Democracy For Ethiopia
Pages
Saturday, April 26, 2014
የደቡብ ሱዳን ፕሬዘዳንት ሳልቫኪር የአገረቷን የጦር አዛዥ አባረሩ
ሚያዚያ ፲፮ (አስራ ስድስት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ፕ/ት ሳልቫኪር ፣ ጄኔራል ጀምስ ሆት ማይን ለምን እንዳባረሩዋቸው ባይገልጹም የፖለቲካ ተንታኞች ግን አማጽያኑ የቤንቲውን አካባቢ መቆጣጠራቸውን በምክንያትነት ይጠቅሳሉ።
ከደቡብ ሱዳን የተፈናቀሉ በርካታ ዜጎች ወደ ኢትዮጵያ እየፈለሱ እንደሚገኙ የሚወጡት መረጃዎች ያመለክታሉ።
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Older Post
Home
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment