Pages

Sunday, October 19, 2014

በአፋር ክልል በተለያዩ ሞያዎች ሲሰሩ የነበሩ የአማራ ተወላጆች ወደ ክልላቸው እንዲመለሱ ታዘዘ

አኩ ኢብን ከአፋር ለዘ-ሐበሻ እንደዘገበው፦
ቁጥራቸው ቀላል የማይባል የአማራ ተወላጆች ላለፉት 20 አመታት በአፋር ክልል በተለያዩ ሞያዎች ሲያገለግሉ ቆይተዋል። አሁን ከአፋር ክልል ሾልከው የሚወጡ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት ከሆነ እነዚህ የአማራ ተወላጆች በአስቸኳይ ወደ ክልላቸው እንዲመለሱ በአማራ ክልላዊ መንግስት ታዘዋል። በጉዳዩ ላይ የአማራ ክልልና የአፋር ክልልን መንግስታት የተስማሙ ሲሆን «ይህ ውሳኔ በህወሓት ሆን ተብሎ በአፋር ክልል ለኢህአዴግ ታማኝ የሆኑ የወያኔ ደጋፊ ትግሬዎች ተወላጆችን ለመተካት የተደረገ ነው» ሲሉም ምንጮቻች ያስረዳሉ።
(አፋር ክልል)
(አፋር ክልል)

ወያኔ በተለይ በሶማሌ ክልልና በአፋር ክልል የሚሰሩ የአማራ ተወላጆችን «ከተቃዋሚዎች ጋር ይተባበራሉ» የሚል ስጋት እንዳለውና ከመጪው ምርጫ በፊት ከአፋር ክልል የአማራ ተወላጆችን አስወግደው በወያኔ ቤተሰብ እንዲተኩ አስቧል። በአፋር ክልል ብዙ በተለያዩ ሞያዎች በመጀመሪያ ዲግሪና በሁለተኛ ዲግሪ የተመረቁ ምሁራን ስራ የማያገኙበት ሁኔታ እያለ ክልላችን የህወሓት መጫወቻ መሆኑን የአፋር ወጣቶችን ሞራል የሚነካ ተግባር ነው ሲሉ አንዳንድ አስተያየት ሰጭዎች ይናገራሉ። በንግድም ቢሆን የአፋር ክልልን የወያኔ ደጋፊ ትግሬዎች ተወላጆች ብቻ እንዲቆጣጠሩ እየተደረገ ሲሆን በአሁን ወቅት ይሄ ሁሉ ሴራ የሚያሴሩት በተንዳሆ ሱኳር ፋብረካ እያሰሩ የሚገኙት የቀድሞው የህወሓት ታጋይ አቶ ሚካኤል ናቸው።
አቶ ሚካኤል በየእሁድ በአፋር ክልል ለሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች በሎግያ ከተማ ስብሰባ የሚያደርጉ መሆኑንና የስብሰባ ቦታቸውም ናዝሬት ሆቴል ቁጥር 1 የሚባለው ሲሆን የናዝሬት ሆቴል ባለቤት በንግድ የአፋር ክልልን የወያኔ ደጋፊ ትግሬዎች ብቻ እንቆጣጠሩ የሚለፉ የትግራይ ሀብታም ናቸው። አሁን ለአቶ ሚካኤል ይህ የመንግስት ሰራተኞችን የማባረር ሴራ ከተሳካላቸው የአፋር ክልል መሉ በሙሉ በወያነ ቤተሰቦች ይያዛል ማለት ነው፣ የአፋር ህዝብም ቢሆን ከከተማ እያስወጡ ወደ ገጠር እየመለሷቸው ነው። ይህ ደግሞ ለወደፊት ከጀቡቲ ታኮሪ ወደ መቀሌ ለሚሰራው የባቡር ሀዲድ ዝርጋታና ወደ ፊትም የትግራይ ክልል የኢንዱስትሪ ዞን የማድረግ አላማ ስላላቸው የአፋር ክልልን በቀላሉ ለመቆጣጠር ነው።

Wednesday, October 15, 2014

Kenya: Embu Court Sends 11 Illegal Ethiopian Immigrants to Jail for Three Months

ELEVEN Ethiopians who were arrested in Mbeere South recently leading to protests which led to the shooting of two residents were yesterday jailed for three months.
After their arrest at Kiritiri market on October 8, locals wanted them to be released so they could lynch them as they suspected they were robbers.
Acting chief magistrate Alfred Kibiru said the 11, who pleaded guilty to being in Kenya illegally, will be jailed at the Embu GK Prison.
He said once they finish their sentence they should be deported. Kibiru summoned the owner of the car on which the Ethiopians were being ferried to explain why the court should not take it away. He issued a warrant of arrest for Ahmed Mur Amir who was driving the car. Amir failed to appear in court yesterday.
Since the Ethiopians were arrested the court has been looking for an interpreter who understands Amharic and English or Kiswahili.
The interpreter was available yesterday. The Ethiopians told the court that they were going to Nairobi where they had been promised good jobs after suffering in their country for many years. Kibiru said they should have followed the law if they wanted to work in Kenya.
http://www.the-star.co.ke/

Emergency Message for U.S. Citizens: Addis Ababa (Ethiopia), Potential of an Imminent Terrorist Attack in Addis Ababa, Bole Area Terrorism

he U.S. Embassy advises U.S. citizens in Addis Ababa to avoid large crowds and places where both Ethiopians and westerners frequent. The Embassy has received threat reports of al-Shabaab’s intent to target the Bole area. Restaurants, hotels, bars, places of worship, supermarkets, and shopping malls in the Bole Area should be avoided until further notice because they are possible targets for a potential imminent terrorist attack. While the exact location of this planned terrorist attack is not known, U.S. citizens should continue to maintain heightened personal security awareness.US-embassy-in-addis-ababa-394x200
We strongly recommend that U.S. citizens traveling to or residing in Ethiopia enroll in the Department of State’s Smart Traveler Enrollment Program (STEP). STEP enrollment gives you the latest security updates, and makes it easier for the U.S. embassy or nearest U.S. consulate to contact you in an emergency. If you don’t have Internet access, enroll directly with the nearest U.S. embassy or consulate.
Regularly monitor the State Department’s website, where you can find current Travel Warnings, Travel Alerts, and the Worldwide Caution. Read the Country Specific Information for Ethiopia. For additional information, refer to the “Traveler’s Checklist” on the State Department’s website.
Contact the U.S. embassy or consulate for up-to-date information on travel restrictions. You can also call 1-888-407-4747 toll-free in the United States and Canada or 1-202-501-4444 from other countries. These numbers are available from 8:00 a.m. to 8:00 p.m. Eastern Time, Monday through Friday (except U.S. federal holidays). Follow us onTwitter and Facebook to have travel information at your fingertips.
The U.S. Embassy in Addis Ababa is located at Entoto Street, P.O. Box 1014. The Consular Section of the Embassy may be reached by telephone: +251-111-306-130 or e-mail at consacs@state.gov, and is open Monday-Thursday, 7:30 a.m.-5:00 p.m. For after-hours emergencies, U.S. citizens should call +251-111-306-911 or 011-130-6000 and ask to speak with the duty officer.
http://ethiopia.usembassy.gov/

በደቡብና ጋምቤላ ድንበር አካባቢ የተጀመረው ግጭት ወደ ሌሎችም የጋምቤላ አካባቢዎች እየተስፋፋ ነው

ጥቅምት ፬(አራት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ከ50 በላይ የመንግስት ፖሊሶች፣ ወታደሮችና ታጣቂዎች የተገደሉበት የደቡብ እና ጋምቤላ ድንበሮች አዋሳኝ በሆነው ጉራፈርዳ ወረዳ አካባቢ የተጀመረው ግጭት ወደ ጋምቤላ ከተማና አቦቦ ወረዳ መዛመቱን የአካባቢው ነዋሪዎች ገልጸዋል።
ትናንት ምሽት በጋምቤላ ከተማ በተነሳ ግጭት ከ3 ያላነሱ ሰዎች መገደላቸውን ተከትሎ ዛሬ ከተማዋ በመከላከያና ፖሊሶች ተወራለች። የመንግስት ስራና ትምህርትቤቶች ዝግ ሆነው የዋሉ ሲሆን፣ በአብዛኛው አካባቢዎች ከቦታ ቦታ መንቀሳቀስ ተከልክሏል። አቦቦ በሚባለው አካባቢም
ግጭቱ መቀጠሉን የአካባቢው ነዋሪዎች ገልጸዋል። በጉራፈርዳ ያለው ግጭት አንጻራዊ በሆነ ሁኔታ መቀነሱን የሚናገረው የአካባቢው ወኪላችን፣ ከአካካቢው የሚሰደዱት ሰዎች ከመንግስት በኩል የሚሰጣቸው እርዳታ ባለመኖሩ አሁንም ለከፋ ችግር ተደርገዋል።
ወኪላችን እንደሚለው በአካባቢው በብዛት የተሰማሩት የቀድሞ የህወሃት አባላት መሬት በስፋት መያዛቸው አሁን ለተፈጠረው ቀውስ መንስኤ ሳይሆን አይቀርም።
በግጭቱ ዙሪያ የመንግስት ባለስልጣናት እስካሁን የሰጡት አስተያየት የለም።

በአፋር ክልል በጎርፍ አደጋ በርካታ ዜጎች ጉዳት ደረሰባቸው

ጥቅምት ፬(አራት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ካለፉት ሶስት ቀናት ጀምሮ ወቅቱን ባልጠበቀ ዝናብ የተነሳ የአዋሽ ወንዝ በመሙላቱ በአሚባራና ዱላሳ ወረዳዎች ከፍተኛ ጉዳት መድረሱን ነዋሪዎች ገለጹ።
ነዋሪዎች እንደሚሉት በአሚባራ አካባቢ ከ5 ሺ ሄክታር በላይ የታረሰ መሬት መውደሙን፣ የ7 ቀበሌ ሰዎች በውሃ መከበባቸውንና ንብረታቸው በውሃ መወሰዱን እንዲሁም አንድ የእርሻ ምርምር ማእከል በውሃ መወሰዱን ገልጸዋል።
እስካሁን የሞቱ ሰዎች መኖራቸውን ለማወቅ በአይቻልም፣ አንዳንድ ነዋሪዎች ግን የሞቱ ሰዎች ይኖሩ ይሆናል ብለው እንደሚገምቱ ገልጸዋል።
በዱላሳ አካባቢ ደግሞ ከ40 ሺ ያላነሰ ህዝብ አደጋ ላይ መውደቁን ነዋሪዎች ገልጸዋል።
የመከላከያ ሰራዊት አባላት በሄሊኮፕተር በመዞር ብስኩት እያደሉ ቢሆንም፣ ነዋሪዎች ግን በመንግስት እየተደረገ ያለው እንቅስቃሴ በቂ በለመሆኑ ወቀሳ አቅርበዋል። ነዋሪዎቹ መንግስት ጀልባ በማቅረብ የሰውን ህይወት ሊታደግ ይገባል ይላሉ።
በጉዳዩ ዙሪያ የክልሉንም መሪዎች ለማናገር የተደረገው ሙከራ አልተሳካም።

የሙስሊም የመፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ ችሎት ቢጀምርም የችሎት መጓተት እየተፈታተነው ነው ሲል ድምጻን ይሰማ ገለጸ

