Pages

Pages

Wednesday, September 3, 2014

የአዲስ አበባ መስተዳደር በቅርቡ የተሰሩትን ኮንዶሚኒየም ቤቶች ለመኮንኖች ሊሰጥ ነው

ነሃሴ ፳፯(ሃያሰባት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በቅርብ ተሰርተው ከተጠናቀቁት የኮንዶሚኒዮም ቤቶች መካከል ገሚሱን ለመከላከያየጦርመኮንኖችለመስጠትማቀዱንእናበቅርቡቤቶቹንእንደሚያስተላልፍከኢትዮጵያንግድባንክሰራተኞች የተገኘው  መረጃ አመልክቷል።
የኮንዶሚኒየም ቤቶችን የሚያገኙ መኮንኖች በምን መስፈረት እንደተመረጡ ለጊዜው የታወቀ ነገር የለም።
መንግስት ሰሞኑን በተለያዩ የአዲስ አበባ ክ/ከተሞች ለሚሰለጥኑ ፖሊሶች የኮንዶሚኒየም ቤቶችን እንደሚያድል ቃል መግባቱን መግለጻችን ይታወሳል።

No comments:

Post a Comment