Pages

Monday, May 18, 2015

የዜጎች መታፈን ተባብሶ ቀጥሎአል

ሚያዝያ ፭ (አምስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ካለፉት ሁለት ሳምንታት ጀምሮ አገዛዙን ይቃወሙ ይሆናል ተብለው የሚጠረጠሩ ሰዎች በገፍ እየተያዙ በመታሰር ላይ ሲሆኑ፣ በርካታ ወጣቶችም ከእስር ለማምለጥ መሸሸጋቸውን ለኢሳት እየገለጹ ነው።
በተለያዩ ክልሎች የገዢው ፓርቲ አባል ለመሆን ፈቃደኛ ያልሆኑ ወጣቶች የሚታሰሩት ከምርጫው ጋር በተያያዘ ህዝቡን ለአመጽ ያነሳሳሉ በሚል ነው።
የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት መሪ የነበሩት አቶ ማሙሸት አማረ   ዛሬ ግንቦት5 ረፋዱ ላይ በአዲስ አበባ ፖሊሶች ተይዘው ታስረዋል። አቶ ማሙሸት እጆቻቸው በካቴና ታስረው ፖሊስ ጣቢያ ውስጥ ታይተዋል።
በጎንደር ደግሞ አቶ አዋጁ አቡሃይ አደመ እና አቶ አዳነ ባብል ታደሰ የተባሉት ሁለት ግለሰቦች ጸጥታ ሃይሎች ታፍነው ተወስደዋል።
ሁለቱ ታዋቂ ሰዎች ከዚህ ቀደም በተደጋጋሚ መታሰራቸው ይታወቃሉ። ከ5 ቀናት በፊት ደግሞ ጎንደር ከተማ አራዳ ቅዳሜ ገበያ አካባቢ 10 ሰዎች በፌደራል ፖሊሶች ታፍነው መወሰዳቸውን ምንጮች ገልጸዋል።
በሰሜን ጎንደር አካባቢ የሚታየው ውጥረት መጨመሩን ተከትሎ ስርአቱን እየተዉ በትጥቅ ትግል የሚያምኑ የተቃዋሚ ሃይሎችን የሚቀላቀሉ ወጣቶች ቁጥረም ጨምሯል።

Thursday, May 7, 2015

Semayawi party chairman, met with US State Department officials

Semayawi (Blue) party chairman, Eng Yilkal Getnet, met with US State Department officials on Tuesday May 5, 2015. In his meeting with Mr. Steve Feldstein, Deputy Assistant Secretary for Democracy, Human Rights and Labor and his staff, they discussed wide ranging topics pertaining Ethiopia and the region.
The topics included among others, upcoming election, human rights, religious freedom, freedom of expression, civil societies, terrorism and security in Ethiopia and the horn of Africa. Mr. Feldstein raised several detailed questions regarding Semayawi party for which Mr. Getnet provided responses. The discussion also included the recent misstatement by Under Secretary Wendy R. Sherman. Details of the extended meeting will be released soon.
Semayawi (Blue) party chairman, Eng Yilkal Getnet, met with US State Department officials

Wednesday, May 6, 2015

Ethiopia veterans want Italy apology, compensation

ethiopia_addis-ababa_007
‘Italy should issue an apology and compensate Ethiopia for all of its war crimes, in particular for the chemical attack against Ethiopians,’ Daniel Jote Mesfin, head of the Ethiopian Patriots’ Association, told The AA.
By Abebech Tamene
ADDIS ABABA
Ethiopian veterans, who gathered on Tuesday to commemorate comrades who fell during the Second Italo-Ethiopian War (1936-1940), say Rome should apologize and provide compensation for its use of chemical weapons – namely, mustard gas – during the conflict.
“Italy should issue an apology and compensate Ethiopia for all of its war crimes, in particular for the chemical attack against Ethiopians,” Daniel Jote Mesfin, head of the Ethiopian Patriots’ Association, told The Anadolu Agency.
Italy’s Benito Mussolini regime tried to invade Ethiopia for the second time in 1936 after Italian troops were defeated in the Battle of Adwa in 1896.
On May 5 of each year, Ethiopian veterans gather to commemorate Ethiopian Patriots’ Victory Day to honor their brothers-in-arms who fell in the conflict, during which Italy used mustard gas against Ethiopian villages and Red Cross camps.
“Italy used mustard gas to attack Ethiopians despite the Geneva Protocol, a treaty that prohibits the use of such chemicals,” Daniel, who fought in the war, said.
“The gas killed many people in North Shoa, Addis Ababa and Wollo. The dead bodies of about 100,000 Ethiopians were buried, but many weren’t buried because of the heavy fighting,” he added.
“The call for justice is growing among Ethiopians abroad and at home,” Daniel, the son of well-known Ethiopian veteran Ras Mesfin Sileshi, asserted.
Italy provided some funding for the construction of Ethiopia’s Koka Dam, located 75km southeast of Addis Ababa. However, said Daniel, this was not sufficient compensation given the enormity of Italy’s wartime crimes.
“The current generation [of Ethiopians] is speaking loud, saying Italy should ask Ethiopia’s forgiveness and must pay compensation,” he asserted.
“Italy is building a mausoleum for its general, Rudolfo Graziani, who was the main actor in the war crimes against Ethiopia,” he added. “We strongly oppose this, as a genocide criminal does not deserve such an honor.”
Mohamed Habib, a professor of international law at Addis Ababa University, said that, in terms of international law, Italy had committed “a significant and extraordinary crime.”
“It invaded a sovereign state [Ethiopia] and attempted to dismantle the country’s state system,” he said. “This was unacceptable under international law at the time.”
“Italian governments that came after Benito Mussolini should admit the crime, issue an apology and compensate Ethiopians,” said Habib.
“An expression of remorse and compensation is necessary,” he added. “The Ethiopian people have the right to request an apology and be compensated.”
Improved ties
According to Ethiopian Foreign Ministry documents, the two former enemies “have overcome the problem arising from the era of colonialism and fascism that have affected their relations from time to time.”
Relations between the two countries have improved in recent years, the documents read, and Italy had come to be viewed as “one of the most valuable partners for economic cooperation.”
Italy contributed substantial funding for the construction of Ethiopia’s Gilgel Gibe II and III dams. There are also a number of Italian companies currently working on projects in Ethiopia.
The construction contract for the multibillion-dollar Grand Ethiopian Renaissance Dam was awarded to Italian construction firm Salini Impregilo.
The total trade volume between the two countries stood at $22.7 million in 2011.
Last Friday, Ethiopia’s parliament approved an $8.9-million interest-free loan agreement with Italy, funds from which will be used to expand basic services.
Not enough
However, another veteran who fought in the war said Ethiopia was “unable to forgive Italy” for its use of chemical weapons in the conflict.
“What Italian troops did during the war is unforgivable,” Maj. Dejene Meshesha, 88, told AA.
“I know that the Ethiopian government has established relations with Italy,” said Dejene in full military dress sporting various medals.
“I cannot oppose these relations, but I will never accept Italy’s friendship, as I saw how it massacred innocent Ethiopians with poisonous gas,” he added.
“There are no words to describe the brutality of the Italian troops,” he recalled. “I was 15 at the time and still suffer from the horror of the war; I still feel it.”
Another veteran, 97-year-old Sergeant Demissie Tsegaye, was only 19 when he went to the front with his father, brother and uncle.
“All of them were killed by the Italians,” he said. “Only I survived to continue the fighting alongside other patriots.”
“The Italian attack was accompanied by numerous atrocities, including the use of mustard gas,” Demissie recalled. “Many of the dead were left unburied, becoming food for vultures and hyenas.”
“I still feel pain when I remember the dead bodies of civilians and patriots left unburied,” he remembers bitterly.
Despite the passage of more than 70 years, he said, “I still suffer from post-traumatic stress.”
- See more at: http://www.zehabesha.com/ethiopia-veterans-want-italy-apology-compensation/#sthash.8CmckNnb.dpuf

