አርማጭሆ የተያዘው ነርስ እርስቴ አለሙ ከፍተኛ አካላዊ ድብደባ ከደረሰበት በሁዋላ ተፈቷል።
የመንግስት ሰራተኛው ሲያምጽ፣ ወደ ህዝቡ ሊሸጋገር ይችላል በሚል ፍርሃት ግለሰቡ ለመፈታት መቻሉን የአንድነት ፓርቲ የዞኑ ሃላፊ የሆኑት አቶ አንጋው ተገኝ ገልጸዋል

የተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶች የትብብር ስምምነት ተፈራረሙ

ጥቅምት ፲፩(አስራ አንድ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ዘጠኝ የኢትዮጵያ የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ጥቅምት 11/2007 ዓ.ም በሰማያዊ ፓርቲ ጽ/ቤት የትብብር ስምምነት መፈራረማቸውን ነገረ ኢትዮጵያ ዘግቧል።
ፓርቲዎቹ ነጻ አሳታፊና ታአማኒ ምርጫ እንዲካሄድ በትብብር ለመስራት፣ የፖለቲካ ምህዳሩን ለማስፋትና የዜጎችን ሰብአዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶች እንዲከበሩ በጋራ ለመታገል መስማማታቸውን ትብብር ሰነዱ ላይ አስፍረዋል።
ትብብሩን እንዲመሩ  ኢንጅነር ይልቃል ጌትነት ከሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር፣ አቶ ኤርጫፎ ኤርጌሎ ከከንባታ ህዝቦች ኮንግረንስ ምክትል ሊቀመንበር፣ አቶ ግርማ በቀለ ከኦሞ ህዝቦች ዲሞክራሲያዊ ድርጅት ዋና ጻሃፊ፣ አቶ ካሳሁን አበባው ከመኢአድ ምክትል ዋና ጸሃፊ እንዲሁም
አቶ ኑሪ ሙደሂር ከመኢዴፓ ገንዘብ ያዥ ሆነው ተመርጠዋል። አንድነትና መድረክ ውስጥ የታቀፉት ፓርቲዎች ትብብሩን ለመፈረም በየድርጅቶቻቸው ውሳኔ ባለመተላለፉ አለመፈረማቸውን ነገረ ኢትዮጵያ ገልጾ፣ ይሁን እንጅ ፓርቲዎቹ የትብብር ስምምነቱን ይፈርማሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ጠቁሟል።

በሃረሪ የሚታየው የስኳር እጥረት መባባሱን ነዋሪዎች ገለጹ

ጥቅምት ፲፩(አስራ አንድ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ወኪላችን እንደሚለው በከተማው የታየውን የስኳር እጥረት ተከትሎ፣ አንድ ኪሎ ስኳር እስከ 30 ብር በመሸጥ ላይ ነው። በተመሳሳይ መልኩ የሚታየው የዘይት እጥረት  የነዋሪውን ኑሮ አስከፊ እንዳደረገው ገልጿል።
የስኳር እጥረቱ በደቡብ፣ በኦሮምያና በአማራ አካባቢዎችም በስፋት እየታየ ነው። መንግስት የስኳር ፋብሪካዎች ወደ ምርት ሲገቡ ስኳር ወደ ውጭ መላክ እንችላለን በማለት ህዝቡን ለማረጋጋት ቢሞክርም፣ የተባሉት ፋብሪካዎች እስከሚደርሱ መንግስት የህዝቡን ወቅታዊ ችግር ለመቅረፍ የያዘው ሌላ አማራጭ የለም በሚል እየተተቸ ነው።

በአማራ ክልል የመምህራንና ሰራተኞች ፍልሰት ጨምሯል

ጥቅምት ፲፩(አስራ አንድ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በክልሉ በሚገኙ የሰሜን ጎንደር ጠረፋማ ወረዳዎች፣ በአዊ፣ በዋግ ህምራ እና በኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞኖች የሚገኙ መምህራን ወደ አጎራባች ክልሎች  በመፍለሳቸው  በትምህርቱ ጥራት ላይ አሉታዊ ተጽእኖ እያደረሰ መሆኑን  ባለሙያዎች ገልጸዋል፡፡
ክፍተቱን ለመሸፈን አስረኛ ክፍል ያጠናቀቁ እና በልዩ ልዩ ሙያ የተመረቁ ተማሪዎች እንዲቀጥሩ ለአራቱ ዞኖች ደብዳቤ  ስለደረሳቸው ይህንኑም እየተፈጸሙ መሆኑ ተገልጿል፡፡ የሚቀጠሩ አዲስ መምህራን ለ 15 ቀን ስልጠና ተሰጥቷቸው ወደ ስራ እንደሚሰማሩ የገለጹት ባለሙያዎች የአስረኛ ክፍል ተማሪዎች የተቀጠሩት በወር 774 ብር ደመወዝ ሲሆን ከአካባቢው በረሃነትና የኑሮ ውድነት ጋር በዚህ ደመዎዝ ስራቸውን በአግባቡ ይወጣሉ የሚል እምነት እንደሌላቸው ተናግረዋል፡፡
በጃናሞራ፣ብየዳና ጠለምት አካባቢ ያሉ የመንግስት ሰራተኞች በከፍተኛ ሁኔታ እየፈለሱ ወደ ትግራይ ክልል እንደሚገቡ የተናገሩት የወረዳ አመራሮች ባለፈው አመት ብቻ ከ650 በላይ መምህራን እንደፈለሱ ተናግረዋል፡፡
መምህራኑ ከሚያገለግሉበት አካባቢ በአስር ኪሎ ሜትር ርቀት በሚገኘው የትግራይ ክልል የገጠር ከተማ የበርሃ አበል፣መኖሪያ ቤትና የመብራት አገልግሎት ተዘጋጅቶ እየተሰጠ የአማራ ክልል መንግስት ይህንን ባለማድረጉ የተነሳ ወደ ትግራይ ክልል በመሄድ የተሻለ ኑሮ ለመኖር እንደሚገደዱ አመራሮቹ ተናግረዋል፡፡ በአንዲት ሃገርና ሰንደቅ አላማ ስር እየኖሩ እንደ ሁለተኛ ዜጋ መቆጠራቸው እንዳሳዘናቸው ተናግረው የክልሉ መንግስት ችግሩን እንዲስተካክል በተደጋጋሚ ለቀረበለት ጥያቄ መፍትሄ እንዳልሰጠበት ገልጸዋል፡፡
በሌላ በኩል በኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን ያሉ ባለሙያዎች ያለባቸውን ተመሳሳይ ችግር የገለጹ ሲሆን በተመሳሳይ መምህራኑ በመልቀቅ ወደ አዲስ አበባ ዙሪያ በሚገኙ የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቤቶች በመፍለስ ላይ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡የዚህን ምክንያት የሚገልጹት የትምህርት ባለሙያዎች በኦሮሚያ ክልል የሚሰጠው የመኖሪያ ቤት እና ልዩ ልዩ ጥቅማ ጥቅም ለፍልሰቱ አብይ ምክንያት መሆኑን ተናግረዋል፡፡
ባሳለፍነው አመት በደዋጨፋ ወረዳ ብቻ 154 መምህራን የለቀቁ ሲሆን በምትካቸው 35 በዲፐሎማ፣18 በዲግሪ መርሃ ግብር በአካውንቲንግ ና አፕላይድ ሳይንስ የተመረቁ አዲስ ምሩቃን በዲፐሎማ ደመወዝ መቀጠራቸውን ተናግረዋል፡፡የተቀጠሩት መምህራን ምንም አይነት የመማር ማስተማር ትምህርት ኮርስ ያልወሰዱ በመሆናቸው ስራቸውን በአግባቡ ይሰራሉ ተብሎ እንደማይጠበቅ ባለሙያዎች ተናግረዋል፡፡ ከነዚህም ውጭ 70 አስረኛ ክፍልን የጠናቀቁ ተማሪዎች ቦታውን ሸፍንው ሲሰሩ መቆየታቸው ታውቋል፡፡
ዲግሪ ይዘው በዲፐሎማ ደመወዝ የተቀጠሩት ስራ በማጣታቸው እንጅ አማራጭ ቢያገኙ ጥለው እንደሚሄዱ ጥርጥር የለውም የሚሉት ባለሙያዎቹ በዚህ አይነት ሂደት የትምህርቱ ጥራት እየወደቀ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ከአጎራባች ክልል ሃላፊዎች ጋር በፍልሰቱ ዙሪያ ኮምቦልቻ ላይ በተካሄደው የሁለትዮሽ ስብሰባ ላይ ቢነጋገርም፣  የኦሮሚያ ክልል አመራሮች ግን ‘ማንኛውም ዜጋ በፈለገበትና በተመቸው አካባቢ ተዘዋውሮ መስራት ስለሚችል ዛሬም ነገም ቢመጡ እቀበላለሁ፡፡እናንተ ጉድለታችሁን በማስተካከል ሰራተኞችን በአግባቡ መያዝ ከናንተ ይጠበቃል’ በማለት እንደመለሱላቸው በስብሰባው ተካፋይ የነበሩት ባለሙያዎች ተናግረዋል፡፡
በክልሉ ለሚታየው የትምህርት ጥራት ከጊዜ ወደ ጊዜ መውደቅ እንደ መፍትሄ ያቀረቡት በተደጋጋሚ በመምህራንና ሰራተኞች የተጠየቀውን የአጎራባች ክልል ተሞክሮ በመውሰድ የተሻለ ክፍያና ጥቅማ ጥቅም ለሰራተኞች ሊከበር ይገባል በማለት ባለሙያዎች ተናግረዋል፡፡