ጥቅምት ፬(አራት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ከሳምንታት የችሎት መቋረጥ በሁዋላ ስራ የጀመረው ፍርድ ቤቱ፣ አንድ ምስክር እንካ በአግባቡ ሳያዳምጥ መብራት ሄደ በሚል ምክንያት እንዲቋረጥ መደረጉን ገልጿል።
ሰኞ በነበረው ችሎት አቶ አህመድ ኡመር የተባሉ ምስክር እየተናገሩ ባለበት ጊዜ  ምስክርነታቸው ሳይጠናቀቅ መብራት በመሄዱ ለማክሰኞ ተለዋጭ ቀጠሮ ቢሰጥም ዛሬ ማክሰኞ በተመሳሳይ ሁኔታ ችሎቱ ሳይካሄድ መቅረቱን ድምጻችን ይሰማ ገልጿል፡፡ ለዛሬው ችሎት መቆረጥ የቀረበው
ምክንያት ደግሞ «የኤሌክትሪክ ቆጣሪው ካርድ አልተሞላም» የሚል መሆኑ ተጠቅሷል።
“ለመፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላቱ ችሎት መቋረጥ የተለያዩ ምክንያቶች እየተሰጡ ሕዝቡን ለእንግልት መዳረግ እጅግ የተለመደ አሰራር እስከመሆን በደረሰበት የኢትዮጵያ የችሎት አሰራር ከ«ትራንስፖርት አገልግሎት የለም» እስከ «አቃቤ ሕግ አልተመቸውም»፣ ከ«ዳኞች ስልጠና ገብተዋል»
እስከ «የችሎት በር ቁልፍ የለም»፣ ከ«ኤሌክትሪክ ሄደ» እስከ «ፖሊስ እስረኞችን ለማምጣት አልተመቸውም» የሚሉ ምክንያች የተለመዱ አሰራሮች ሆነዋል ብሎአል።
በሌላ ዜና ደግሞ ከ1 አመት ከ6 ወር በላይ በእስር የቆዩ 13 ሙስሊም የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች እንዲፈቱ የከፍተኛው ፍርድ ቤት 14ኛ ወንጀል ችሎት ወስኗል።

እውቁ ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ከፍተኛ ቅጣት ሊጠብቀው ይችላል

ጥቅምት ፬(አራት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-“ህገመንግስቱንና ህገመንግስታዊ ስርአቱን በሃይል ለማፍረስ ” በሚል ወንጀል የተከሰሰው እውቁ ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በፍርድ ቤት ጥፋተኛ ከተባለ በሁዋላ፣ ውሳኔውን በእስር ላይ ሆኖ እንዲሰማ ፍርድ ቤት ባዘዘው
መሰረት ወደ እስር ቤት ተልኳል።
ጋዜጠኛ ተመስገን የፍትህ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ በመሆን ሲሰራ ” ድህረ ምርጫ 1997 ዓምን ተከትሎ ህገመንግስቱንና ህገመንግስታዊ ስርዓቱን ለማፍረስ በተደረገው የአደባባይ አመጽ እንዲሁም በአረብና በሰሜን አፍሪካ የተከሰቱ የህዝብ ዓመጽ በሃገራችን እንዲተገበር
በማሰብ ወጣቶች በአደባባይ ለአመጽ እንዲወጡ በጽሁፉ መቀስቀሱን፣ ህዝቡ በሀገሪቱ መንግስትና በህገመንግስታዊ ስርዓቱ እንዲያምጽ እንዲሁም ስርአቱ እንዲፈርስ በጋዜጣው አማካኝነት የቀሰቀሰ በመሆኑ በፈጸመው የመገፋፋትና ግዙፍ ያልሆነ የማሰናዳት ተግባር
ወንጀል ” መከሰሱ በክስ ቻርጁ ላይ ተመልክቷል።
ተመስገን የቀረበበትን ክስ ሲያስተባብል ቢቆይም ፍርድ ቤት ግን ጥፋተኛ ብሎታል። የተከሰሰባቸው አንቀጾች ተመስገንን የረጅም ጊዜ እስር ሊያስወስኑበት ይችላል።
ተመስገን በሚጽፋቸው ጽሁፎች የበርካታ አንባቢያንን ቀልብ የገዛና ና ብዙ ተካዮች ያሉት ጋዜጠኛ ሲሆን ፍትህ ጋዜጣን ጨምሮ እርሱ የሚሰራባቸው የተለያዩ መጽሄቶች እንዲዘጉ ሲደርግ ቆይቷል።
መንግስት በሰበብ አስባቡ ጋዜጠኞችን በጸረ ሽብር ህጉ እየከሰሰ ወህኒ ማውረዱ አለማቀፍ ትችት እያስከተለበት ነው። በእስር ላይ የሚገኙት ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ፣ ርእዮት አለሙና ውብሸት ታየ የተለያዩ አለማቀፍ ሽልማቶች አሸናፊ መሆናቸው ይታወቃል።
በሌላ ዜና ደግሞ የማራኪ መፅሔት ባለቤት እና ማኔጂንግ ዳይሬክተር የነበረው ጋዜጠኛ ሚሊዮን ሹሩቤ በስደት በሚኖርበት ናይሮቢ ኬኒያ ሰኞ ጥቅምት 3 ቀን 2007 ዓ.ም. በድንገት ህይወቱ አልፏል፡፡ ጋዜጠኛ ሚሊዮን መንግስት በቅርቡ የከፈተውን ክስ ተከትሎ
ከአገር መሰደዱ ይታወቃል።