Some 600 Al Qaeda Terrorists Flee to Somalia from War-Torn Yemen

Terrorists belonging to the group al Qaeda in the Arabian Peninsula are fleeing war-torn Yemen and moving into ungoverned areas of northern Somalia, U.S. officials said Tuesday.
somalia
Secretary of State John Kerry, meanwhile, made a surprise visit to Mogadishu, the Somali capital, on Tuesday where Somali officials informed him of the new al Qaeda threat, said officials familiar with the meeting and reports from the region.
“As everybody knows, more than 20 years ago, the United States was forced to pull back from this country,” Kerry said in a statement. “And now we’re returning in collaboration with our international community and with high hopes mixed, obviously, with ongoing concerns.”
Kerry offered to provide additional U.S. support to the Somalis for increased counterterrorism operations against the new flow of terrorists to the region but offered no specifics of the aid, the officials said.
The new influx of terrorists to Somalia is threatening to undermine a major international effort to try to stabilize Somalia, once a major redoubt for al Qaeda.
According to the officials, the Somali Federal Government was tipped off to the presence of the terrorists by neighboring Ethiopia, which estimates as many as 600 are in Somalia or will arrive in the near future from Yemen.
Saudi Arabia has mounted military operations against Houthi rebels in Yemen, triggering an exodus of some 500 refugees leaving the country each day.
There are currently some 5,000 refugees from Yemen who fled in boats across the Gulf of Aden and arrived in the ports of Bosaso and Berbera.
Authorities in the region are said to be carefully vetting all arriving Arabs for ties to al Qaeda in the Arabian Peninsula, one of the most threatening affiliates of al Qaeda that has been blamed for plots to blow up several U.S. airliners in recent years.
The al Qaeda fighters are said to be in the Puntland and Somaliland regions of northern and northwestern Somalia.
Among the terrorists suspected of reaching Somalia with groups of refugees from Yemen are some of the 300 prisoners who were freed from a Yemeni prison during an al Qaeda operation April 2.
Many of the boats carrying the refugees from Yemen originated in Al Mukalla, the southern Yemeni port where the prison break by al Qaeda occured.
The prison break by al Qaeda and the regrouping of the terrorists in Somalia is similar to an operation carried out in Iraq last year. That operation, also a prison break designed to bolster a terrorist group’s forces, aided Islamic State in its seizure of large areas of Iraq.
Former CIA official Bruce Riedel, a Brookings Institution expert on al Qaeda, said the flow of terrorists from Yemen indicates a new regional reach for the Yemen-based al Qaeda group.
“This deployment shows [al Qaeda in the Arabian Peninsula] is becoming a regional force for disorder, capable of crossing the Gulf of Aden to assist its ally in Africa,” he said.
Kerry, making a brief stop in Mogadishu airport, met with Somali President Hassan Sheikh Mohamud, the federal government’s prime minister, and with provincial leaders.
U.S. intelligence agencies are working on assessments of the terrorist influx, and the State Department is said to be working on policy options.
Kerry, in the statement, said the United States plans to join several other nations, including Britain, in opening an embassy in Mogadishu. He did not provide a specific time for when the embassy would be reopened.
“I’m here today because Somalia is making progress in its mission to turn things around,” he said. “A determined international effort has put virtually all of Somalia’s pirates out of business. New life has returned to the streets of Mogadishu, and fresh hope to the people of all the country.”
Kerry made no mention of the flow of al Qaeda fighters from Yemen in the statement.
A National Security Council spokeswoman referred questions to the State Department and CIA, which declined to comment.
A State Department spokeswoman did not return emails seeking comment.
In addition to U.S. military activities in Somalia, an African Union military force known as AMISOM has driven terrorist groups from many strongholds in the country.
The new threat to Somalia further contradicts President Obama’s 2012 presidential reelection campaign statements that said al Qaeda was in decline as a result of U.S. counterterrorism efforts.
Al Shabaab, Somalia’s main terror group, has conducted deadly attacks, including a shopping mall shooting attack in Nairobi, Kenya in September 2013 that killed 67 people.
U.S. special operations forces have been conducting both covert military operations against al Qaeda on the ground in the Horn of Africa and drone strikes that target terrorist leaders.
Several key members of the al Shabaab terrorist group, the al Qaeda affiliate that operates out of several areas of Somalia, have been killed in recent months. In September a U.S. airstrike killed al Shabaab leader Ahmad Abdi Godane.
kerry-1-948x414
Kerry also disappointed Somali officials by not raising the issue of U.S. sanctions that are designed to cut off cash remittances from Somali-Americans back to the country, payments that have been a lifeline of funding for many in the country.
The Treasury Department in February imposed a complete cutoff of remittances to Somalia by prohibiting U.S. banks from authorizing transfers to the country.
“That is certain to drive more impoverished Somali youth to the extremists,” said one official familiar with the Kerry meeting in Mogadishu.
Kerry also did not include the president of the independent Somali state of Somaliland in the three-hour meeting. Somaliland is the largest and most peaceful province of Somalia. Other regional leaders were invited to the meeting, but the omission of the Somaliland leader left Somali officials wondering why he was snubbed.
The Somalis were not impressed by Kerry, who was described as “coming in like an animal on one leg—injured and on his way out,” one U.S. official said.
U.S. intelligence agencies in recent months have reported that al Qaeda appears to be splitting up in Yemen. Many of the militants are aligning with the Islamic State, and al Qaeda’s top military commander in Yemen recently began applying the brutal methods used by Islamic State, a group that was disavowed by al Qaeda leader Ayman al Zawahiri in February 2014.
Source: http://freebeacon.com

US offers $20m in rewards on ‘four IS leaders’

The US government is offering rewards totalling $20m (£13m) for information on what it says are four leaders of the Islamic State (IS) militant group.
It named the four as Abd al-Rahman Mustafa al-Qaduli; Abu Mohammed al-Adnani; Tarkhan Tayumurazovich Batirashvili and Tariq Bin-al-Tahar Bin al Falih al-‘Awni al-Harzi.
They join a list of suspects sought under the Rewards for Justice Program.
On Tuesday, IS said it was behind an attack in Texas.
It said “two soldiers of the caliphate” had attacked a Prophet Muhammad cartoon contest being held at a conference centre in Garland near Dallas.
Zawahiri tops list
The US State Department offered up to $7m for information on Qaduli whom it described as a senior IS official who originally joined al-Qaeda’s affiliate in Iraq.
It offered $5m each for Adnani and Batirashvili and up to $3m for Harzi.
It describes Adnani as an official IS spokesman; Batirashvili as a battlefield commander in northern Syria and Harzi as chief of IS’s suicide bombers.
IS has seized swathes of territory in eastern Syria and northern Iraq, declaring them a caliphate and imposing a harsh interpretation of Islamic law on the inhabitants.
The state department said the group was responsible for systematic human rights abuses, including mass executions, rape and the killing of children.
The highest reward offered under the Rewards for Justice scheme is up to $25m for Ayman al-Zawahiri who was named leader of al-Qaeda in June 2011, shortly after Osama Bin Laden’s death.
Source: The Daily Star

Priest, Bishop banned from church as members challenge leaders in lawsuit

CHARLOTTE, NC (WBTV) – A dispute at a Charlotte church has led to members being banned from church property, the firing of the church’s priest and a lawsuit in state court.
At issue in the lawsuit is whether or not the head of the parish council at Holy Trinity Ethiopian Orthodox Church, Dr. Solomon Gugsa, improperly changed the church’s bylaws to extend his term and alter membership requirements to exclude those who disagree with him.
The lawsuit was originally filed in March 2014. An amended complaint was filed in November 2014.
There are 20 plaintiffs in the lawsuit; each plaintiff is a member of the church and some of them served as officers on the church’s parish council.
In addition to challenging Gugsa’s actions as head of the parish council, the plaintiffs are also seeking access to the church’s membership list and financial documents.
Documents obtained by On Your Side Investigates show members of the church made repeated requests for complete access to the church’s membership list and financial documents before the lawsuit was filed to no avail.
North Carolina state law requires membership lists and financial records of all incorporated non-profits to be made available to its membership upon request.
An attorney for Holy Trinity, Julian Wright, said church leaders have complied with the law.
“Anybody who has ask for those records, that I’m aware of, has not been denied those records,” Wright said.
Wright agreed to sit down with On Your Side Investigates after Gugsa refused multiple requests for an interview.
Aba Geberemariam Asefa Hailu
Priest fired, bishop banned
According to Wright, the plaintiffs who filed a lawsuit against Holy Trinity did so because the Gugsa-led parish council voted to fire the church’s priest in February 2014.
Father Gebremariam Asefa Hailu had been the church’s priest for two years at the time of his firing.
“They emailed me, they didn’t even come talk to me face to face, they just emailed me,” Father Hailu said. “They said ‘You’re fired. You’re terminated.’”
Like most members of the church, Father Hailu is an Ethiopian immigrant. The church was sponsoring his R-1 visa, which is provided to religious leaders who come to the United States to work for a non-profit church.
When the church fired Father Hailu, it also pulled its sponsorship for his visa. As a result, Father Hailu was at danger of being sent back to Ethiopia, where he risked being persecuted for coming to the United States and speaking out against the government.
Father Hailu has since been granted asylum.
The Sunday after being fired from Holy Trinity, Father Hailu learned he had also been banned from the church.
“It was about six o’clock in the morning. I come (sic) to the church and I was barred by some of the parish council members and an off duty police officer,” Father Hailu said.
Police reports show Gugsa had Father Hailu trespassed from the church’s property. Similarly, the bishop, who oversees Holy Trinity’s spiritual practice, was banned from the church’s property a week later when he came to discuss Father Hailu’s firing with the parish council.
Julian Wright, the church’s lawyer, said the bishop was told he could only come and pray at the church. He was not allowed to come on church property, Wright said, unless he promised that he would not discuss Father Hailu’s firing.
“We advised the bishop that if you’re coming from an improper purpose you’ll be trespassing,” Wright explained. “You’re not invited to come and do that.”
Church dispute in court
Wright has challenged the lawsuit against Holy Trinity in legal filings. In December, he filed a motion on behalf of the church asking a judge to throw the lawsuit out because it dealt with an internal church dispute.
“The lawsuit impermissibly entangles the Court in ecclesiastical matters, in contravention of the First Amendment of the United States Constitution and Article 1, Section 13 of the North Carolina Constitution,” Wright’s motion read.
The motion also said Father Hailu’s firing was the basis for the entire lawsuit.
A judge denied the defendants’ motion to dismiss in early January. The church is appealing that decision but it is not yet clear whether or not the North Carolina Court of Appeals will hear the church’s appeal before the matter is completely resolved at the trial court level.
Extreme measures
In his interview with On Your Side Investigates, Wright agreed that filing a lawsuit over, essentially, access to church records is an extreme measure. But he challenged the plaintiffs’ claims that they had repeatedly requested the documents before turning to litigation.
“You seem to be making the assumption that people are making the request and they’re just beating down the door to do that and that’s just false,” Wright said in response to a question about why the church doesn’t just provide the documents to the plaintiffs. “Now, apparently, somebody is suggesting they’ve been denied access to the financial records and that’s just false.”
But records obtained by On Your Side Investigates show church members, who are plaintiffs in the lawsuit, requested the records on at least three separate occasions.
Zebene Mesele was the church’s elected internal auditor. Emails show he tried to begin auditing the church’s financial records for the 2013 fiscal year, to no avail, starting in November 2013.
Mesele’s frustration was captured in a February 9, 2014 email.
“I was trying to get start my auditing process at the church since November, 2013,” Mesele said. “They keep promising me to submit needy (sic) documents but not yet delivered. They gave me different reasons as such that the documents are with the outside auditors, they were busy and Panthers game and so on.”
Gugsa, the head of the church’s parish council, would later email Mesele to tell him he could have access to necessary financial records one afternoon at the church. Mesele would later write that Gugsa refused to provide copies of paperwork to be reviewed outside of the church.
A second request for the church’s membership list and financial documents was made by a different church member in a February 7, 2014 email.
“As a church member: I am asking again, Please provide the church Bi-law (sic) and financial statements “P&L, Balance Sheet” to any members who have requested before our February 23 meeting,” Rahel Gashaw wrote to Gugsa and another church leader.
The February 23, 2014 meeting Gashaw referred to was the church’s annual meeting. Wright said that meeting is open to all church members.
“There’s a financial summary provided to the church every year at its annual meeting and anyone who wants to come look at the full audited records of the church can do so,” Wright said.
According to documents obtained by On Your Side Investigates and conversations with multiple church members who were present for the meeting, the only financial information provided was a one-page document that summarized money that came into the church and money that was spent. Members were told they could not remove the document from the meeting.
Bylaws change
The bylaws of Holy Trinity have been amended by the Gugsa-led parish council twice in the past two years. The first time in April 2013.
Included in the amendments in 2013 were changes to the requirements for membership in the church.
The changes required church members to “[contribute] the minimum required monthly membership fee without interruptions.” It also requires church members to work as volunteers at a concession stand at home games for the Carolina Panthers “more than five times” a year.
Dr. Joe Brown, who pastored Hickory Grove Baptist Church–the largest Southern Baptist church in North Carolina–for 26 years, said requirements like that are not good for a church.
“I call that legalism at the least,” Brown said.
But Wright defended the changes as being no different from what many churches do.
“I don’t see what’s going on at Holy Trinity that’s remarkably different from expecting all the disciples to contribute what they have and what is precious to them to the greater glory of God and the greater working of His church,” Wright said.
The church’s bylaws were amended a second time in March 2014. The second batch of changes extended the length of time Gugsa could stay at the helm of the parish council.
The lawsuit filed by church members claim the amendment was improper in accordance with church rules. Plaintiffs painted the move as a power grab.
Brown, the long-time pastor, said making disputed changes like the ones at issue at Holy Trinity are bad for the health of a church.
“Any time any church gets to where the leadership is behind closed doors and they’re shut off from the people–there’s not a touching of the people–there’s going to be a problem,” Brown said.
Continuing to pray
Father Hailu, who was fired and banned from the church more than a year ago, stands outside of Holy Trinity every Sunday.
In the past year, he said, the church has erected a fence and covered it with black cloth to block its view.
“This is unheard of, banning from church,” Father Hailu said. “This is not just a building, this is God’s house. Everyone should come and pray peacefully. This is a forgiveness place.”
On one Sunday in April, the banned priest was flanked by several members of the church. The men stood silently on a public sidewalk outside of the gate. Occasionally, church members would stop to be blessed by Father Hailu on their way in or out of the church’s parking lot.
“I’m not going anywhere. I have to stand for this church. I have to show to the people, we have to stand for our faith.”

በመተማ በተቃውሞ ላይ የተሳተፉ 2 ነዋሪዎች በፌደራል ፖሊሶች ሲገደሉ በርካቶች ቆሰሉ

ሚያዝያ ፳፯ (ሃያ ሰባት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ዛሬ ሚያዚያ 27 ቀን 2007 ዓም የመተማ ከተማ ነዋሪዎች በህገወጥ መንገድ ተሰርተዋል የተባሉ ቤቶችን ለማፍረስ በሄዱ ቤት አፍራሾችና የወረዳው ባለስልጣናት ላይ ተቃውሞዋቸውን ለማሰማት ቢሞክሩም፣ የፌደራል ፖሊሶች በወሰዱት ጭካኔ የተሞላበት እርምጃ 2 ነዋሪዎች በጥይት ተመትተው ሲገደሉ፣ 3 ደግሞ ለህይወት አስጊ በሆነ ሁኔታ ቆስለዋል። ከ50 ያላነሱ ሰዎች ደግሞ ቀላልና ከባድ ጉዳት ደርሶባቸዋል።
ባላስልጣናቱ ከሚያዚያ 26 ከቀኑ 10 ሰአት ጀምሮ ከ300 ያላነሱ ቤቶችን በማፍረስ ላይ የነበሩ ሲሆን፣ ዛሬ ንጋት ላይም ነዋሪዎች በተኙበት ቤታቸውን በዶዘር ማፍረስ በመጀመሩ፣ ቁጥራቸው በውል ያልታወቁ ነዋሪዎች  ህይወታቸው ማለፉ በከተማው ውስጥ በመሰራጨቱ ተቃውሞው ተነስቷል።
የከተማው ነዋሪዎች በባለስልጣናቱ እርምጃ በመበሳጨት ቁጣቸውን የተለያዩ መፈክሮችን በማሰማት ሲገልጹ ከቆዩ በሁዋላ፣ ፖሊስ እርምጃ መውሰድ በመጀመሩ ብዙዎች ከፍተኛ የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል። አንዳንድ ወጣቶች ድንጋይ በመወርወር የሚደርሱባቸውን ጥቃቶች ለመከላከል ቢሞክሩም፣ ፖሊስ ጥይቶችን በቀጥታ ወደ ሰዎች በመተኮሱ ፣ ከአራት ሰአታት በላይ የቆየው ተቃውሞ ተበትኗል።
ፖሊስ ተቃውሞውን በሃይል ለመቆጣጠር ቢችልም የወረዳው ህዝብ በተወሰደው እርምጃ ቁጣውን በመግለጽ ላይ ነው፡፡ የወረዳው ባለስልጣናት የአገር ሽማግሌዎችን በመሰብሰብ ህዝቡን እንዲያረጋጉ ሊያግባቡዋቸው ሞክረዋል።
ነዋሪዎች እንደሚሉት ቤቶቹ ከመጀመሪያውም የተሰሩት በመንግስት ባለስልጣናት እውቅና ነው። ባለስልጣናቱ ጉቦ በመቀበል ከመጀመሪያው ጀምሮ ቤቶቹ ሲሰሩ ዝም ብለው ከቆዩ በሁዋላ፣ አሁን ቦታውን እንፈልገዋለን አፍረሱ ማለታቸው ተገቢ አለመሆኑን ነዋሪዎች ገልጸዋል።
የፌደራል ፖሊሶች በርካታ ወጣቶችን ይዘው አሰሩ ሲሆን ብዙዎች ወደ ሱዳንና ወደ ጫካ በመግባት አምልጠዋል።
በሌላ ዜና ደግሞ በሰሜን ጎንደር ዞን በታች አርማጭሆ ወረዳ ከሳምንት በፊት  መቶ አለቃ ጥላሁን የተባለ ፖሊስ የዛብላ ቀበሌ ተወላጅ የሆነ አንድ ወጣት መግደሉን ተከትሎ ፣ 50 የሚሆኑ የዛብላ ቀበሌ አካባቢ አርሶአደሮች ማሰሮ ደንብ ከተማ ላይ የሚገኘውን የፖሊስ ጽህፈት ቤት በመክበብ በፖሊሶች ላይ እርምጃ ወስደዋል።  አርሶአደሮቹ በወሰዱት እርምጃ አንድ ፖሊስ ሲገደል፣ በመስሪያ ቤቱ ውስጥ የነበሩት ፖሊሶች አምልጠዋል። አርሶአደሮቹ ገዳዩ ለህግ እንዲቀርብላቸው ጠይቀው መልስ በማጣታቸው ፣ በራሳቸው ተደራጅተው ወደ ከተማዋ ማቅናታቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች ገልጸዋል። አርሶአደሮች ወደ አካባቢያቸው በሰላም ቢመለሱም፣ ፖሊሶች አጸፋ እርምጃ ለመውሰድ እንቅስቃሴ ጀምረዋል።
ከ10 ቀን በፊት ደግሞ በደዌ ከተማ የከተማ ወጣቶች   5 የቀበሌ እና የሚሊሺያ አባላትን የጦር  መሳሪያዎች በመንጠቅ  አምልጠዋል። ወጣቶቹ የወሰዱትን እርምጃ ተከትሎ የመንግስት ታጣቂዎች ፍለጋውን ማጠናከራቸው ታውቋል።

በቅርቡ በተደረገው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ የታሰሩት ወጣቶች በሃሰት እንዲመሰክሩ ጫና እየተደረገባቸው ነው



ሚያዝያ ፳፯ (ሃያ ሰባት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በሊቢያና ደቡብ አፍሪካ በግፍ የተገደሉ ኢትዮጵያውያንን ለመዘከርና ቁጣቸውን ለመግለጽ ገዢው ፓርቲ በጠራው ሰልፍ ላይ የተገኙ ወጣቶች መንግስትን ሰድባችሁዋል በሚል ታፍሰው ከታሰሩ በሁዋላ፣ “ተቃውሞውን
ያስነሱት በእስር ላይ የሚገኙት የሰማያዊ ፓርቲ ወጣቶች ናቸው” ብላችሁ ካልመሰከራችሁ አትለቀቁም መባላቸውን የእስረኞች ቤተሰቦች ገልጸዋል።
ስማቸው እንዳይገለጽ የፈለጉ ቤተሰቦች ለኢሳት እንደተናገሩት፣ ወጣቶች ማታ ማታ በደህንነት ሃይሎች እየተጠሩ በታሰሩ የሰማያዊ አባላት ላይ እንዲመሰክሩ ጫና እየተደረገባቸው ነው።
ወላጆች ልጆቻቸው በንጹሃን ላይ በሃሰት እንዳይመሰክሩ እንደመከሩዋቸው ተናግረዋል። ህዝቡ በኑሮውና በፍትህ እጦት ተማሮ በራሱ ጊዜ ተቃውሞውን ቢያሰማም፣ ገዢው ፓርቲ ተቃውሞውን ያስነሳው ሰማያዊ ፓርቲ ነው በማለት እየወነጀለ ነው። የገዢውን ፓርቲ ውንጀላ
አባሎቹ ሳይቀሩ አልተቀበሉትም።

74ኛው የድል በአል ተከበረ

ሚያዝያ ፳፯ (ሃያ ሰባት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ኢትዮጵያውያን ወራሪውን የጣሊያን ጦር ድል ያደረጉበት 74 ኛ አመት በአዲስ አበባ ጀግኖች አባት አርበኞች በተገኙበት ተከብሯል።
በአድዋ ጦርነት ወቅት ሽንፈትን የተከናነበው ጣሊያን፣  ከ40 አመት በሁዋላ ራሱን በዘመናዊ መሳሪያ፣ በገንዘብና በሰው ሀይል አደራጅቶ ኢትዮጵያን ቢወርም፣ አባት አርበኞች ለ5 አመታት በዱር በገደሉ ባደረጉት ተጋድሎ፣ የፋሽስት ሙሶሎኒን ጦር ድል በማድረግ የአገራቸውን
ነጻነት አስመልሰዋል። ኢትዮጵያ በአፍሪካ ነጻነቱዋን በራሱ እጅ አስከብራ የቆየች ብቸኛ አገር ናት።

ባለሃብቶች መስራት አልቻንልም አሉ

ሚያዝያ ፳፯ (ሃያ ሰባት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ” የኢንዱስትሪውን  ልማት በተሳለጠ መንገድ ይዘን በመጓዝ የአምስት አመቱን ዕቅድ ለማጠናቀቅ  በስኬት ጎዳና ላይ ነኝ ” በሚል  የገዢው መንግስት ቢናገርም፤ በዘርፉ የተሰማሩ ባለሃብቶች በርካታ ችግር
እየገጠማቸው መሆኑን ተናገሩ፡፡
ሰሞኑን በተካሄደው የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ ባለስልጣናት  ከከፍተኛ ባለሃብቶች ጋር ባደረጉት የውይይት መድረክ ላይ ፣ ባለሃብቶች  እንደገለጹት በባለስልጣናት ላይ የሚታየው የፍርሃት መንፈስ ስራዎች በታሰበላቸው ጊዜ እንዳይጠናቀቁ አድርጓል፡፡
ችግሮች በየደረጃው እንዲፈቱ በማሰብ የገዥው መንግስት የቀየሰውን የአሰራር ፖሊሲ እንዲያስፈጽሙ የተቀመጡት አመራሮች በራሳቸው ተማምነው ውሳኔ ከመስጠት ይልቅ ሌሎችን የመጠበቅ እና ውሳኔ በቶሎ አለመስጠት በዘርፉ በመታየቱ ተገቢውን አገልግሎት
ማግኘት አለመቻላቸውን ባለሃብቶቹ ተናግረዋል፡፡
ቅሬታ አቅራቢ ባለሃብቶች በየጊዜው የሚደረጉ የአመራሮች ከቦታ በመነሳት በየጊዜው መቀያየር ከፍተኛ ችግር እየፈጠረባቸው መሆኑን ተናግረዋል፡፡የስርአቱን ብልሹነት በሚያሳይ መልኩ በሙስናና በመልካም አስተዳደር ችግሮች ስድስት ወር ሳይሞላቸው የሚነሱ
አመራሮች ባሉበት ቢሮ ከውጭ ሃገር በመምጣት መዋእለ ነዋያቸውን የሚፈሱ የውጭ ሃገር ዜጎች ሃገራቸው ቆይተው በሚመጡ ጊዜ አመራሮች ተቀያይረው  ማግኘታቸው ጉዳያቸውን እንደ አዲስ ለማስረዳት በየጊዜው መቸገራቸው አንዱ ሲሆን አዲስ የሚመደቡት
አመራሮችም ጉዳዩን እናጥናው በማለት ተጨማሪ ጊዜ መውሰዳቸው ትልቅ ድካም ከማስከተሉም በላይ የውጭ ሃገር ዜጎች በገዥው መንግስት አሰራር ላይ ሁልጊዜ ጥርጣሬ እንዲያድርባቸው የሚያደርግ ክስተት መፈጠሩን ባለሃብቶቹ ተናግረዋል፡፡
‹‹ በኢትዮጵያ ውስጥ ትልቅ ችግር በመሆን ላይ ያለው የምርት ጥራት ነው ፡፡ባለሃብቶች በክልሉ ውስጥ መዋዕለ ነዋያቸውን በማፍሰስ ቢያመርቱም፤ጎን ለጎን ጥራታቸውን ያልጠበቁ ተመሳሳይ ምርቶችን በማስገባትና በማቅረብ ኢንቨስተሩን ለኪሳራ የሚዳርግ አሰራር
በጉልህ ይታያል፡፡ ›› በማለት የሚናገሩት ሌላው ቅሬታ አቅራቢ በተለይ ጉዳዩን እንዲቆጣጠር የተመደበው የደረጃ መዳቢዎች ባለሥልጣን መስሪያ ቤት ሲሰራ የሚታየው ማህተም ማዘጋጀትና የዕውቅና ደብዳቤ መስጠት  ብቻ መሆኑ ገልጸዋል፡፡ባለስልጣን መስሪያቤቱ
አሰራሩ አግባብ እንዳልሆነ ጥራት እና ቁጥጥር ላይ ሳያተኩር በግዴለሽነት እየተመራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
በሆቴል ንግድ የተሰማሩ ባለሃብቶች ለአሰራራቸው ከፍተኛ ማነቆ በመሆን ያስቸገራቸውን አሰራር ሲገልጹ ደረጃቸውን በጠበቁ ሆቴሎች ህጋዊ የገቢ አሰባሰብ በመዘርጋት በዘመናዊ መልኩ እየሰሩ ቢሆንም ፤የገዢወው መንግስት ሹመኞች  የሚጠይቋቸው የግብር መጠን
በግምት ላይ የተመሰረተ መሆኑ ስራቸውን አደጋ ላይ መጣሉን ተናግረዋል፡፡በጎንደር የጃንተከል ሆቴል ባለቤት አቶ ተመስገን ሰጥአድርገው ሲናገሩ  የሽያጭ ማሽን ተገጥሞ በሚሰራባቸው ታላላቅ ሆቴሎች ከደንበኞች የሚሰበሰበውን ገቢ በአግባቡ ቢይዙም  መንግስት
ባለሃብቶችን ባለማመን በግምት በሚጥለው ግብር በመማረር ስራውን ለመተው ጫፍ መድረሳቸውን በምሬት ሲናገሩ ተደምጠዋል፡፡
በምእራብ አርማጮሆና መተማ አካባቢ በጥጥ ምርት ስራ ላይ የተሰማሩ ባለሃብቶች ባቀረቡት ቅሬታ በአካባቢው የሚመረተው ምርት ጥራቱን የጠበቀ ሆኖ እያለ በዘርፉ የተሰማሩ የውጭ ሃገር ባለሃብቶች በሃገራችን ለተከሉት ፋብሪካ ምርታቸውን ከውጭ ለማስገባት የሚያደርጉትን የተንኮል አሰራር የመንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት እንደሚያግዙዋቸው ሲናገሩ፤
የጥጥ ምርት በኢትዮጵያ በሚደርስበት ጊዜ በመጋዝናቸው ምርት እንዲኖር ፣በሃገር ውስጥ የነበረው ምርት ከባከነና በርካሽ ከተሸጠ በኋላ ‘ምርት እንፈልጋለን ‘ በማለት ከውጭ ሃገር የራሳቸውን ምርት በከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ እንዲያስገቡ በማድረግ  ሀገሪቱ   የምታገኘውን
ጥቅም በማባከን ላይ መሆናቸውን በምሬት ሲናገሩ ተሰምተዋል፡፡ያመረቱትን ከፍተኛ ምርት በርካሽ  እንዲሸጡ የተገደዱት ባለሃብቶች እንባ አውጥተው በየስብሰባው የሚያለቅሱበት ጊዜ ላይ የደረሱ ቢሆንም ከፍተኛ ባለስልጣናት ምንም አይነት እርምጃ ባለመውሰዳቸው የባለሃብቶች ህልውና አደጋ ላይ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
“በሰሊጥ ምርት የጥራት ደረጃ ማውጣትና ማወዳደር የሚገባው የምርት ገበያ ድርጅት ባለሃብቶች ያለሙያቸው  ለምርታቸውን ደረጃ በማውጣት ምርታቸውን እንዲያቀርቡ  በማስገደድ ያለአግባብ በመቅጣት እየበደለን ነው፡፡
” የሚሉት ባለሃብቶች፤ይህንንም ለከፍተኛ አመራሮች አቤት ቢሉም ቅጣቱን እንዳጸደቁባቸው ተናግረዋል፡፡መፍትሄ በማጣታቸውም ጉዳዩን ወደ መደበኛ ፍርድ ቤት ለመውሰድ እንደተገደዱ ሲገልጹ ተሰምተዋል፡፡በሰሊጥ ምርት ለተሰማሩ ባለሃብቶችም ሆነ ለዘርፉ
የገዥው መንግስት ምንም ዓይነት ማበረታቻ  ባለማድረጉ ዘርፉ በጥቂት ሰዎች እጅ መያዙን ተናግረዋል፡፡
‹‹ጉዳይ ለማስፈጸም በክልል ደረጃም ብቃት ያለው ባለስልጣን የለም፡፡›› የሚሉት ባለ ሃብቶች ‘አንድ ደብዳቤ ጽፎ ይህ ይፈጸም! ‘ለማለት የሚችል አመራር በክልል ደረጃ አለመኖሩ በብድር አገልግሎት ለመጠቀም እንዳይችሉ ማድረጉን ገልጸው፤የውሳኔ አሰጣጥ ከጊዜ
ወደ ጊዜ እየባሰበት መሆኑን ተናግረዋል፡፡
ባለሃብቶቹ በሁሉም ዘርፍ ከፍተኛ የቢሮክራሲ ጫና እየደረሰባቸው መሆኑን ገልጸው ፤ስርዓቱ የተለመደ የምርጫ ቅስቀሳ ላይ የሚናገረውን እውነታ በተግባር በማዋል ያለበትን ችግር ባለማስተካከሉ በዘርፉ ለመሰማራት አዳጋች መሆኑን ተናግረዋል፡፡