ኢንሳ በኢሳትና ሌሎች ሚዲያዎች ላይ እርምጃ እንዲወስድ ተጠየቀ

ጥቅምት ፲(አስር) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስቴር ሰሞኑን አሻሽሎ ያዘጋጀውና የኢህአዴግ ምክር ቤት አባላት እንዲወያዩበት የተዘጋጀው  ሰነድ ለኢሳት የደረሰ ሲሆን፣ ሰነዱ የመንግስት የመረጃና የደህንነት መስሪያ ቤት ወይም ኢንሳ በኢሳት በአሜሪካ እና በጀርመን ድምጾች ላይ እርምጃ እንዲወስድ ከመማጸን ጀምሮ መንግስት በሴቶች፣ በወጣቶችና በምሁራን ስም የሃይማኖት ማህበራትን እንዲቋቋሙ እገዛ እንዲደርግ፣ በሰርተፍኬትና በዲግሪ ደረጃ የሃይማኖት ትምህርት የሚሰጡ ተቋማት እንዲቋቋሙ እገዛ እንዲያደርግ ይመክራል።
የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስቴር ጥቅምት 2007 ለኢህአዴግ የምክር ቤት አባላት ያዘጋጀው ሰነድ 16 ገጾች ሲኖሩት በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ተከፋፍሎ፣ ለመንግስት ህልውና ስጋት ደቅኗል ባለው የሃይማኖት አክራሪነት ዙሪያ የተለያዩ የመፍትሄ ሃሳቦችን ይሰነዝራል።
ሰነዱ ወጣቱን ከስራ አጥነት ችግር መታደግ በሚለው ንኡስ ርእስ ስር ” በአገራችን በተለይ ከ97 ዓም ድህረ ምርጫ ቀውስ በመማር የወጣቱ የልማትና ተጠቃሚነት፣ የመልካም አስተዳደርና የተሳትፎ ጥያቄዎች ለመመለስ ያደረግነውና ያልተሳካ ውጤት ያገኘነውም በመሰረቱ ለስራ አጥነትና ለተስፋ መቁረጥ የተጋለጠ ወጣት ሊኖርበት የሚችለውን ተጋላጭነት በመኖሩ ነው አሁንም ይህ ስጋት በተማረው እና መሬት በሌላው ወጣት ዘንድ በስፋት አለ። በዚህ ረገድ ባለፉት ሰባትና ስምንት አመታት እጅግ የሚያስመካ ስራ ሰርተናል ማለት አይቻልም። ” ይልና ” በገጠርም በከተማም የትምህርት እድልን በማስፋፋት፣ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነቱን የሚያረጋግጡ በግብርናና ከግብርና ውጭ የሚከናወኑ የልማት እድሎችን በመፍጠርና በማስፋት የወጣቱን ተሳትፎና ተጠቃሚነት በተሻለ ደረጃ ለማስቀጠል የመሬት እጥረት ከስደተኛ ወጣቱ ጋር ተዳብሎ ከፍተኛ የፖለቲካ ስጋት ነው ለዚህም እስካሁን በጥቃቅንና አነስተኛ የሰጠነው በቢልዮን የሚጠጋ ብር መመለስ አልተቻለም። ” ብሎአል።
ሰነዱ ” በሃገራችን የሚንቀሳቀሱ የሃይማኖት አክራሪ ቡድን መሪዎች ላይ እርምጃ መውሰድ አስፈላጊ መሆኑንም” ይጠቅሳል። “በመላ አገሪቱ በቀጣይ ለፓርቲያችን አስቸጋሪ ሁኔታ እና ለአላስፈላጊ ውድቀት የሚዳርገው በክርስትናም ሆነ በእስልምና እምነት ላይ ያለው አክራሪነት ነው” የሚለው ሰነዱ” ሁለቱ ሃይማኖት እርስ በርስ የሚያደርጉት መገፋፋት ለፖለቲካው መሪነት አማራጭ እና ከእርምጃ መንግስትን የሚታደገው ሆኖ ይገኛል ” ብለአል።
በሃይማኖት ሽፋን የሚነግዱ ሃይሎችን በቀጣይነት ማጋለጥና መሰረት ማሳጣት በሚልው ክፍል ደግሞ ” የመንግስትን እቅዶችና አፈጻጸም እንዲሁም በአፈጻጸም ሂደት የሚያጋጥሙ ችግሮችና መልካም አጋጣሚዎችን የሚለከት መረጃ ለህዝቡ በፍጥነትና በግልጽ ማቅረብ እንደሚገባ” ይመክራል። የክልል እና የፌደራል ሚዲያዎችንም በይዘት ቁጥጥሩ ሊጠብቅ እንደሚገባ ከገለጸ በሁዋላ ” የጥፋት ሃይሎች የሚነዙዋቸውን የሃሰት ፈጠራዎች በሙሉ እየተከታተልንና ምላሽ የሚያስፈልጋቸውን ሁሉ እየለየን በብቁ መልእክቶች መመከት ይገባል” ሲል ያስቀምጣል።
ኢሳት፣ ቪኦኤ፣ የጀርመን ድምጽ የሬዲዮ ስርዓቶች በኢንሳ ቁጥጥር ስር ማዋል ያስፈልጋል፣ የሚለው ሰነዱ እያንዳንዱን የፈጠራ ድርሰት በዝርዝር ማንሳትና ይህንኑ ለመመከት የሚያስችል መልዕክት ለመቅረጽ ከመሞከር ተቆጥበን በየወቅቱ በሃይማኖት ሽፋን የፖለቲካ ንግድ ላይ የተሰማሩ ወገኖች የሚያነሷቸውን ነጥቦች መነሻ በማድረግ ጠንካራ የምከታ ስራ መስራት ተገቢ ነው ብለአል። በተለይ በሀገር ውስጥ ያሉ አባሎቻቸው ላይ የማያቆራርጥ እርምጃ መውሰድ ተገቢ ነው ሲል ይመክራል።
የሃይማኖት ተቋማትን መደገፍ በመደገፍ በተናጠልና በጋር የውስጥ ተጋላጭነታቸውን እንዲያስወግዱ ማበረታታት በሚለው ተራ ቁጥር አንድ ስድስት ላይ ደግሞ ” ሃይማኖታዊ የወጣት፣ የሴቶች፣ የምሁራን አደረጃጀቶች ተፈጥረው ራሳቸውንና ሌላውን ተከታይ በተደራጀ ሁኔታ የተሟላ ሃይማኖታዊ እውቀት እንዲኖረው ከአሉባልታዎች እንዲጠበቅና የአክራሪነት አመለካከትና ተግባር የሚታገል አቅም ሆኖ እንዲደራጅ መደገፍ ያስፈልጋል። ተጠሪነታቸውን በየራሳቸው ሃይማኖት ተቋም በማድረግ ህገመንግስታዊ ልማታዊና ዲሞክራሲያዊ እንዲሆኑ መደገፍ ይቻላል። ” ሲል ይተነትናል።
” እያንዳንዱ የሃይማኖትና የእምነት ተቋም መሪዎች ሃይማኖታዊ ስርዓቶች ከህገመንግስታዊ ስርአቱ ጋር የሚጋጩ እንዳልሆኑና ከዚህ ወጣ የሚል አካል ሲኖር በአባታዊ ምክር የመመለስና የማስታገስ፣ የማይታረም ከሆነም ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር የህግ የበላይነትን ማስከበት ” እንደሚጠበቅባቸው የሚገልጸው ሰነዱ፣ ” የሰባኪያን/ዳኢዎች ሚና የበለጠ ለማጎልበትና የተጠያቂነት ስርአት ለመትከል እያንዳንዱ የሃይማኖት ተቋም የራሱን መምህራን የሚለይበትን የመታውቂያ ስርአት ሊያበጅና በዚህም የክትትል ስራ እንዲሰሩ መደገፍ ይቻላል” ይላል።
ከሁሉም በላይ የአክራሪነት ተጋላጭነት እየመጣ ያለው የሃይማኖታዊ እውቀት ክፍተት የሚሞላ የተማረ የሰው ሃይል እየተሟጠጠ በመሄዱ” በመሆኑ ፣ በአጫጭር ኮርሶችም ይሁን በመደበኛ ፕሮግራም ከሰርትፍኬት አንስቶ እስከ ዲግሪ ፕሮግራሞች የሚያስተምር የትምህርት ተቋም አስፈላጊ ይሆናል” ብሎአል።

