Pages

Tuesday, May 27, 2014

ደብረ ብርሃን በአንበጣ መንጋ መወረሩዋ ታወቀ


ግንቦት ፲፬(አስራ አራት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ሰሞኑን በአዲስ አበባ የተከሰተው የአንበጣ መንጋ በደብረብርሃን ከተማ መታየቱን ነዋሪዎች ተናግረዋል።
የአንበጣ መንጋው በአካባቢው ባለ እጽዋት ላይ ያደረሰው ጉዳት ይኑር አይኑር በውል አልታወቀም።

No comments:

Post a Comment