ኢትዮጵያውያን በአንድነት እንዲነሱ ጥሪ ቀረበ

ሚያዝያ ፳፯ (ሃያ ሰባት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በጀርመን የኢትዮጵያውያን የውይይትና የትብብር መድረክ ሜይ 2፣ 2015 ባዘጋጀው ስብሰባ ላይ የተገኙት የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ መሪ አቶ ኦባንግ ሜቶና ታዋቂው ጸሃፊ እና ፖለቲካ ተንታኝ አቶ የሱፍ ያሲን፣ አገራችን ከገባችበት ችግር መላቀቅ የምትችለው  በአንድነት በመነሳት መሆኑን ተናግረዋል።
አቶ የሱፍ ገዢው ፓርቲ ባመጣው የፌደራል ስርአት ሳንጣላ ተራርቀናል ያሉ ሲሆን፣ ልዩነታችን ለጥንካሬያችን መሰረት መሆኑን አውቀን በሰለጠነ መንገድ ተወያይተን በአንድነት እንነሳ ብለዋል።
አቶ ኦባንግ ሜቶ በበኩላቸው በ ደቡብ አፍሪካ የደረሰውን ከማየት በላይ የሞት ሞት የውርደት ውርደት የለም ያሉ ሲሆን፣ ዜጎቻችን እየሞቱ መንግስት ዜግነታቸውን እያጠራሁ ነው ማለቱ፣ በአገራችን እንደዜጋ የማንቆጠርበት ደረጃ ላይ መደረሳችንን ያሳያል ብለዋል። ስደት የኢትዮጵያውያን እጣ ፋንታ ሆኗል አሉት አቶ ኦባንግ እጅ ለጅ ካልተያያዝንና ካልታገልን ከሚመጣው አደጋ ራሳችንንም ሆነ አገራችንን መታደግ አንችልም ብለዋል።
የትብብር መድረኩ ሰብሳቢ አቶ ጌታሁን አሰፋ በበኩላቸው ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት የምትገኝበትን የፖለቲካ፣ የማህበራዊ፣ የጎሳና የሃይማኖት ቀውስ እጅግ የከፋ ደረጃ ላይ በመድረሱ ሳቢያ የዜጎችና የሀገር ህለውና አደጋ ላይ ወድቋል ብለዋል።

የኢህአዴግ ከፍተኛ ካድሬዎች በድርጅታቸው ግራ ተጋብተዋል

ሚያዝያ ፳፮ (ሃያ ስድስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በሊቢያና በደቡብ አፍሪካ የተገደሉትን ኢትዮጵያውያንን ለመዘከር የወጣው ህዝብ ተቃውሞውን ወደ ኢህአዴግ መንግስት ካዞረ በሁዋላ፣ ገዢው ፓርቲ ተቃውሞውን ያስነሳው በአገር ውስጥ በሰላማዊ መንገድ
የሚታገለው ሰማያዊ ፓርቲ ነው በማለት የከፈተው ሰፊና አሰልቺ ፕሮፖጋንዳ የህዝቡን አመለካከት ሊቀይር አለመቻሉ ከፍተኛ ካድሬዎችን ስጋት ላይ ጥሎአቸዋል፡፡
በመስቀል አደባባይ የታየውን ህዝባዊ ቁጣ  ሰማያዊ ፓርቲ የቀሰቀሰው የመንደር ሁከት ለማስመሰል በስሩ በሚገኙ የመንግስት መገናኛ ብዙሃን በተደጋጋሚ ፕሮፖጋንዳ የሰራ ቢሆንም ፣ ፕሮፓጋንዳው ሕዝቡን ብቻ ሳይሆን የራሱን አባሎች ማሳመን አለመቻሉ ከፍተኛ
ካድሬዎችን ድንጋጤ ላይ ጥሎአቸዋል።
በአዲስአበባ አስተዳደር በተለያዩ የመንግስት ቢሮዎች  ይህንኑ የሕዝብ ተቃውሞ በማስመልከት ሰማያዊ ፓርቲ ያቀነባበረው መሆኑን በመግለጽ ሁኔታውን ለማውገዝ ታስቦ ሰሞኑን ተከታታይ ስብሰባዎች የተካሄዱ ቢሆንም አጥጋቢ ውጤት ሊገኝባቸው አልቻለም፡፡
በተለይ የኢህአዴግ አባላትና ደጋፊዎች ጭምር ፍረጃው አሳማኝ አለመሆኑን በመጥቀስ ሕዝቡ በተለይ በመልካም አስተዳደርና በኑሮ ውድነት ችግሮች ውስጥ ሆኖ መቃወሙ የሚጠበቅ እንደነበር፣ ከሰማያዊ ፓርቲ ይልቅ ወደውስጣችን በመመልከት ችግሩን ካልቀረፍን
ከዚህም የባሰ ችግር ሊገጥመን ይችላል በሚል የተንጸባረቁ ደፈር ያሉ አስተያየቶች ያልተጠበቁ በመሆናቸው የመድረክ መሪ ካድሬዎችን ጭምር አስደንግጦአል፡፡
አንድ የሰብሰባው ተካፋይ “በአሁኑ ወቅት በአዲስ አበባ አንድ በወር 3 ሺህ ብር የሚያገኝ መካከለኛ ገቢ ያለው የሚባል ደመወዝተኛ ቤት ኪራይ፣ የትራንስፖርት፣ የቤተሰብ ቀለብና የመሳሰሉ ወጪዎችን መሸፈን ጨርሶ አይችልም፡፡ አነስተኛ ወርሃዊ ገቢ ያለው ሰፊ
የህብረተሰብ ክፍል ከሞቱት በላይ ፣ከቆሙት በታች ሆኖ የሰቆቃ ኑሮ እየገፋ በመሆኑ ተቃውሞ ሲያንሰው ነው” ሲሉ ለዘጋቢያችን ገልጸውለታል፡፡ በአንጻሩ ግን ቤት መኪናና የተሻለ ገቢ ያላቸው ሹማምንት ከደሃውን ጉሮሮ እየነጠቁ በሙስና የሚከብሩበት ስርኣት
መፈጠሩ ግልጽ ሆኖአል ሲሉ አክለዋል።
ኢህአዴግ በተለያዩ መዋቅሮቹ ሰማያዊ ፓርቲ ከግንቦት 7 ጋር በማበር ሁከት በመቀስቀስ ላይ ነው በሚል የተጠናከረ ፕሮፖጋንዳ ከሰራ በሃላ ያለችግር ፓርቲውን ከምርጫ ለማስወጣትና የተወሰኑ አመራሮችንም ለማሰር አቅዶ የነበረ መሆኑን የጠቀሰው ለጉዳዩ ቅርበት
ያለው ምንጫችን ፣ አሁን ባለው ሁኔታ ግን ይህ ዕቅዱ እንዳሰበው በቀላሉ የሚሳካለት ባለመሆኑ ከፍተኛ ካድሬዎቹ በድንጋጤና በግራ መጋባት ውስጥ እንዲወድቁ አድርጓቸዋል ብሎአል።
በሌላ በኩል በግፍ የተገደሉ ኢትዮጵያውያንን ለመዘከር የሻማ ማብራትና የጸሎት ስነስርአቶች አሁንም እንደቀጠሉ ናቸው። በደቡብ ኮሪያ ሴኡል ከተማ የሚገኙ ኢትዮጵያኞች ለሟቾች ሀዘናቸውን ገልጸው፣ ለዚህ ሁሉ ተጠያቂው በስልጣን ላይ ያለው ሃይል ነው ብለዋል። ኢትዮጵያኑ በፖለቲካ ወይም የኢኮኖሚ እድል በማጣታቸው መሰደዳቸውን የገለጹት ኢትዮጵያኑ ፣ ከዚህ ችግር የምንላቀቀው ዲሞክራሲያዊና ፍትሃዊ ስርአት ሲመሰረት ብቻ ነው ብለዋል።
በሻርሎቴ ኖርዝ ካሮላይና  የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያንም በተመሳሳይ ሻማ ማብራትና ጸሎት ስነስርአት በማድረግ የተገደሉትን ኢትዮጵያውያንን አስበዋል። ኮንግረስ ማን ሮበርት ፒተንገር እና የተለያዩ ሃይማኖት ተከታዮች በስፍራው ተገኝተው መልእከቶችን አስተላልፈዋል።