ኢህአዴግ በምርጫው ዙሪያ የ20 በ80 እቅዱን ተግባራዊ እያደረገ ነው

ጥቅምት ፲(አስር) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በመንግስት የኮሚኒኬሽን ሚኒስትር ሬድዋን ሁሴን በተመራውና ሁሉም የክልል መንግስታት የኮሚኒኬሽንና የመገናኛ ብዙሃኖች የተሳተፉበት የኢህአዴግ የምርጫ ዘመቻ ፕሮፓጋንዳ ዝግጅት ባለፈው ቅዳሜ ሲጠናቀቅ ሁሉም የክልል ሚዲያዎች ቀጣዩን ምርጫ ሊያሳምን የሚችል አቀራረብ ፣ ዜና እና ፕሮግራም እንዲየቀርቡ እንዲሁም በምርጫው የኢህአዴግ አሸናፊት ቅኝት ውስጥ ስራዎችን እንዲሰሩ ታዘዋል።
ብአዴን በምርጫው ዙሪያ ለከፍተኛ አመራሩ የሰጠውን ስልጠና ወደ መካከለኛ አመራሩ ያወረደ ሲሆን፣ መካከለኛ አመራሩም ከጥቅምት 10 እስከ 13 ምርጫውን በምን ሁኔታ ማሸነፍ እንደሚቻል ለመመካር በባህርዳር ከተማ ተሰብስቧል።
የብአዴን የዞን ድርጅት ጉዳይ አስተባባሪ አቶ ሙሉዓዳም ጌታነህ ቀጣይ ጉዞአችንን ለማስቀጠል በምርጫው ውጤታማ እንድንሆን ተግተን እንሰራለን ያሉ ሲሆን፣ የመንግስት ሰራተኞች የብአዴን አባላት በተከታታይ እየሰበሰቡ  “ብአዴንን በምርጫው እንዴት አሸናፊ ማድረግ ይቻላል?’ በሚለው ዙሪያ እንደሚመክሩ ታውቋል።
በሌላ በኩል ደግሞ የደህንነት መስሪያ ቤት ከምርጫው ጋር በተያያዘ ትኩረት የሚያደርግባቸው ሰዎችና የመገናኛ ብዙሃንን የለየ ሲሆን፣ በቀዳሚነት የመንፈሳዊ ጉዳዮች ተመራማሪ፣ የማህበራዊ ጉዳዮች ተችና ጸሃፊ የሆነው ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ከአገር እንዲወጣ ወይም የኢህአዴግን የልማት ስራዎችና ፖሊሲዎችን ደግፎ እንዲፅፍ ማድረግ እንደሚገባ የደህንነት መስሪያ ቤቱ ስራዎችን እንደሚሰራ የኢሳት ምንጮች ገልጸዋል።
በሰማያዊ ፓርቲ መሪ ኢንጂነር ይልቃል ላይ የተለያዩ ወንጀሎችንና ትችቶችን በመጻፍ ስማቸውን የማጥፋት ስራ መስራትና ከተቻለም ከአገር የሚወጡበትን ሁኔታ የማመቻቸት ስራ  የደህንነት መስሪያ ቤቱ ይሰራል። ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ እስከ ምርጫው ፍጻሜ መታሰር አስፈላጊ መሆኑን እንዲሁም ከመገናኛ ብዙሃን ኢሳት ቴሌቪዥንና ኢሳት ሬዲዮን ማፈን ተገቢ በመሆኑ የደህንነት መስሪያ ቤቱ የቀጣይ ስራው የትኩርት አቅጣጫ እንደሚሆኑ ምንጮች ገልጸዋል።
ሰሞኑን ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ምርጫ ተኮር ተደርጎ የተሰጠው የፖለቲካ ስልጠናም በኢህአዴግ ፅ/ቤት እየተገመገመ ሲሆን፣ ” ልማት ከታሰበ ኢህአዴግ መፍረስ አለበት ” በማለት ሲናገሩ የነበሩ የባህርዳር ዩኒቨርስቲ “የአማራ ተወላጅ” ተማሪዎች ” ትምክተኞች” የተባሉ ሲሆን፣ አማራ ዛሬም አዲስ ስርአት የሚናፍቅ ነው በሚል በዩኒቨርስቲዎች ውስጥ በሚታዩ ስጋቶች ተርታ ተመድበዋል።
የትግራይ ክልል ተማሪዎች በመልካም አስተዳደር ላይ ምስጋና ማቅረባቸው ሲወደስ፣ የኦሮሞ ተማሪዎች ባለፈ ታሪካቸው የሚቆጩ፣ አሁንም ያንን ታሪክ በተቃራኒው ለመድገም ፍላጎት ያላቸው ናቸው ተብለዋል። በደቡብ ክልል በወልቂጤ ዩኒቨርስቲ የተደረገው ውይይት  ” ጉራጌ አሁንም አኩራፊ ሆኖ እንደቀጠለ የሚያሳይ ነው ተብሎአል። ወላይታ ከትግራይ በመቀጠል አስተማማኝ ሲባሉ፣ ዳውሮ፣ ከምባታ፣ ስልጤ፣  አፋር፣ ጋምቤላ፣ ሶማሊ፣ ሀረሪና የመሳሰሉት ጠንካራ ፓርቲ ካገኙ ኢህአዴግን ሊከዱ የሚችሉ ናቸው ተብለዋል። ቤንሻንጉል ጉሙዝ የብሄር ብሄረሰቦችን ቀን ለማክበር በሚገነባው መሰረተ ልማት ተጠቃሚ ስለሚሆን የምርጫ ውጤት ማግኘት ይቻላል ሲል የግምገማ ሪፖርቱ አመልክቷል።
በግብረ መልሱ ስርም በዩኒቨርስቲዎች ጠንካራ አመራርና መምህራንን በመመደብ የምርጫ አስፈጻሚ ግብረሃይል በኢህአዴግ አጋዥነት ቢዋቀር አመጽን ለመቆጣጠር ይቻላል የሚል ሀሳብ ሰፍሯል።
የኢህአዴግ 20 በ80 የምርጫ እቅድ የመንግስት ሰራተኞች ከጊዜያቸው 80 በመቶውን ለምርጫ 20 በመቶውን ለመንግስት ስራ እንዲያውሉ ያዛል

የመከላከያ ሰራዊት አባላት በህዝቡ ላይ የሚወስዱትን እርምጃ ነዋሪዎች በሰልፍ ተቃወሙ

ጥቅምት ፲(አስር) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በምእራብ አርማጭሆ የመከላከያ ሰራዊትን የሚከዱ ወታደሮችን ቁጥር እየጨመረ በመምጣቱ፣ በአካባቢው የሚገኙት ወታደሮች በህዝቡ ላይ የአጸፋ እርምጃ እየወሰዱ ነው። የምእራብ አርማጭሆ ወረዳ ነዋሪዎች እሁድ እለት የተቃውሞ ሰልፍ ያደረጉ ሲሆን፣ ለአሁኑ ሰልፍ ምክንያት የሆነው ጥቅምት 7 አንድ ወታደር መጥፋቱን ተከትሎ የአጎቱ ልጅ የሆነ የጤና ባለሙያ ከፍተኛ ድብደባ ደርሶበት እንዲታሰር ከተደረገ በሁዋላ ነው።
በቅርቡ አንድ የሚሊሻ አባል ጠመንጃ መጥፋቱን ተከትሎ ማሩ ወይም በተለምዶ ቄሴ የተባለ ሰው ተይዞ ሰውነቱ ጉድጓድ ውስጥ ተቀብሮ በበርበሬ እንዲታጠንና እንዲደበደብ ከተደረገ በሁዋላ ለአካል ጉዳት የተዳረገ ሲሆን፣ ከዚሁ ጋር በተያያዘ አየነው አለሙ የሚባሉና ሌሎችም ሰዎች ታስረው ከፍተኛ እንግልት ደርሶባቸዋል።
ነዋሪዎች እንደሚሉት ጥቅምት 7 ቀን የጠፋውን ወታደር ተከትሎ አጎቱ ነው የተባለው የጤና ባለሙያ እንዲያዝ ከተደረገ በሁዋላ ከፍተኛ ድብደባ ሲካሄድበት በማደሩ ለአካል ጉዳት ተደርጓል። የጤና ባለሙያው የደረሰበትን ከፍተኛ ጉዳት ተከትሎ 200 የሚሆኑ የከተማዋ ነዋሪዎች ወደ አስተዳደሩ በመሄድ ጥያቄ ያቀረቡ ሲሆን የወረዳው አስተዳዳሪ  ጉዳዩ የመከላከያ በመሆኑ እንደማያገባቸው በመግለጻቸው ውዝግብ ተፈጥሮ ነበር።
የወረዳዋ የጤና ባለሙያዎች በበኩላቸው ባልደረባችን ካልተፈታ ስራ አንሰራም በማለት ለግማሽ ቀን ስራ አቁመው ውለዋል። ከወታደሩ መጥፋት ጋር በተያያዘ ሴቶችና ወንዶችም ተይዘው እየተደበደቡ ነው።
ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች እንደሚሉት በአካባቢያቸው የሰፈረውን  የመከላከያ ሰራዊት እየተው የሚጠፉ ብዙ ናቸው። ወታደሮቹ በጠፉ ቁጥር በነዋሪው ላይ የሚደርሰው እንግልትም በዚያው ልክ ይጨምራል።

በኤርትራ ድንበር ይጠብቁ የነበሩ ወታደሮች በመረጃ ስህተት ሲተኩሱ ዋሉ

ጥቅምት ፲(አስር) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የኢሳት ምንጮች እንደገለጹት በኤርትራ ድንበር አካባቢ በጥበቃ ላይ የሚገኙ ወታደሮች በመረጃ ስህተት ለ33 ዲቃዎች በባዶ ሜዳ ላይ ሲተኩሱ የዋሉ ሲሆን፣ ለጦሩ የተሳሳተ መረጃ በመስጠት መከላከያን አወናብደዋል የተባሉ 5 ወታደሮች ተይዘው እንዲታሰሩ ተደርጓል።
ከግንቦት ሰባት ተኩስ ተከፈተ ተብሎ ለማዕከላዊ የጦር ሃይል ሪፖርት የተደረገ ሲሆን ይህን ተከትሎ ከፍተኛ መደናገጥ ተገብቶ እንደነበር ከኢህአዴግ የፖለቲካና የደህንነት ምንጮች ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
ይህ በእንዲህ እንዳለ የሁሩሶ እና የብርሸለቆ መሰረታዊ የወታደር ማሰልጠኛ ማዕከል  በተደረገ ውይይት ተወያዮች አገሪቱ በብሄር ስርዓት ተኮር እየተመራ ነው፣  በስልጠና መምሪያ ያለው የህውሃት የአመራር የበላይነት ከኢትዩጵያ ወታደርነት ይልቅ የህውሃት ጠባቂነት የሰፈነበት ሁኖ አግኝተነዋል ሲሉ ወቅሰዋል፡፡
የስልጠናው ዋና አዛዥ ብ/ጀኔራል ገ /እግዚብሄር  በመሩት የስልጣኞች የመልካም አሰተዳደር መድረክ ላይ ሰልጣኞቹ ፤ “ከአንድ ቤተሰብ ሶሰት እና ሁለት ልጆች የመጣነው በስራአጥነት ነው፣ ከዚህ ከመጣን በኃላ ከሁለት ትንንሺ ዳቦ እና ምስር በስተቀር ሌላ ምግብ አይቀርብልንም፣ በረሃብ እየሞትን ነው፣ ብለዋል፡፡
ሰልጣኞች ከታራሚ እስረኛ ያነሰ  የ7 ብር  የቀን አበል ብቻ እንዴት ይከፈለናል ሲሉም ጠይቀዋል።

