Democracy For Ethiopia
Pages
(Move to ...)
▼
Pages
(Move to ...)
OPPSITION PARTIES WEBSITE
Ginbot 7
EPPF
Semayawi Party
ENTC
OLF
RADIO AND TV
ESAT TV
Ginbot 7 Radio
Esat Radio
DCESON
ze habesha
zemaleda
abugida
ethiopian review
▼
Wednesday, March 5, 2014
አልሸባብ በሱማሌው ፕሬዚዳንት ግቢ ውስጥ ጥቃት ፈጸመ
የካቲት ፲፬ (አስራ አራት) ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በጥቃቱ የሶማሊ መንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት እና የፕሬዚዳንቱ ጠባቂዎች ሲገደሉ ፕሬዚዳንቱና ጠ/ሚንስትሩ መትረፋቸው ታውቋል።
አልሸባብ በፕሬዚዳንቱ ግቢ ውስጥ ወታደሮቹ እንደሚገኙ ቢገልጽም የሶማሊያ መንግስት ግን ሁሉም የአልሸባብ ታጣቂዎች ተገድለዋል ብሎአል።
አልሸባብ ከሞቃዲሾ ለቆ ቢወጣም በከተማዋ ውስት የሚፈጽመውን ጥቃት አላቆመም።
No comments:
Post a Comment
‹
›
Home
View web version
No comments:
Post a Comment