ፌደራል ፖሊስ በማእከላዊ እስር ቤት ታስረው የሚገኙት እስረኞች እርስ በርስ እንዲወነጃጀሉ እያደረገ ነው

ሚያዝያ ፳፮ (ሃያ ስድስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የኢሳት ምንጮች እንደገለጹት ባለፈው ታህሳስ ወር አርበኞች ግንቦት7ትን ሊቀላቀሉ ሲሄዱ መንገድ ላይ ተይዘዋል ባላቸው እሰረኞች ላይ ለደረጃ ምስክርነት አብረው ከታሰሩት መካከል እያሰለጠ ነው።
አንዳንዶች ፖሊስ ራሱ ያዘጋጀውን ቃል በፍርድ ቤት ተገኝተው የሚሉ ከሆነ ከእስር እንደሚፈቱ ፣  ለመመስከር ፈቃደኛ ያልሆኑት ደግሞ እድሜ ልካቸውን በእስር ላይ እንደሚቆዩ እንደተነገራቸው ምንጮች ገልጸዋል።
ሰለሞን አሞኘ የተባለው እስረኛ በፈረጃ አሞር ላይ እንዲመሰክር እየሰለጠነ ሲሆን፣ መንግስቱ  መላክ፣ ሃብቱ ጫቅሉና ሃብቴ አምባቸው ደግሞ  አምላኩ መስታወት ላይ ይመሰክራሉ። በእነ አምላኩ መዝገብ 6 ሰዎች የሚገኙ ሲሆን፣ እስካሁን በማእከላዊ ስቃይ እየደረሰባቸው ይገኛሉ።
በእነ መምህር ደሴ ላይ ደግሞ ወታደር ደሴ እንዲሁም በመምህር አደረጃውና ጥላሁን ላይ ደግሞ ተስፋየ ተፈሪ ለምስክርነት እየሰለጡኑ  ነው።
እስረኞቹ ማይካድራ ላይ መያዛቸው መዘገቡ ይታወሳል። ገዢው ፓርቲ መስክሮችን ማግኘት ባለመቻሉ፣ እስረኞች አንዱ በሌላው ላይ እንዲመሰክር በማድረግ እርስ በርስ እንዲጣሉ በማድረግ ላይ መሆኑን የማእከላዊ ምንጮች ገልጸዋል።

ገዢው ፓርቲ ህዝቡ በቡድን ድምጽ እንዲሰጥ እያዘጋጀ ነው

ሚያዝያ ፳፮ (ሃያ ስድስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በግንቦት አጋማሽ ሊደረግ በታሰበው  ምርጫ ላይ  ገዢው ፓርቲ በቡድን ድምጽ የሚሰጡ ዜጎችን በማደራጀት ላይ መሆኑን በተለያዩ አካባቢዎች የተሰባሰቡ መረጃዎች አመልክተዋል።
ዜጎች ድምጽ እንዲሰጡ የሚደረገው ገዢው ፓርቲ አንድ ለአምስት እያለ በሚጠራው የአፈና ስርአት ውስጥ ሆነው ነው።
የኢህአዴግ ካድሬዎች በድምጽ መስጫው ቀን በአንድ ለአምስት የተደራጁትን ሰዎች በአንድ ላይ ወደ ምርጫ ጣቢያ እየመሩ በመውሰድ ፣ ድምጻቸውን ለኢህአዴግ መስጠታቸውን ያረጋግጣሉ።
የአንድ ለአምስት ጠርናፊ ስለአባላቱ የቀን ተቀን ህይወት መረጃዎችን እየሰበሰበ ሪፖርት ካቀረበ በሁዋላ፣ በእለቱ አባላቾ ድምቻውን ለኢህአዴግ መስጠታቸውን ያረጋግጣል። የዘንድሮውን ምርጫ የአውሮፓ ህብረት አይታዘበውም።

በጤናተቋማትአገልግሎትአለመሟላትየእናቶችሞትበእጥፍጨምሯል፡፡

ሚያዝያ ፳፮ (ሃያ ስድስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በሀገሪቱካሉት 879 በላይ  የጤናተቋማትውስጥመሰረተልማቶችየተሟሉላቸው 105 ብቻሲሆኑ፣ ከእርግዝናና ከወሊድ ጋር በተያያዘ በየቀኑ 68 ሴቶች በየሰዓቱ ደግሞ 3 እናቶች ህይወታቸው እንደሚያልፍ
መረጃዎች ያሳያሉ፡፡
የአብዛኛው እናቶች ሞት የሚከሰተው በደም መፍሰስ፣ በተራዘመ ምጥና በከፍተኛ የደም ግፊት ነው። በአዲስ አበባ ብቻ ከአንድ መቶ ሺ እናቶች መካከል 420ዎቹ ከወሊድ ጋር በተያያዘ ህይወታቸውን ያጣሉ።
በጤና ጥበቃ ሚኒስትር የእናቶችና ሕጻናት  ዳይሬክቶሬት  ዶ/ር ኢክራም መሃመድ  ለእናቶች ሞት ምክንያት ከሆኑት መካከል   85 በመቶ  በጤና ተቋማት አለመኖር የሚመጣ ነው ብለዋል።  የተሟላ የጤና ተቋማት መሰረተ ልማቶች አለመኖሩ ችግሩን እንዳባባሰው
ተናግረዋል። ገዢው ፓርቲ የጤና ሽፋኑን በከፍተኛ ደረጃ ማሰደጉን ቢገልጽም፣ የእናቶች ሞት በተፈለገው ፍጥነት አለመቀነሱን መረጃዎች ያመለክታሉ።
የተባበሩት መንግስታት የልማት ድርጅት ሰሞኑን ባወጣው የ2014 ሪፖርት እናቶች በቂ የሆነ የጤና አግልግሎት እንደማያገኙ ገልጿል። ከዚሁ ጋር በተያያዘ ዩ ኤን ዲፒ  በኢትዮጵያ የድህነት ጥልቀቱ ባለፉት 10 አመታት መጨመሩን ይፋ አድርጓል። ኢትዮጵያ በሰው
ልጅ ልማት ወይም በእንግሊዝኛው human development index ከ186 አገራት በ173 ኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች። ገዢው ፓርቲ ድህነትን ለመቀነስ ባደረገው ትግል መልካም ውጤቶች ቢታዩም የድህነት ጥልቀቱ ግን በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሯል ሲል ድርጅቱ
ያወጣው ሪፖርት አመልክቷል። 25 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን በቀን ከአንድ ዶላር ባነሰ ወይም  0.60 ዶላር  ህይወታቸውን ይመራሉ።  ከዚህ ከፍ ባለ ሁኔታ የሚኖሩትም ቢሆኑ በምግብ ዋስትናና በባልተጠበቁ አደጋዎች ውስጥ መሆናቸውን ሪፖርቱ አምልክታል።
በአገሪቱ ውስጥ የኢኮኖሚ እድገት ቢመዘግብም፣ እድገቱ ሁሉንም ክልሎች በእኩል ያላደረሰ፣ ለወጣቶች በቂ ስራ ያልፈጠረ ነው ብሎታል።  የአገሪቱ የህዝብ ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ከመምጣቱ ጋር ተያይዞ ብዙ ችግሮች ሊከሰቱ እንደሚችሉም አስጠንቅቋል።
አፋር፣ ሶሚሊ፣ አማራና ኦሮምያ ክልሎች በሰው ልጆች ልማት ከመላ አገሪቱ ወደ ሁዋላ የቀሩ መሆናቸውን ዩ ኤን ዲ ፒ ሲገልጽ፣ በአንጻሩ የተሻለ ሁኔታ ውስጥ ይገኛሉ የተባሉት ትግራይ፣ ሃረሪና ድሬዳዋ ናቸው።