ከሚኒስትሮች ውጭ ያሉ ሁሉ በፖለቲካ ስብሰባዎች ላይ ሞባይል መያዝ እንደሌለባቸው አቶ በረከት ተናገሩ

ጥቅምት ፲(አስር) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-አቶ በረከት ስምኦን ” የኢሳት ዘጋቢዎችን መቆጣጠር አልተቻለም፣ በውስጣችን ያሉ ሃይሎች ጣሉን” ያሉ ሲሆን፣ ከሚኒስትሮች በስተቀር የደህንነት ሃይሎችም ሆኑ ጋዜጠኞች በፖለቲካ ስብሰባ ላይ ሞባይል ይዘው እንዳይገቡ እንደከለከሉ ትእዛዝ አስተላልፈዋል።
አቶ በረከት ከዚህ ቀደም እርሳቸውንና ድርጅታቸውን የተመለከቱ መረጃዎች በኢሳት ተደጋግሞ መውጣት እንዳበሳጫው የኢሳት ምንጮች ገልጸዋል።
የኢህአዴግን ምክር ቤት ስብሰባዎች ለመዘገብ የተጠሩ ጋዜጠኞችና ስብሰባውን እንዲከታተሉ የተጠሩ የደህንነት ሰራተኞች ከዚህ ቀደም ባልተለመደ ሁኔታ ሞባይሎቻቸውን እያስቀመጡ መሳተፍ ጀምረዋል። ኢሳት ተመሳሳይ ትእዛዝ ቀደም ብሎም መተላለፉን መዘገቡ ይታወሳል።

Draining development: illicit flows from Africa

Since 1970, Africa has lost at least $854 billion through capital flight which is not only enough to wipe out the continent’s total external debt of $250 billion but leaving around $600 billion for poverty alleviation.
By Menelaos Agaloglou
EFFORT: Africa's Largest Corruption Empire
EFFORT: Africa’s Largest Corruption Empire
October 21, 2014 (Open Democracy) — Illicit flows are difficult to measure due to lack of reliable data. Global Financial Integrity in 2008 reported that Africa has lost between $854 billion and $1.8 trillion in the last four decades.
The flows seeking higher returns are directed towards western financial institutions and the process is being facilitated by tax havens, trade mispricing (by overpricing imports and underpinning exports on customs documents, residents can illegally transfer money abroad), fake foundations and money-laundering techniques.
Sometimes it is a response to economic and political instability or to high taxes placed on international trade. Frequently it is a way of hiding the illegal accumulation of wealth owed to corruption or criminal activity. Additionally, massive illicit flows can also be a reaction to a defaulting government debt or to a lost confidence on the economic strength of the country.
These outflows of capital seriously harm the efforts for poverty alleviation and socio-economic development. In the first place, investment has decreased, yielding negative implications for job creation, improvement of infrastructure and industrialization.
Illicit flows of money harm economic growth by stifling private capital formation and causing the tax base to remain narrow. Since it drains hard currency reserves, it encourages poor countries to borrow money from abroad making their debt crisis worse and curtailing public investment further. This burden is paid more by the poor since high levels of unemployment and increased inflation affects them more. Illicit flows increase inequality that can lead to political tensions and further poverty.
Interestingly, Africa has become a net creditor to the world despite its global image as an inactive recipient of aid and loans. It has the highest share of private external assets among developing regions. Since 1970, Africa has lost at least $854 billion through capital flight which is not only enough to wipe out the continent’s total external debt of $250 billion but leaving around $600 billion for poverty alleviation and pro poor growth.
Africa is the largest recipient of aid in the world. Vast amount of resources are being spent every year with the task of achieving poverty reduction and meeting the Millennium Development Goals.
But what’s the point of sending money in the region if the region sends it back? For the region as a whole, illicit outflows outpaced official development assistance by a ratio of around 2:1. Taking other statistics into account, developing countries lose at least $10 through illegal flight for every $1 they receive via the aid regime. It is logical to conclude here that it would have been more beneficial to keep the locally produced wealth and invest it in the continent rather than waiting for aid from abroad to safeguard basic needs.
A serious inquiry that needs further investigation is what exactly this amount (between $1 trillion and $2 trillion) being lost means in terms of schools, hospitals and infrastructure. For example, the Education For All 2011 report stated that current aid levels fall short of the $16 billion required annually to close the external financing gap in low-income countries.
This crime kills the economic chances of the region. In 1970 it sent abroad 2% of Africa’s GDP, in 1987 it sent abroad 11% and 8% of its 2007 GDP. Illicit outflows from Africa grew at an average 12% a year over the four decades. To have a chance to meet the Millennium Development Goals, African countries must attack the illicit outflow and try to recover what is now held abroad. If the amount lost could be returned, then development can be achieved painlessly with local resources finally putting an end to aid dependency.
Economic growth without reform that can keep the wealth locally reinvested will lead to more illicit capital flight, and not to less. Sub Saharan Africa had high growth-rates over the last decade. Illicit outflows have also increased during this period. If the resources gained from growth cannot be invested locally then pro poor growth will not be achieved and the continent will continue suffering from extreme poverty. The region crucially needs diversification of its economy, research and development in relation to its agriculture and an expansion of its social services both in urban and rural areas. Only locally-led efforts, with local resources, can succeed in bringing prosperity.
Former South African president Mbeki blamed multinational companies for the flow of capital out of Africa, whereas other people are blaming the growing African elite for wanting higher returns for their money. The alternative view is that this economic problem of the outflow of money is just one of the consequences of the real problem that generates all others: in many African countries, governments (even the whole apparatus of the state) lack legitimacy, and their policies and actions do not represent the whole of society but special groups with economic and political power. In most African countries there is no bargain among groups; just the imposition of power by a small elite.
An effective state can tax its citizens with a political settlement, a rational consensus between state and citizens whereby taxes will be used to further guarantee and protect their interests. At this point we can start perceiving the problem of illicit flows more as a political problem and less an economic one. It is necessary for African societies to address their weak state legitimacy by becoming more open political units, which will integrate the different groups from the societies they supposedly lead. On the other hand businessmen, in order to keep their wealth inside their countries, need to be sure that they will profit with a positive real rate of interest. Serious macroeconomic policies, such as lower fiscal deficits, low inflation and reduced monetary expansion need to follow.
In conclusion, capital flight places the whole burden of solving the problem upon African countries. However one views the problem, either as an economic or a political one, the burden is placed on these societies to solve problems through their own efforts.
It is true that African financial institutions are the smallest and least developed in the world. It is also true that they are not transparent – probably a symptom of their connection with the political establishment which also lacks credibility among the locals. But credibility, transparency and legitimacy are central ideas to development. It would be wiser to start our development discussions from these basics rather than wasting more resources and time setting more and more millennium goals.
About the author
Menelaos Agaloglou is the Head of Geography in the International Division of the Greek Community School in Addis Ababa. He is a researcher of the Center of Middle Eastern and Islamic Studies (CEMMIS), part of the University of Peloponnese in Greece. He has taught Conflict Resolution and English in the University of Hargeisa in Somalia and Social Studies at the Ahmadiyya elementary school in Sierra Leone.
Source: Open Democracy