ስድስት ወታደራዊ መኮንንኖች ተሾሙ

ጥቅምት ፬(አራት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-መንግስት ለ3 ወታደራዊ አዛዦች የሌተናል ጄኔራል ማእረግ ሲሰጥ ለቀሪዎቹ ደግሞ የሜጀር ጄኔራል መእረግ ሰጥቷል።
ማእረጉ ከተሰጣቸው ጄኔራሎች ውስጥ 4ቱ የትግራይ አንዱ የአማራና አንዱ የኦሮሞ ተወላጅ ናቸው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ መኮንኖቹ ባስመዘገቡት ውጤት ማእረግ እንደተሰጣቸው ገልጸዋል።
ግንቦት7 ከአራት አመት በፊት ያወጣውን የወታደራዊ መኮንኖች የብሄር ተዋጽኦ ጥናት ክለሳ መሰረት አድርጎ ይፋ ባደረገው መረጃ ከ10ሩ ወታደራዊ እዝና ቁጥጥር ዘርፎች የበላይ ሃላፊዎች ውስጥ 7ቱ የትግራይ ተወላጆች ናቸው።

በሸኮ መዠንገር ታጣቂዎችና በፌደራል ፖሊሶች መካከል በተደረገው የተኩስ ልውውጥ ከ50 በላይ የፌደራልና የመከላከያ አባላት ተገደሉ።

ጥቅምት ፫(ሦስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የአካባቢው ነዋሪዎች እንደሚሉት  ባለፈው ቅዳሜና እሁድ የፌደራል ፖሊሶችን ልዩ ሃይልንና መከላከያን ባቀፈው የመንግስት ጦርና፣ መሳሪያ በታጠቁ የብሄረሰቡ ተወላጆች መካከል በተደረገው ውጊያ ከ40 በላይ የፌደራል ፖሊስ አባላትና
ከ10 ያላነሱ የመከላከያ ሰራዊት አባላት፣ 4 ታጣቂ ሚሊሺያዎችና 3 የወረዳ ፖሊሶች ተገድለዋል። የሟቾቹ አስከሬን በሚዛን አማን ሆስፒታል እንዲገባ ከተደረገ በሁዋላ፣ ዘመድ ያላቸው ወደ ዘመዶቻቸው ሲሸኙ፣ የቀሪዎቹ የቀብር ስነስርዓት ደግሞ ሚዛን ውስጥ መፈጸሙን ለማወቅ ተችሎአል።
በአዲስ አበባ የፖሊስ ሆስፒታል ምንጮች እንደገለጹት ከሆነ ደግሞ በርካታ አስከሬን ወደ ሆስፒታሉ የገባ ሲሆን፣ በመዠንገሮች የተገደሉት የፌደራል ፖሊስ አባላት እጅግ ከፍተኛ መሆኑን የሚያመለክት ነው።
በሸኮና መዠንገር ታጣቂዎች በኩል  የደረሰውን ጉዳት ለማወቅ ባይቻልም፣ በዛሬው እለት መንግስት ተጨማሪ ሃይል ወደ አካባቢው በመላክ ጥቃት መፈጸሙንና ብዙዎችን መግደሉን የአይን እማኞች ገልጸዋል።
ከብሄረሰቡ ውጭ ያሉ ሰፋሪ ነዋሪዎች በሚደርስባቸው ጥቃት የተነሳ ቀያቸውን እየለቀቁ ሲሆን፣ ብዙዎቹም ለከፋ ችግር ተዳርገዋል።
በፌደራል ፖሊሶች ላይ የደረሰውን ጉዳት በሚዛን አማን ሆስፒታልተገኝቶ የተመለከተ አንድ ወጣት፣ ሁኔታው አስከፊና አስፈሪ መሆኑን ገልጿል
በሌላ በኩል በአካባቢው ያለው የኢሳት ወኪል እንደገለጸው 18 የፌደራል ፖሊስ አስከሬን መቁጠሩን ተናግሯል። መንግስት ታንኮችንና ከባድ መሳሪያዎችን ማጓጓዙን ገልጾ፣ የሸኮ መዠንገር ተወላጆች ሚዛን ከተማ ድረስ በመምጣት ነዋሪዎች አካባቢውን ለቀው እንዲወጡ የሚያሳስብ
ወረቀት መበተናቸውንም ተናግሯል።በርካታ ቁጥር ያላቸው የተፈናቀሉ ኢትዮጵያን በሚዛን ከተማ ጎዳናዎች ላይ እንደሚታዩና እስካሁን እርዳታ ያደረገላቸው ድርጅት አለመኖሩንም ገልጿል።
መንግስት በጉዳዩ ላይ እስካሁን የሰጠው አስተያየት የለም። ከዚህ ቀደም በቴፒና ሜጤ በሚባሉት አካባቢዎች የነበረው ግጭት ወደ ጉራፈርዳ ወረዳ መሸጋገሩን እና የፌደራል ፖሊስ ወደ አካባቢው መሰማራቱን መዘገባችን ይታወሳል።
መስከረም አንድ በነበረው ግጭት መንግስት ከ 13 ያላነሱ ዜጎች መገደላቸውን ሲገልጽ፣ የአይን እማኞች የተገደሉትን ዜጎች ቁጥር ከ50 በላይ ያደርሱታል።