በሱዳን በኩል ወደ ውጭ የሚወጡ ዜጎች ቁጥር በአስደንጋጭ ሁኔታ ጨምሯል

ሚያዝያ ፳፫ (ሃያ ሦስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ከመንግስት የጸጥታ ሃይሎች የተገኘው መረጃ እንደሚያሳየው በዚህ ሳምንት ብቻ 9 ሺ 405 ወጣቶች ድንበር አቋርጠው ወደ ሱዳን ሲጓዙ በድንበር ጠባቂ ፖሊሶች ተይዘዋል።
ፋሲል የኔአለም ዝርዝሩን ያቀርበዋልበሰሜን ጎንደር ዞን ቆላማ ወረዳዎች በተደረጉ 2 የዳሰሳ ጥናቶች በቀን  ከ150-250  በዓመት ደግሞ ከ 54,000 እስከ 90,00 ኢትዮጵያውያን   ወደ  ሱዳን ይሻገራሉ፡፡ ጥናቱ በመላው አማራ ወይም በመላው አገሪቱ ያለውን
የስደት ቁጥር አይዳስስም።
በዚህ ሳምንት ብቻ ወደ ሱዳን   ለመሻገር የሞከሩ   9 ሺ 405  ግለሰቦች በጸጥታ ሃይሎች ሲያዙ፣ የጃን አሞራ ፖሊስ ጽ/ቤት ለኢሳት በላከው  መረጃ መሰረት በቁጥጥር ስር የዋሉት ሁሉም ሴቶች ናቸው።  ከእነዚህ  ሴት ስደተኞች ውስጥ 66 በመቶው ከ18  እስከ 24
እድሜ ያላቸው ሲሆን፣ 32 በመቶው ደግሞ ከ14 አመት በታች ናቸው።  ወደ ሱዳን በመፍለስ ከፍተኛውን ቁጥር የያዙት የአርማጭሆ፣ በየዳ፣ ጃናሞራና ወገራ ወረዳዎች ሲሆን፣ በአካባቢው ያለው ድህነት ከሁሉም አካባቢዎች የከፋ ነው፡፡
ስደትን ከድህነት ማምለጫ አድርገው የወሰዱት በርካታ  ህፃናትና  ሴቶች  በረሃ ላይ ሞተው  የሚቀሩ  ሲሆን ፣ ወደ ስደት በመሄድ ላይ እያሉ በተለያዩ ምክንያቶች ወደ መተማ  ዮሃንስ  ጤና  ጣቢያ  የመጡ 26ት ሴቶች በተቅማጥ፣ በመኪና አደጋ፣ በድብደባ ፣ራስን
በማጥፋትና በሌሎችም ምክንያቶች ህይወታቸው አልፎአል። አለማቀፍ ስደተኞች ድርጅት /IOM/ በ2013 ባወጣው ጥናት ሳውዲ አረቢያ ፣ የመን፣የተባበሩት አረብ ኢምሬትና ወደ ሌሎች  አገሮች በአመት ከ400ሺ-500  ሺ የሚሆኑ ዜጎች ከአገር ይወጣሉ።
በመተማ መስመር በቀን በአማካኝ ከ150-250 የሚሆኑ ሰዎች ወደ ሱዳን ፣ በአፋር መስመር ደግሞ በቀን በአማካኝ እስከ 80 የሚደርሱ ሰዎች ወደ ጅቡቲ ይሰደዳሉ።
ከአማራ ክልል ከሰሜን ወሎ እና የሰሜን ጎንደር ወረዳዎች፣ ከኦሮሚያ ክልል ደግሞ ከጅማ እና አርሲ አካባቢ የሚመለመሉ እድሜያቸው ከ18 ዓመት የማይበልጡ ሕፃናት ሴቶች በመተማ ሱዳን በኩል ይሻገራሉ። አብዛኞቹ ስደተኞች ሱዳን ከደረሱ በኋላ ሴቶች ለቤት
ሠራተኝነት የሚቀጠሩ ሲሆን ወንዶች ደግሞ በእርሻ ቦታዎችና በኮንስትራክሽን ድርጅቶች በቀን ሠራተኝነት እንደሚሰማሩ መረጃዎች ያሳያሉ።
በአፋር ከልል ጅቡቲ መስመር የሚሰደዱት ደግሞ  በአብዛኛው ከአማራ እና ከትግራይ ክልል የሚመጡ ሲሆን በተወሰነ መልኩም የኦሮሚያና የደቡብ ክልል ነዋሪዎች ይገኙበታል፡፡ በዚህ መስመር ከሚጓዙት ውስጥ አብዛኞቹ ከሚሴ፣ ባቲ፣ ወረኢሉ፣ ወረባቦ፣ ቢስቲማ፣
ቦከክሳ፣ ኮምቦልቻ፣ ጊራና፣ ዋድላናደላንታ፣ ወልድያ እና መርሣ ናቸው፡፡ አልፎ አልፎም ከሰሜን ሸዋ አካባቢዎች መነሻ በማድረግ በየቀኑ በቡድን በመሆን ከ10-80 የሚሆኑ ሰዎች በአንድ ላይ ተሰባስበው የአፋርን ክልል በማቋረጥ ከሀገር የሚወጡ ሲሆን በብዛት
የሚሄዱባቸው መዳረሻ ሀገራትም ጅቡቲ፣ ሳውዲዓረቢያ፣ የመንና የተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ናቸው፡፡
በኬኒያ በኩል ወደ ደቡብ አፍሪቃ የሚጋዙት ደግሞ በአብዛኛው ከደቡብ በተለይም ከከንባታና ከሀድያ አካባቢዎች የሚነሱ ዜጐች ናቸው።
በእነዚህ መስመሮች ከሚወጡት ኢትዮጵያውያን መካከል ቁጥራቸው ቀላል የማይባል፣ በሊቢያና ሱዳን በረሃዎች ፣ በቀይ ባህርና በሜዲትራኒያን ባህሮች ህይወታቸው ያልፋል። ታሳክቶላቸው ወደ ተለያዩ አገራት የደረሱት ደግሞ በቅርቡ በሳውድ አረቢያ፣ የመን፣
ሊቢያና ደቡብ አፍሪካ እንደተመለከትነው አስከፊ የሆኑ ድርጊቶች ይፈጸሙባቸዋል።
መንግስት በአሁኑ ጊዜ የስደቱ ምንጭ ህገወጥ ደላሎች ናቸው ቢልም ብዙዎቹ ግን አይስማሙም። በአገሪቱ ውስጥ የተንሰራፋው ስር የሰደደ ድህነት፣ የመልካም አስተዳደር እጦት፣ ጭቆናውና ሙስና ዜጎችን ለስደት እየዳረጉ መሆኑን ብዙዎች ይስማማሉ።
በገጠር የአገሪቱ ክፍል ያለው የእርሻ መሬት ጥበት ብዙ አርሶአደሮች መኖሪያቸውን እየተዉ ወደ ከተማና ወደ ውጭ እንዲሰደዱ እያደረጋቸው ነው። በከተማ ደግሞ የስራ አጡ ቁጥር ከመቼም ጊዜ በላይ ጨምሯል። በቅርቡ አይ ሲስ የተባለው አክራሪ እስላማዊ ታጣቂ
ሃይል እንዲሁም  በአገራቸው ያሉ ስደተኞች እንዲወጡ የሚጠይቁ ደቡብ አፍሪካውያን በኢትዮጵያ ስደተኞች ላይ የወሰዱት አስከፊ እርምጃ የአገሪቱ የመነጋገሪያ አጀንዳ በሆነበት ወቅት፣ አሁንም ሞትን ፊት ለፊታቸው  እያዩ የሚሰደዱ ኢትዮጵያውያን ቁጥር ሲጨምር
እንጅ ሲቀንስ አለመታየቱን መረጃዎች ያሳያሉ።
ኢትዮጵያውያን  በአገሪቱ ውስጥ ይመለከተናል የሚሉ ወገኖች ሁሉ አፋጠኝ መፍትሄ ካላበጁ ፣ አገሪቱ በቀላሉ ወደ ማትመለስበት አስከፊ ሁኔታ ውስጥ ትወድቃለች በማለት እያሳሰቡ ነው።