‘Ethiopia Should Free Journalists From Jail and Exile’

October 21, 2014
Million Shurube was the founder and managing editor of the defunct weekly Maraki Magazine
Million Shurube
The Federation of African Journalists (FAJ), the Africa regional group of the International Federation of Journalists (IFJ), has today called on the Ethiopia Government to free all journalists jailed and to allow the exiled journalists to come back and work for the mother country, Ethiopia.
The FAJ made this call while mourning the untimely death of exiled Ethiopian journalist, Million Shurube, who passed away at the Kenyatta National Hospital in Nairobi (Kenya), on Monday, 13 October, 2014 after a brief illness.
“We offer our heartfelt sympathies to the family of Shurube and the entire journalists’ fraternity in Ethiopia”, said the President of the Federation of African Journalists (FAJ), Mohamed Garba. “Such situations are difficult for every family, most especially when one reflects on the fact that Shurube was forced into exile because of his job and his right to freedom of expression”.
Journalists have been on the receiving end of various forms of repression, across the globe this year, resulting in deaths, tribulations and immense suffering. “The Ethiopia Government must review its engagement with journalists and see them as crucial partners in development rather than opponents that need to be silenced” Garba added.
According to reports, Million Shurube was the founder and managing editor of the defunct weekly Maraki Magazine, and was one of a dozen of Ethiopian journalists forced into exile recently, having been harassed, threatened, accused, and charged with terrorism offenses. He fled to Kenya last September to escape from imprisonment, and had been in Nairobi for only a month.
He fell ill last week and was rushed to Mama Lucy Hospital in Nairobi and then transferred to Kenyatta National Hospital, where he died on Monday October 13.
Million Shurube had also worked for different publications including the now-defunct Abay, Ethiop, and Google newspapers, was known for his exciting writings on issues including art, religion, tradition, and was also outspoken and inspiring with articles on the political and human rights in Ethiopia.
The President of the Federation of African Journalists (FAJ), Mohammed Garba, also extended his sincere condolences to the family and his gratitude to journalists and media fraternity in Kenya and Ethiopia, and to the Eastern Africa Journalists Association (EAJA) who have put their acts together to support the family to return the body home in Ethiopia for burial.
The FAJ President called on Ethiopia government to be more tolerant to journalists and the media and to bring their media laws into conformity with internationally recognized standards.
According to the FAJ President, “the repressions, intimidations, harassments and sufferings that most journalists face today are simply because of the unfriendly laws that govern the media in the country”.
EAJA, the Federation of African Journalists (FAJ) and the International Federation of Journalists (IFJ) officers met and held discussions with the Ethiopian Government Communication Affairs Office Minister, Redwan Hussien, in September and raised the situation of Ethiopian journalists in jail and in exile.
The meeting with the Ethiopian Minister came following concerns over the high number of Ethiopian journalists who have been fleeing into exile and the cases of those either in jail or facing court cases following government crackdown on the media and journalists.

‘Ethiopia Should Free Journalists From Jail and Exile’

October 21, 2014
Million Shurube was the founder and managing editor of the defunct weekly Maraki Magazine
Million Shurube
The Federation of African Journalists (FAJ), the Africa regional group of the International Federation of Journalists (IFJ), has today called on the Ethiopia Government to free all journalists jailed and to allow the exiled journalists to come back and work for the mother country, Ethiopia.
The FAJ made this call while mourning the untimely death of exiled Ethiopian journalist, Million Shurube, who passed away at the Kenyatta National Hospital in Nairobi (Kenya), on Monday, 13 October, 2014 after a brief illness.
“We offer our heartfelt sympathies to the family of Shurube and the entire journalists’ fraternity in Ethiopia”, said the President of the Federation of African Journalists (FAJ), Mohamed Garba. “Such situations are difficult for every family, most especially when one reflects on the fact that Shurube was forced into exile because of his job and his right to freedom of expression”.
Journalists have been on the receiving end of various forms of repression, across the globe this year, resulting in deaths, tribulations and immense suffering. “The Ethiopia Government must review its engagement with journalists and see them as crucial partners in development rather than opponents that need to be silenced” Garba added.
According to reports, Million Shurube was the founder and managing editor of the defunct weekly Maraki Magazine, and was one of a dozen of Ethiopian journalists forced into exile recently, having been harassed, threatened, accused, and charged with terrorism offenses. He fled to Kenya last September to escape from imprisonment, and had been in Nairobi for only a month.
He fell ill last week and was rushed to Mama Lucy Hospital in Nairobi and then transferred to Kenyatta National Hospital, where he died on Monday October 13.
Million Shurube had also worked for different publications including the now-defunct Abay, Ethiop, and Google newspapers, was known for his exciting writings on issues including art, religion, tradition, and was also outspoken and inspiring with articles on the political and human rights in Ethiopia.
The President of the Federation of African Journalists (FAJ), Mohammed Garba, also extended his sincere condolences to the family and his gratitude to journalists and media fraternity in Kenya and Ethiopia, and to the Eastern Africa Journalists Association (EAJA) who have put their acts together to support the family to return the body home in Ethiopia for burial.
The FAJ President called on Ethiopia government to be more tolerant to journalists and the media and to bring their media laws into conformity with internationally recognized standards.
According to the FAJ President, “the repressions, intimidations, harassments and sufferings that most journalists face today are simply because of the unfriendly laws that govern the media in the country”.
EAJA, the Federation of African Journalists (FAJ) and the International Federation of Journalists (IFJ) officers met and held discussions with the Ethiopian Government Communication Affairs Office Minister, Redwan Hussien, in September and raised the situation of Ethiopian journalists in jail and in exile.
The meeting with the Ethiopian Minister came following concerns over the high number of Ethiopian journalists who have been fleeing into exile and the cases of those either in jail or facing court cases following government crackdown on the media and journalists.

Kenya: 5 Suspected Bombers Killed at Ethiopia Border

October 20, 2014
(AP) – Kenyan and Somali soldiers killed five suspected Islamic extremist bombers attempting to cross into the country from Ethiopia in a car laden with explosives and six suicide vests, a Kenyan military spokesman said Sunday.Dolo, Somali, Ethiopia
Bogita Ongeri said authorities recovered 100kg (220 pounds) of TNT from the vehicle which was intercepted at Dolo, along Kenya’s border with Ethiopia on Saturday.
Ongeri said security forces had been tracking the car which has Kenyan registration and were aware that the suspected terrorists had unsuccessfully attempted to gain entry into Kenya at another border point. He said the five killed are suspected members of the Somali militant group al-Shabab, which is allied to al-Qaida. Al-Shabab has vowed to carry violent terrorism in Kenya because Kenyan troops are in Somalia fighting the militants. Kenya sent its troops into Somalia in Oct 2011 to fight al-Shabab after the Kenyan government blamed the extremist rebels for a series of cross-border attacks including the kidnapping of four western nationals.
Al-Shabab are waging an insurgency against Somalia’s weak U.N.-backed government which is bolstered by African Union troops.
The militants claimed responsibility for the attack on Nairobi’s Westgate Mall a year ago in which more than 67 people were killed by four Somali gunmen.
In March, Kenyan authorities with the help of the FBI, intercepted an SUV at the Kenyan coast with 173 kilograms (381 pounds) of explosives. Kenya police said two men, arrested March 11 in the car spoke on the phone with militants in Somalia connected to the Westgate Mall attack.
Police believe the SUV was to be used as part of a three-pronged coordinated attack on the Mombasa International Airport at the coast, the ferry crossing and a shopping mall.