ኢህአዴግ አመራሮች በሶማሊ ክልል ፕሬዚዳንት እንደተከፋፈሉ ነው

ጥቅምት ፫(ሦስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በሶማሊ ክልል በፕሬዚዳንቱና በ7 የስራ አስፈጻሚ አባላት መካከል ተፈጥሮ የቆየውን ውዝግብ ለመፍታት ጠ/ሚ ሃይለማርያም ደሳለኝ ሁሉንም ወገኖች አዲስ አበባ ቢጋብዙም፣ ፕሬዚዳንቱ አቶ አብዲ ሙሃመድ የጠ/ሚሩን ጥሪ
ውድቅ በማድረግ የራሳቸውን ጉባኤ በመጥራት አዲስ የስራ አስፈጻሚዎችን ሾመዋል። ባለፈው መስከረም 24 ቀን በፊቅ ከተማ በተደረገው ጉባኤ፣ ፕሬዚዳንቱ የራሳቸውን ደጋፊዎችና ዘመዶቻቸውን  በስራ አስፈጻሚነት አስመርጠዋል። ከጠቅላይ ሚኒስትሩ መልስ እናገኛለን
ብለው ተስፋ ያደረጉት ከክልሉ የተባረሩት 7 ስራ አስፈጻሚዎች አሁንም በአዲስ አበባ የሚገኙ የመንግስት ባለስልጣናትን እየተማጸኑ ነው።
ቀደም ብሎ አቶ ሃይለማርያም ደሳለኝና የደህንነቱ ሹም በአንድ ወገን፣ የምስራቅ እዝ ሃላፊ ሆኑት ጄኔራል አብርሃ በቅጽል ስማቸው ካታር አቶ አብዲን ደግፈው በሌላ ወገን ሆነው ሲፋለሙ ከቆዩ በሁዋላ ፣ አቶ አብዲ መሃል ላይ ያሉትን የፌደራል ሹሞፐች በገንዘብ በመደለል
ለማሸነፍ መቻላቸውን ጉዳዩን በቅርበት የሚከታተሉ የኢሳት የሶህዴፓ  የመረጃ ምንጮች ገልጸዋል።
ፊቅ ላይ ተደርጎ በነበረው ጉባኤ ላይ ከፌደራል መንግስት የአጋር ድርጅቶች ተወካይ የሆኑት አቶ አማኑኤል አብርሃ፣ ቀድሞ ክልሉን በአማካሪነት ስም ሲመሩ የነበሩት የህወሃቱ አቶ ተወልደ በርሄ ፣ የገንዘብና ኢኮኖሚ ሚኒስቴር ምክትል ዲኤታ አቶ ማሀመድ ሽዴ እንዲሁም የፌደሬሽን
ምክር ቤት ምክትል ሃላፊ አቶ ሙሀመድ ረሺድ ተገኝተዋል።
ልኡኩን በመምራት የተገኙት አቶ አማኑኤል አብርሃም ከፕሬዚዳንቱ ከፍተኛ ገንዘብ በጉቦ መልክ እንደተቀበሉ የሚገልጹት ምንቾች፣ ቀድሞ የነበራቸውን አቋም በመቀየር የፕሬዚዳንቱ ደጋፊ ሆነዋል። በከፍተኛ ሙስና የሚወነጀሉት ጄ/ል አብርሃ፣ አቶ አብዲ ከወረደ ክልሉ ከቁጥጥር
ውጭ እንደሚሆን ሲያስጠነቅቁ ቆይተዋል።
የፊቁን ጉባኤ ተቃወሙት ጠ/ሚንስትሩና የደህንነት ሃላፊው አቶ ጌታቸው አሰፋ ጉባኤው ህገወጥ ነው በሚል እንደገና እንዲረግ ቢጠይቁም፣ ጄ/ል አብርሃና ሌሎች ከማእከል የተላኩት ባለስልጣናት ከአቶ አብዲ ጎን በመቆማቸው ኢህአዴግ ለሁለት መከፈሉን ለማወቅ ተችሎአል።
አቶ አብዲ ስልጣናቸውን እያጠናከሩ በመምጣት ላይ ሲሆኑ፣ ካቢኔያቸውን ካዋቀሩ በሁዋላ በባንዲራ ቀን አሳበው ተቃዋሚዎቻቸውን ለማሸማቀቅ አዲስ አበባ መግባታቸውን ምንጮች አክለው ገልጸዋል።
የአቶ አብዲ በስልጣን መቆየት የጠ/ሚንስትሩን ስልጣን አልባነትና አሁንም ስልጣኑ በወታደራዊ አዛዦች መያዙን የሚያመልክት ነው የሚሉ አስተያየቶችም ይቀርባሉ።
አቶ አብዲ ” እኔ እንደማንኛውም ባለስልጣናት ጥቅም ላይ ውየ የምጣል ኮንዶም አይደለሁም” ብለው መናገራቸውንም ጉዳዩን በቅርበት የሚከታተሉ ምንጮች ይገልጻሉ።

አንድነት ፓርቲ አቶ በላይ በፈቃዱን ሊቀመንበር አድርጎ ሾመ

ጥቅምት ፫(ሦስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በሚሰጡት ደካማ አመራር ከፍተኛ ትችት ሲድርስባቸው የቆዩት ኢ/ር ግዛቸው ሽፈራው ፣  ስልጣን በገዛ ፈቃዳቸው መልቀቃቸውን ካሳወቁ በሁዋላ የብሄራዊ ምክር ቤት አባላት ምክትል ሊቀመንበር ሆነው ሲያገለግሉ የቆዩትን
አቶ በላይ ፈቃዱን ሊቀመንበር አድርጎ ሾሟል።
ኢ/ር ግዛቸው በተመረጡ በወራት ውስጥ በርካታ የስራ አስፈጻሚ አባላት በመሪው አመራር ደስተኛ ባለመሆን ራሳቸውን ከሃላፊነት አግለለው ቆይተዋል፡፤ በውጭ የሚኖሩ ደጋፊዎቻቸውም ቅሬታቸውን በተለያዩ መንገዶች ሲገልጹ ቆይተዋል።
ስብሰባው በሙሉ መግባባት የተካሄ እንደነበር ተሳታፊዎች ገልጸዋል።

የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር ሰሞኑን ይፋ ባደረገው 10ኛ ዙር የመሬት ሊዝ ጨረታ በቦሌ ክፍለከተማ የሚገኝ 403 ካሬሜትር ባዶ ቦታ በ22 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር ሸጠ፡፡

