Pages

Pages

Wednesday, March 5, 2014

በኬንያ የታክሲ አሽከርካሪዎች አድማ መቱ

የካቲት ፳፮ (ሃያ ስድስት) ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የአድማው መነሻ በዋና ከተማዋ ናይሮቢ የተጣለውን አዲስ የፓርኪንግ ክፍያ ተከትሎ ነው። ባለ ታክሲዎቹ መኪኖቻቸውን ለማቆም ከፍተኛ የሆነ ከፍያ መክፈል ይጠበቅባቸዋል።

ባለ ታክሲዎች ባደረጉት አድማ አብዛኛው ሰራተኛ ብእግሩ ስራ ለመግባት ተገዷል።
ባለስልጣናቱ በበኩላቸው እርምጃው በናይሮቢ የሚታየውን መጨናነቅ ለመቀነስ ነው ይላሉ።

No comments:

Post a Comment