Continuation of the trial of Zone 9 bloggers and journalists

October 18, 2014
(Front Line Defenders) – On 15 October 2014, several bloggers and journalists appeared before a court for the 10th hearing of their trial on fabricated terrorism-related offences. The defence raised procedural and constitutional issues and the hearing was eventually adjourned to 4 November 2014.bloggers and journalists appeared before a court
The defendants include seven bloggers who were members of Zone9, a group of bloggers and human rights defenders who discuss online issues of public interest in Ethiopia. With the exception of Ms Soliana Shimelis, who was charged in absentia, the other bloggers and human rights defenders, Ms Mahlet Fantahun and Messrs Natnael FelekeBefekadu HailuAtnaf Birhane,Zelalem Kibret and Abel Wabela, were arrested on 25 and 26 April 2014, and have been in detention since then. They have been detained together with journalists Mr. Tesfalem Weldyes, Mr. Asmamaw Haile Giorgis and Ms Edom Kassaye.
The defendants have all been on trial over fabricated charges of destabilising the nation and terrorism, in an attempt to silence any independent voices talking about the human rights situation in the country. Part of the materials brought by the prosecution as evidence to substantiate the charges is that the human rights defenders used some of the tools and tactics contained in the Security in-a-box package, a digital security resource publicly available on the Internet. The authorities claim that the defendants worked with foreign human rights groups and used social networking tools to “incite violence”.
As the 15 October hearing opened, the defence counsel raised procedural and constitutional issues with the case and requested that it be dismissed on those grounds, and the accused immediately released. The judge adjourned the case until 4 November 2014 to render a decision on the issues raised by the defence.
During the hearing, two female defendants among the group, blogger Mahlet Fantahun and journalist Edom Kassaye, complained about the conditions in which they are detained at Kality prison. They indicated that, with the exception of a few family members, no one else is allowed to visit them. They also complained that the few family members who are permitted to visit are often subjected to mistreatment by guards manning the prison’s gate. Two other defendants among the group complained that they are being labelled as “terrorists” inside the prison. A particular hearing to address the mistreatment allegations has been scheduled for 21 October.
Front Line Defenders is deeply concerned that these bloggers have been held in prolonged pre-trial detention, in connection with their legitimate work in promoting human rights, and is further concerned by the systematic targeting of human rights defenders in Ethiopia on the basis of alleged unfounded connections with “terrorist organisations”.

Ethiopia’s alleged terrorists: vocal bloggers and independent journalists

October 17, 2014
by Yordanos Abebe
Open Democracy
In attempting to minimize the risks attendant to human rights work in an authoritarian setting, Ethiopian NGOs have been hesitant to support young activists who face government persecution. 
Iain Levine of Human Rights Watch has noted that “an essential element of human rights work is to fulfill the moral imperative of bearing witness, by demonstrating solidarity with local activists and showing principled support for victims of human rights violations.”
The real test for human rights organizations, whether they work in democratic or non-democratic settings, is how they respond to the most difficult, and at times controversial cases of rights abuses. Fear of government reprisal should not prevent those who claim to work for a free and democratic Ethiopia from standing in solidarity with activists facing persecution.

Ethiopian bloggers and journalists under arrest

The Ethiopian government levied terrorism charges against seven bloggers from the Zone 9 collective (one in abstentia), and three independent journalists on July 17, 2014, almost three months after detaining them in April. With the 2015 national elections approaching, there are indications that the arrests were politically motivated. No credible evidence has been provided to substantiate the government’s allegations, that the bloggers were connected to terrorist organizations, and that they were planning to destabilize the country. In fact, there is every indication that the bloggers were using social media to peacefully voice their concerns about the lack of democracy in Ethiopia, promote civic dialogue among the youth, and organize virtual campaigns; including one calling on the Ethiopian government to respect the country’s liberal constitution.
The bloggers readily interacted with politically conscious youth on both sides of Ethiopia’s highly polarized environment. Despite a repressive regime that silences millions of Ethiopians, the Zone 9ers “blogged because they cared.”
A poster asking for the bloggers release
A poster asking for the bloggers release: “Let us mourn for those of us who are silenced by the shackles of fear, instead of those who are incarcerated by an authoritarian system for speaking their heart.” (Credit @Berehket)

Outcry from international community

The arbitrary arrests and detention of the Zone 9 bloggers and journalists generated a substantial outcry. Regional and international organizations such as Amnesty International,Article 19, the Committee to Protect JournalistsEast and Horn of Africa Human Rights Defenders ProjectFreedom HouseHuman Rights Watch, the Media Legal Defense Initiative, and Reporters Without Borders, have denounced the arrests as one more example of the disregard for rule of law in Ethiopia, and called for the immediate release of the activists.
During his visit to Addis Ababa in April 2014, a few days after the bloggers and journalists were arrested, US Secretary of State John Kerry privately raised concerns with Ethiopia’s Prime Minister and Foreign Minister. At a press conference, the Secretary emphasized that anti-terrorism proclamations should not be used to curb the free exchange of ideas. The US State Department has since reiterated these concerns.

Ethiopia’s NGOs remain silent

In the face of this vocal advocacy from regional and international human rights institutions, the lack of solidarity from Ethiopia-based organizations is both disconcerting and disheartening.
The silence of Ethiopia’s diminished rights-based organizations can partly be attributed to the 2009 Charities and Societies Proclamation, which created a repressive environment for NGOs. One provision of this law prohibits organizations that receive more than 10 percent of their funds from foreign sources from engaging in activities intended to promote democracy, human rights, conflict resolution, and the protection of the rights of women, minorities, and ethnic groups.
The Charities and Societies Agency, a newly established regulatory body, is authorized to monitor NGOs, interfere in their internal affairs, and dissolve organizations found to be in contravention of the law’s largely ambiguous directives. As a result, the nascent civil society sector in Ethiopia has been crippled. Many NGOs have had to change their mandates from rights and advocacy related activities, and direct their focus to less controversial areas such as development.
The absence of public advocacy for the Zone 9 bloggers and journalists by Ethiopia-based organizations is symptomatic of the proclamation’s impact on rights-based work. None of Ethiopia’s NGOs have dared to join the international outcry and call for the release of those arrested. Even after the youth were charged under the country’s draconian and overly broadanti-terrorism proclamation, which has consistently come under international scrutiny for being used to circumvent freedom of expression, we have yet to see a principled stand from Ethiopia-based organizations.
While some might defend the disinclination of rights-based organizations to engage in public acts of solidarity, the dearth of private encouragement and support for the young activists is nonetheless disturbing. Even before the Zone 9 bloggers were arrested, some civil society leaders were uncomfortable, and at times unwilling, to attend private human rights events that were inclusive of the bloggers. Although such precaution may help to ensure the survival of some Ethiopian NGOs in the short-term, it will surely be a detriment to the human rights sector in the long run. In an authoritarian environment, trying to eliminate risk from the inherently risky field of human rights work is not realistic.

So, what would solidarity look like?