ጥቅምት ፫(ሦስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የአስተዳደሩ የመሬት ባንክና ማስተላለፍ ጽ/ቤት ቅዳሜ ዕለት ይፋ ባደረገው የጨረታ ውጤት መሠረት በቦሌ ክፍለከተማ ለአንድ ካሬሜትር መሬት ቦታ አሸናፊ የሆነው ግለሰብ ለካሬሜትር 55ሺህ 597 ብር ከ65 ሳንቲም የሰጠ ሲሆን
ግለሰቡ አሸናፊ የሆኑበት 403 ካሬሜትር ገንዘብ ሲሰላ 22 ሚሊየን 405ሺህ 852 ከ95 ሳንቲም ሆኗል፡፡
በዚሁ ክፍለከተማ ለጨረታ ከቀረቡት 38 ቦታዎች መካከል በዝቅተኛ ዋጋ ያሸነፈው ግለሰብ የሰጠው ገንዘብ በካሬሜትር 3ሺህ 228 ብር ሲሆን ከከፍተኛ ዋጋው ጋር ሲነጻጸር በአንድ ካሬሜትር የ52 ሺህ 369 ብር ከ65 ሳንቲም ከፍተኛ ልዩነት ማሳየቱ በአዲስአበባ ከተማ ትልቅ
የመነጋገሪያ ርዕሰ ጉዳይ ሆኗል፡፡
አስተዳደሩ የአሸናፊዎችን ዝርዝር ይፋ ባደረገበት መረጃ ላይ በሌሎች ክፍለከተሞች ማለትም በንፋስስልክ ላፍቶ ለአንድ ካሬሜትር ብር 12ሺ 500፣ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለከተማ ለአንድ ካሬሜትር ብር 5ሺህ 750 ከፍተኛ ዋጋዎች የሰጡ ግለሰቦች አሸናፊ ሆነዋል፡፡
አንድ የአዲስአበባ ከተማ ነዋሪ ከዚሁ የጨረታ ውጤት ጋር በተያያዘ በሰጡት አስተያየት የአዲስአበባ የመሬት ሊዝ ዋጋ ከጊዜ ወደጊዜ በከፍተኛ ሁኔታ እየተወደደ መምጣቱን አስታውሰው አነስተኛና መካከለኛ ገቢ ያላቸው ዜጎች በሊዝ ቦታ ወስደው እንደአቅማቸው የመኖሪያ ቤት መገንባት
ፍላጎታቸው ጨርሶ የማይቻል እየሆነ መምጣቱን አሳሳቢ መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡ መንግስት ገቢ ከመሰብሰብ ባለፈ በዜጎች መካከል ፍትሐዊ የሃብት ክፍፍል እንዲኖር ትኩረት አለማድረጉ የብዙሃኑን ተጠቃሚነት በመጉዳት ጥቂት ሀብታሞችና በሙስና ገንዘብ ያከማቹ ግለሰቦችን ወደመጥቀም
ያጋደለ አሰራር እንዲሰፍን ምክንያት መሆኑን ይህ ኢፍትሀዊ አሰራር ቆይቶም ቢሆን ዋጋ የሚከፍልበት መሆኑን ተናግረዋል፡፡
በአሁኑ ጊዜ በአዲስአበባ ከተማ በ22 ሚሊየን ብር ቦታ ከነሕንጻው መግዛት እንደሚቻል የጠቆሙት እኚሁ አስተያየት ሰጪ ለባዶ ቦታ ከ22 ሚሊየን ብር በላይ የሚከፍሉ ተጫራቶች የፋይናንስ ምንጫቸው በደንብ ሊጠና ይገባል ብለዋል፡፡

ሰልጣኝ ተማሪዎች በፌደራል መደብደባቸውን ነገረ ኢትዮጵያ ዘገበ

ጥቅምት ፫(ሦስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የ‹‹አብዮታዊ ዴሞክራሲ›› ስልጠና ወስደው የውሎ አበል ያልተከፈላቸው የመጀመሪያ አመትና ነባር ሶስተኛ ዙር ሰልጣኞች ‹‹የውሎ አበላችን ይሰጠን›› በሚል ሰላማዊ ሰልፍ በመውጣታቸው በትናንትናው ዕለት
በፌደራል ፖሊስ መደብደባቸውን ተማሪዎቹ ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡ሰላማዊ ሰልፉን አደራጅታችኋል የተባሉ በርከት ያሉ ተማሪዎች መታሰራቸውንም ነገረ ኢትዮጵያ ዘግቧል።
ስልጠናው አርብ መስከረም 30/2007 ዓ.ም የጨረሱት ተማሪዎች  መጀመሪያ ላይ እንደሚከፈላቸው ቃል ተገብቶላቸው የነበረው የውሎ አበል አይከፈላችሁም በመባላቸው በትናንትናው ዕለት ሰላማዊ ሰልፍ ወጥተዋል፡፡ ተማሪዎቹ አበሉ አይከፈላችሁም ቢባሉም አሰልጣኞቻቸው
‹‹ገንዘቡ መጥቷል፡፡ አንከፍልም የሚሉት ዝም ብለው ነው›› ማለታቸው ተማሪዎቹ ሰላማዊ ሰልፍ እንዲወጡ ገፋፍቷቸዋል ተብሏል፡፡ የፌደራል ፖሊስ ሴት ተማሪዎች ከግቢው እንዳይወጡ የከለከለ ሲሆን ወንድ ተማሪዎች ከግቢው እንዲወጡ ከተደረጉ በኋላ መደብደባቸውንና
መታሰራቸውን ተማሪዎቹ ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡ የአዋሳ ፖሊስ አዛዦችን ለማነጋገር ያደረግነው ሙከራ አልተሳካም።