ገዢው ፓርቲ የቅድመ ምርጫ ግምገማውን ይፋ አደረገ፡፡



ሚያዝያ ፳፫ (ሃያ ሦስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በሪፖርቱ ኢህአዴግ ምርጫውን ለማሸነፍ መልካም እድል መኖሩን ጠቅሷል።
ኢህአዴግ መንግስት መሆኑና የመንግስትን ንበረቶችና ጽህፈት ቤቶች መጠቀሙ እንዲሁም   በቅስቀሳ ወቅት አንድ  ለአምስት  በሚል  አሠራር  በተጠቀመበት  የቅስቀሳና  የማሳመን አሠራር    በርካታ  ድምፆችን ለመውሰድ የሚያስችል እድል መፍጠሩን በ2002 ቱ ምርጫ
ወቅት መታየቱን አቶ ሬድዋን ሁሴን ለሚኒስትሮች ባቀረቡት ሪፖርት ገልጸዋል።
በቅድመ ውጤት ትንበያው   ኢህአዴግ በከፍተኛ ድምጽ ያሸንፋል የተባለ ሲሆን  አሁን ባለው የከተማ ፖለቲካ ክፍተት ተቃዋሚዎች 25 በመቶ ወንበር ሊወስዱ ይችላሉ ብሏል፡፡ በምርጫው የተሳተፉት የፖለቲካ ፓርቲዎች በቁጥር በርካታ ከመሆናቸው በቀር፣ ከገዢው
ፓርቲ ጋር ሲነጻጸሩ  የሚወክሉትን  መራጭ  በአግባቡ  ለመወከል  የሚያስችልና በምርጫው ጠንካራ ተፎካካሪ ሆነው ለመወዳደር የሚችሉበት አቅም በእጅጉ ውሱን መሆኑ ለኢአዴግ ሰፊ የድል መሬት መፍጠሩን በሪፖርቱ ተመልክቷል። ለፖለቲካ  ፓርቲዎች
የሚደረገው የገንዘብና  የዓይነት  ድጋፍ አነስተኛ መሆን ለኢህአዴግ ምቹ ሁኔታ መፍጠሩም ተመልክቷል።
የፓርቲዎች የምርጫ ክርክር በመገናኛ ብዙሃን በቀጥታ ሳይሆን በቴፕ ተቀርጾ በመተላለፉ የሚፈለገውን የቅንብር ስራ በወገንተኝነት እንዲፈፀም በር መክፈቱን፣ የሲቪል ማኀበራት በምርጫ አስተምህሮ እንዳይሳተፉ በምርጫ  ቦርድ  መከልከላቸው  ተቃዋሚዎች የምርጫ  ተሳትፎአቸው  በከፍተኛ ሁኔታ  እንዲገደብ ማድረጉም ተመልክቷል።
የግሉ  ኘሬስ  የምርጫውን  ሂደት በመዘገብና ለሕዝብ የምርጫ ትምህርት በመስጠት ረገድ ከአዲስ አበባውጭ ባሉት ከተሞችና ገጠሮች የነበረው ተደራሽነት ውሱን መሆኑ ፣ ተቃዋሚዎች የምርጫ ትምህርቶቹ እና መልዕክቶቹ በተፈለገው ስፋት ለህዝቡ ለማድረስ አላስቻላቸውም።
በሪፖርቱ  ኦሮምያ ክልል ዝዋይ፣ ሻሸመኔ ፣ አዳማ አካባቢዎች፣ በትግራይ ክልል ሽሬ እና ውቅሮ ማራይ አካባቢ፣ በአማራ ክልል ወልዲያ እና ቋሪት እንዲሁም በሐረርጌ  በድጋሚ የምርጫ ካርድ የመውሰድ ሁኔታ መታየቱም በሪፖርቱ ተጠቅሷል።
የምርጫ ጣቢያዎች ቁጥር  ከ44,000  በላይ  እንዲሆን መደረጉ ፣  በየምርጫ ጣቢያው አንድ ወኪል ለማስቀመጥ ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቅ በመሆኑ ፣ ተቃዋሚዎች በሁሉም ምርጫ ጣቢያ ተወካይ ማስቀመጥ እንዳይችሉ በማድረጉ ለኢህአዴግ መልካም አጋጣሚ
ተፈጥሯል ብሎአል። ኢህአዴጋዊ በስጋትነት ያስቀመጠው፣ የዋጋአልባድምፅመበራከትን ነው።   አንዳንድ  መራጮች  ሆን  ተብሎ  ሊያሰኝበሚችል  መልኩ  የድምፅ  መስጫ  ወረቀቱን  ዋጋ-አልባ  ያደርጉታል ሲል ሪፖርቱ አብራርቷል።

ኢህአዴግ መራሹ መንግስት ፕሬሱን ማዳከሙን ቀጥሏል

ሚያዝያ ፳፫ (ሃያ ሦስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ኢህአዴግ መራሹ መንግስት ነጻ ፕሬሱን በማዋከብ፣ በማሳደድ፣ በማሰር ከሚያደርገው ቀጥተኛ ጥቃት በተጨማሪ ስልታዊ ጥቃትን በተጠናከረ መልኩ ስራ ላይ እያዋለ ነው።
በነገው ዕለት የሚከበረው የዓለም የፕሬስ ቀን በኢትዮጵያ ታስቦ የሚውለው የፕሬሱ ስልታዊ አፈና በተጠናከረበት ወቅት መሆኑም ያነጋገርናቸው ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ወገኖች አስተያየታቸውን ሰጥተዋል፡፡
ምንም ዓይነት ትችትና የተለየ አስተያየት ለመስማት  ዝግጁ ያልሆነው የኢህአዴግ መንግስት ከእስርና ከስደት የተረፉ፣ ጥቂት በሕትመት ላይ የሚገኙ የግሉ ፕሬሶችን ከብርሃንና ሠላም ማተሚያ ቤት ጋር በመቀናጀት ጋዜጦች መውጣት ካለባቸው ቀናት እስከሶስት ቀናት
እንዲዘገዩና እንዲወጡ በማድረግ ከፍተኛ ኪሳራ ውስጥ እንዲገቡ በመስራት ላይ ይገኛል፡፡
ማተሚያ ቤቱ በየጊዜው ከሚያቀርበው የማሽን ብልሽት ምክንያት በተጨማሪ ሌሎች ምክንያቶችን እየሰጠ ጋዜጦቹን በማዘግየቱ ጋዜጦቹ የገበያ  ችግር የገጠማቸው ከመሆኑም በላይ ማስታወቂያ አስነጋሪዎች በውሉ መሰረት በቀኑ ባለመውጣቱ አንከፍልም የሚል
መከራከሪያ እያቀረቡ መሆናቸው የጋዜጦቹ ህልውና አደጋ ላይ ጥሎታል፡፡
በሌላ በኩልም የማተሚያ ባለቤቶችን በማስፈራራት የሚያትሙዋቸውን መጽሔቶች እንዲያቋርጡ ሲደረግ የቆየ ሲሆን አሳታሚዎቹ አቤቱታና ቅሬታ ሲያቀርቡ መንግስት ጉዳዩን እንደማያውቅ ሆኖ እንደሚቀርብ ነገርግን ምንም ዓይነት መፍትሔ እንደማይሰጥ ጠቅሰዋል፡፡
ኢህአዴግ መራሹ መንግስት በተጨማሪም ፕሬሱን በቀላሉ ለማጥቃት ይመቸኛል ብሎ በትጋት እያከናወነ ከሚገኘው እርምጃዎች መካከል ካለፈው አንድ ወር ወዲህ በፕሬሶቹ ላይ የጀመረው የታክስ ኦዲት ምርመራ አንዱ ነው፡፡ በዚህ ዘዴ የሚፈለግባችሁን የታክስና ግብር አልከፈላችሁም የተባሉት የቆንጆ መጽሔት እና የፍቱን መጽሔት አሳታሚዎች እስርን በመስጋት ባለፈው ሳምንት ሥራቸውን በመተው ሀገር ጥለው ተሰደዋል።
በሚቀጥለው ግንቦት ወር የሚካሄደውን ምርጫ አስቀድሞ ጥርጊያ መንገድ ለማመቻቸት ባለፈው ዓመት ነሃሴ ወር ከ6 በላይ ፕሬሶች በፖለቲካ ውሳኔ በጅምላ እንዲከሰሱ የተደረገ ሲሆን ይህንንም ተከትሎ ከ15 በላይ ጋዜጠኞች ሀገር ጥለው መሰደዳቸው የሚታወስ ነው፡፡
በአሁኑ ወቅትም ሰሞኑን ፍትህ ሳያገኙ በእስር ላይ አንድ ዓመት ያስቆጠሩትን የዞን 9 ጦማርያን በተጨማሪ አራት ጋዜጠኞች በእስር ላይ የሚገኙ ሲሆን ከእነዚህ መካከል ከፕሬስ ጋር በተያያዘ የታሰረው አንድ ጋዜጠኛ ማለትም ተመስገን ደሳለኝ ብቻ ሲሆን ቀሪዎቹ በሽብር
ድርጊት የተጠረጠሩ እንጂ በሙያቸው የታሰሩ አለመሆናቸውን  የመንግስት ኮምኒኬሽን ጽ/ቤት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሽመልስ ከማል በቅርቡ መናገራቸው የሚታወስ ነው፡፡ ሚኒስትር ዴኤታው ይህን ይበሉ እንጂ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ እና በርካታ ኢትዮጵያዊያን
ጋዜጠኞቹ
በሙያቸው ምክንያት መታሰራቸውን ያምናሉ፡፡
በየዓመቱ ሜይ 3 ቀን የሚከበረው ዓለም አቀፉ የፕሬስ ቀን በነገው ዕለት የሚከበር ሲሆን ሪፖርተርስ ዊዝ አውት ቦርደርስ ፕሬስ ፍሪደም 2015 ሪፖርት መሰረት የፕሬስ ነጻነትን በማረጋገጥ ረገድ ኢትዮጵያ ከ180 ሀገራት 142 ደረጃ ላይ ትገኛለች፡፡