True solidarity would begin with publicly embracing the bloggers as activists with a legitimate place in discussions about human rights, and being prepared to support them without regard to the government’s accusations. Under the current circumstances, prison visits would go a long way toward fostering solidarity, as would attempts to investigate the incidents of abuse and torture that the detainees have reported. Ethiopian human rights organizations can play an important role in monitoring court proceedings and coordinatingpro bono legal services for the young activists where necessary. NGOs could also demonstrate solidarity with their fellow activists by using available channels (be it with government officials, the diplomatic and donor community, or regional and international organizations) to appeal their convictions.
Ethiopian NGOs can learn from the online and offline activism that has sprung up in support of the bloggers and journalists. Since the arrests, young Ethiopians have taken to twitter and other platforms under the #freezone9bloggers campaign. Within four weeks, thetrial tracker blog went up online and now acts as a repository of information about the arrests, court appearances, and issues related to freedom of expression in Ethiopia. Numerous youth have appeared at each scheduled court hearing, and many have visited the bloggers and journalists in prison to show their support, despite the constant threat of harassment from security officials.
Ethiopia-based human rights organizations would benefit from reaching out to concerned youth and other citizens as potential members and volunteers, to nurture their passions and encourage their activism. In fact, such an approach could infuse much needed dynamism and creativity into these beleaguered organizations. In light of current limits on financial support from foreign sources, engaging and recruiting politically conscious youth could become an important method of strengthening the human rights community, and promoting a more open and inclusive Ethiopia.

Sunday, October 19, 2014

ግንቦት 7 የፍትህ የነጻነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ፡ በአሜሪካ ሲያትል ዋሽንግተን ዉስጥ የተሳካ ህዝባዊ ስብሰባ አካሄደ


የግንቦት 7 ንቅናቄ ቅዳሜ ኦክቶበር 11 ቀን 2014 አ.ም በአሜሪካ ሲያትል ከተማ ደማቅ ህዝባዊ ስብሰባ ማካሄዱን ከስፍራው የደረሰን መረጃ ያመለክታል። በዚህ ህዝባዊ ስብሰባ ላይ በሲያትልና አጎራባች ከተሞች የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በነቂስ በመውጣት የታደሙበት እንደነበር ያደረሰን ዘጋቢያችን አገር ወዳድ ኢትዮጵያኑ በስብሰባው ላይ በክብር እንግድነት ከተገኙት የንቅናቄው ሊቀመንበር ከዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ጋር ሰፊ አገራዊ ውይይት ማካሄዳቸውን ለማወቅ ተችሏል። በሲያትል የተካሄደው ይህ ህዝባዊ ስብሰባ ኢትዮጵያውያን በዘር በሃይማኖት በጎሳ ሳይለያዩ በአንድነት በመሰባሰብ በአገራቸው ጉዳይ ላይ በሰፊው የመከሩበት፤ ኢትዮጵያዊነት እጅግ አምሮና አሸብርቆ የታየበት እንደነበርም ተመልክቷል።
በህዝባዊ ስብሰባው ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት ዶ/ር ብርሀኑ ለስብሰባው ታዳሚዎች ባደረጉት ንግግር “የምንገኝበት ወቅት ጊዜያችንን እንደ ከዚህ ቀደሙ መቋጫ በሌለው ውይይትና ጭቅጭቅ የምናጠፋበት ሳይሆን፤ ስለ ነፃነቴ እታገላለሁ የሚል ወደ ተግባራዊው ትግል የሚቀላቀልበት፤ በአንድም ሆነ በሌላ ምክንያት ትግሉን መቀላቀል የፈራ ዝም ሊል የሚገባበት ወቅት መሆኑን በአንክሮ በማስገንዘብ በተጨማሪ የነፃነት ትግሉን በከፍተኛ ደረጃ እየጎዳ የሚገኘውን የእርስ በርስ ጥልና ሽኩቻ በአስቸኳይ ቆሞ ሁላችንም በአንድነት በመነሳት በዋናው አላማችን ላይ ማለትም የጉጅሌው ወያኔን አገዛዝ ለማስወገድ መዝመት ይገባናል ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል። በተለይ የነፃነት ትግሉ ለመቀላቀል እስካሁን እድሉን ላላገኙና በትግሉ ላይ የራሳቸው የታሪክ አሻራ ማሳረፍ ለሚሹ ወገኖችም የተቀላቀሉን ጥር ማቅረባቸውን ለማወቅ ተችሏል። የቀረበላቸውን ጥሪ በመጠቀም ቁጥራቸው ቀላል የማይባሉ ኢትዮጵያውያን በአባልነት እንዲሁም በደጋፊነት በመመዝገብ ግንቦት 7 ትን መቀላቀል መቻላቸው ታውቋል። ትግሉ አሁን ላይ የደረሰበትን ደረጃ አስመልክቶ ለታዳሚዎች በስፋት ያብራሩት ዶ/ር ብርሃኑ ተሰብሳቢዎቹ እንዲሁም መላው የኢትዮጵያ ህዝብ ግንቦት 7 ለነደፋቸው የትግል ስልቶች ማለትም ለሕዝባዊ ተቃውሞ፣ ሕዝባዊ እምቢተኝነት እና ሕዝባዊ አመጽ ዛሬ ነገ ሳይባል ምላሽ መስጠት መጀመር እንዳለበት ማሳሰብያ ማቅረቡ ታውቋል። በተለይ እነዚህን ስልቶች በአገር ውስጥ እና ከአገር ውጭ በተቀናጀ ሁኔታ መተገበር በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ቆም ብሎ ሊያስብና ወደ ተግባራዊ እንቅስቃሴ ሊገባ የሚገባበት ሰአት አሁን ነው ያሉት ዶ/ር ብርሃኑ ይህንን በተሳካ ሁኔታ መተግበር ስንችል ጉጅሌዎቹን ከአገራችንንና ከህዝባችን ጫንቃ ማውረድ እንችላለን ሲሉ ተናግረዋል።
ዶ/ር ብርሃኑ ከተሰብሳቢው ለቀረበላቸው በርካታ ጥያቄዎችም አጥጋቢ ምላሽ ሰጥተዋል። በተለይ በኤርትራ በኩል እየተደረገ ያለውን ትግል አስመልክቶ ለቀረበላቸው ጥያቄ ሰፊ ምላሽና ማብራሪያ በመስጠት በተሰብሳቢዎች ዘንድ የነበረውን ብዥታ ማጥራት መቻላቸውንና ተሰብሳቢዎቹ እየተደረገ ላለው ትግል በጭብጨባ ድጋፍ መስጠታቸውን ከስፍረሰው የደረሰን መረጃ አመልክቷል።
በመጨረሻም በስብሰባው ላይ በጠላት እጅ ወድቀው የሚገኙት የንቅናቄያችን ዋና ፀሐፊ የአቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ሥራዎች በስፋት መወሳታቸውን ለማውቅ የተቻለ ሲሆን ኢትዮጵያውያኑ የአቶ አንዳርጋቸው ስራዎች ሲቀርቡ አብዛኞቹ በሐዘን እና በቁጭት ሲያነቡ እንደነበርም የደረሰን መረጃ ያመለክታል። በስብሰባው መገባደጃ ላይ ለጨረታ የቀረበው የነፃነት አርበኛው የአቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ፎቶግራፍም በከፍተኛ ገንዘብ መሸጡ ታውቋል። ኢትዮጵያውያኑ በጋራ እጅ ለእጅ በመያያዝ እየተደረገ ያለውን የነፃነት ትግል ከዳር ለማድረስ ከመቼውም ጊዜ በላይ በቁርጠኝነት መነሳታቸውን በቃለ መሐላ ካረጋገጡ በኋላ ስብሰባው መፈጸሙም ታውቋል።