በደቡብ ክልል በጉራፈርዳ ወረዳ በመዠንገርና ደገኛ በሚባሉት ነዋሪዎች መካከል በተነሳው ግጭት ብዙ ነዋሪዎች መገደላቸው ተሰማ

መስከረም ፴(ሠላሳ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በቅርቡ በቴፒ አካባቢ በመዠንገር ብሄረሰብና ደገኛ በሚባሉት ነዋሪዎች መካከል የተፈጠረው ግጭት ተባብሶ በርካታ ህዝብ ካለቀ በሁዋላ የመከላከያ ሰራዊት ወደ አካባቢው ገብቶ ለጊዜያው ያበረደው ቢመስልም፣ ግጭቱ ወደ ጉራፈርዳ ወረዳ አቅጣጫ ተዛምቶ እስካሁን
ከ20 ያላነሱ ሰዎች መገደላቸውና በርካቶችም በመሰደድ ላይ መሆናቸውን የአካባቢው የኢሳት ምንጮች ገልጸዋል። ምንጮች እንደሚሉት ካለፉት ሶስት ቀናት ጀምሮ የተነሳው ግጭት በማየሉ፣ በተለይ ሴቶችና ህጻናት አካባቢውን እየለቀቁ በመሰደድ ላይ ሲሆኑ፣ ዛሬ የመከላከያ ሰራዊት አባላትን የጫኑ መኪኖች ወደ አካባቢው ተንቀሳቅሰዋል፡፡ የአካባቢው ነዋሪዎች ግጭቱ ወደ ሌሎች ከተሞች ይዛመታል በሚል በፍርሃት መዋጣቸውን ተናግረዋል
መስከረም መግቢያ ላይ በተነሳው ግጭት ከተፈናቀሉ ነዋሪዎች መካከል የተወሰኑት ወደቦታቸው ቢመለሱም፣ አሁንም በስጋት እንደሚኖሩ ይናገራሉ። ኢሳት ከኢዲቶሪያል ፖሊሲው ምክንያት ለህዝብ ይፋ ያላደረጋቸው በአሰቃቂ ሁኔታ የተገደሉ ህጻናት፣ እናቶችና ጎልማሶች ፎቶግራፎች ደርሰውታል።
መንግስት እየተከተለ ያለው ዘርን ማእከል ያደረገ ፖሊሲ ለግጭቱ ዋናው መንስኤ ቢሆንም፣ በአካባቢው የሚታየው የመሬት ቅርምት ለግጭቱ መባባስ አስተዋጽኦ ማድረጉን ጉዳዩን በቅርብ የሚከታተሉ ወገኖች ይገልጻሉ።
ስቱዲዮ ከገባን በሁዋላ የደረሰን ዜና እንደሚያመለክተው በጉራፈርዳ አካባቢ የተነሳው ግጭት አስከፊ በሆነ ሁኔታ ቀጥሎአል።

በአዳማ በተደረገው የኢህዴድ ግምገማ አባላትና አመራሩ ተዘላለፉ

መስከረም ፴(ሠላሳ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ሰሞኑን ከኦሮሞ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት ከየከተማው እና ከየወረዳው የተውጣጡ ከ300 በላይ አባላት በተሳተፉበት ግምገማ በአመራሩና በአባላት መካከል አለመግባባት ተከስቶ እርስ በርስ መዘላለፍ ደረጃ ደርሰው እንደነበር በስብሰባው የተሳተፉ የኢሳት ምንጮች ገልጸዋል።
ግምገማው የተመራው በአዳማ ከተማ ከንቲባ ሲሆን፣ ከንቲባው ቀደም ብለው ያዘጋጁዋቸው አባላት በምክትሉ ከንቲባ በአቶ አህመድ የሱፍና በድርጅት ጉዳይ ሃላፊው በአቶ ፍቅሩ ጂረኛ  ላይ የስድብ ናዳ በማውረድ ገምግመዋቸዋል። ምክትል ከንቲባው ከዚህ ቀደም ወደ አሜሪካ ለመሄድ ወደ ቦሌ ሲያቀኑ፣ በደህንነት ሃይሎች እንዲመለሱ ከተደረጉ በሁዋላ፣ በከንቲባውና በምክትሉ መካከል ያለው አለመግባባት እየሰፋ ሄዶ፣ ጸብ ደረጃ ደርሷል። ከንቲባውና በዙሪያቸው አሰለፉዋቸው ሰዎች ምክትሉን ከእስላም አክራሪነትና ከኦነግ ጋር በመፈረጅ እንዲገመገሙ ሲያደርጉ፣ አቶ ፍቅሩን ደግሞ አንባገነን ናቸው በሚል አስገምግመዋቸዋል። ከንቲባው በስልጣን መባለግ እንዲገመገሙ ሃሳብ ቢቀርብም፣ በፌደራሉ መንግስት እንጅ በአባላት አይገመገሙም ተብለው እንዲታለፉ ተደርጓል።
አብዛኞቹ አባላት በአመራሩ ላይ ተቃውሞ በማሰማታቸው፣ ከክልል ተወክለው የመጡ ባለስልጣናት ሊያረጋጉዋቸው ሲሞክሩ ታይተዋል። መረጃዎቻቸውን በኢሳት እየወጡ ነውና አባላት ጥራት ጥያቄ ምልክት ውስጥ ነው ያሉት አስገምጋሚው፣ አባሎቹም ” ሁላችንም ራሳችንን መፈተሽ አለብን” የሚል መልስ ሰጥተዋል።
አባሎቹ አንደኛውን አመራር ሴቶችን በማማገጥ ሲከሱት ሌላውን አመራር ደግሞ ድርጅቱን በመግደል ከሰውታል። አስተያየት ሰጪዎች “ኦህዴድ እንደ ከተማዋ ሞቷል” በማለት ተናግረዋል። ግምገማው እስከቀጠና ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል።

መንግስት የ20 በ80 አሰራር እንዲጀመር ትእዛዝ አስተላለፈ

መስከረም ፴(ሠላሳ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-መጪውን ምርጫ ተከትሎ የኢህአዴግ አባላት የሆኑ የመንግስት ሰራተኞች የ20 በ80 አሰራርን ተግባራዊ እንዲያድረጉ ታዘዋል። የኢሳት የኢህአዴግ ምንጮች እንደገለጹት የመንግስት ሰራተኞች 20 በመቶ ጊዜያቸውን ለመንግስት ስራ 80 በመቶ የሚሆነውን ደግሞ ከምርጫ ቅስቀሳ ጋር በተያያዘ ለሚሰሩዋቸው ስራዎች እንዲያውሉ ተነግሯቸዋል። 80 በመቶ የሚሆነው የሰው ጉልበት፣ ባጀት፣ ጊዜና የመሳሰሉት ነገሮች በሙሉ ለምርጫ ማደራጃ፣ ለአባላት ቅስቀሳና ማደራጃ እንዲውሉ ትእዛዝ መተላለፉን ምንጮች አክለው ገልጸዋል።
የኢህአዴግ ባለስልጣናት መጪውን ምርጫ አስታከው በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች እየዞሩ ቅስቀሳ በማድረግ ላይ ናቸው።

የኢህአዴግ መንግስት በኢምባሲ ውስጥ ገብተው የተቃወሙ ኢትዮጵያውያን እንዲከሰሱለት ጠየቀ

መስከረም ፴(ሠላሳ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ዲና ሙፍቲ የአሜሪካ መንግስት የአገሪቱን ሰንደቃላማ በአወረዱ  ተቃዋሚዎች ላይ ክስ ይመሰርታል ብለን ተስፋ እናደርጋለን ብለዋል።
ቃል አቀባዩ ተቃዋሚዎቹ ከኤርትራ መንግስት እና ከአልሸባብ ጋር ግንኙነት አላቸው ብለዋል። የአሜሪካ መንግስት የኢምባሲውን ደህንነት የመጠበቅ ሃላፊነቱን አለመወጣቱን የገለጡት ቃል አቀባዩ፣ ተቃዋሚዎቹን ለፍርድ ያቀርባል ብለው እየጠበቁ መሆኑንም አክለዋል።
አምባሳደር ግርማ ብሩ ተቃዋሚዎቹ ክስ እንደሚመሰርትባቸው ገለጸው የነበረ ቢሆንም፣ እስካሁን ምንም የታየ ክስ የለም። በኢትዮጵያውያን ላይ ሽጉጥ የተኮሰው ኢምባሲ ሰራተኛ በ48 ሰአታት ውስጥ አሜሪካን ለቆ እንዲወጣ መደረጉ ይታወቃል።  ድርጊቱ ለመንግስት ትልቅ የዲፕሎማሲ ሽንፈት መሆኑን አስተያየት ሰጪዎች መናገራቸው ይታወሳል።

የአንበሳ ከተማ አውቶቡስ ድርጅት ሰራተኞች የ8 ቀን ስልጠና ቅጣት ተጣለባቸው ሲል ነገረ ኢትዮጵያ ዘገበ

መስከረም ፴(ሠላሳ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የ‹‹አብዮታዊ ዴሞክራሲ›› ስልጠናን ለ11 ቀናት የወሰዱት የከተማ አውቶቡስ ድርጅት ሰራተኞች ስልጠናውን በደንብ አልተከታተላችሁም በሚል ተጨማሪ 8 ቀን እንዲሰለጥኑ ቅጣት ተጥሎባቸዋል ሲል የዘገበው ነገረ ኢትዮጵያ፣ ከመስከረም 19/2007 ዓ.ም ጀምሮ እስከ መስከረም 30/2007 ዓ.ም በተሰጠው ስልጠና 4 ሺ 100 የከተማ አውቶቡስ ድርጅት ሰራተኞች እንዲሰለጥኑ የተደረገ ሲሆን ሰራተኞቹ ግማሹን ቀን ሰልጥነው ግማሹን ቀን እንዲሰሩ መደረጉን አስታውሷል፡፡ ሰራተኞቹ ‹‹ስልጠናው የዕረፍት ጊዜያችን የሚሻማ ነው›› በሚል ስልጠናውን የተቃወሙ ሲሆን ስልጠናውን አቋርጠው በመውጣትና በመቅረት ተቃውሟቸውን መግለጻቸውንም ዘግቧል።
‹‹እያቋረጣችሁና እየቀራችሁ ስልጠናውን በሚገባ ባለመከታተላችሁ ተጨማሪ 8 ቀን እንድትሰለጥኑ ቅጣት ተጥሎባችኋል፡፡›› መባላቸውን ምንጮቹን ዋቢ አድርጎ ነገረ ኢትዮጵያ ዘግቧል፡፡ ሰራተኞቹ ከነገ ጀምሮ እስከ ጥቅምት 8/2007 ዓ.ም በቅጣት የተጣለባቸውን ተጨማሪ ስልጠና ይወስዳሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡
መንግስት ለጀመረው የፖለቲካ ስልጠና በቢሊዮን የሚቆጠር የኢትዮጵያ ብር ማውጣቱን መረጃዎች ያመለክታሉ።

አምባሳደር ሚኒልክ የስራ መልቀቂያ ማቅረባቸው ተሰማ

መስከረም ፴(ሠላሳ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በጄነቫ የኢትዮጵያ ቋሚ መልክተኛ ፅ/ቤት ባለሙሉ ስልጣን በመሆን ሲያገለግሉ የነበሩት አምባሳደር ሚኒሊክ አለሙ ጌታሁን በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ውስጥ ስራ ማግኘታቸውን ተከትሎ  ሃላፈነታቸውን መልቀቃቸውን  ከውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት የደረሰን ዜና ያመለክታል።
የኢህአዴግ ዋና ደጋፊ ናቸው የሚባልላቸው አምባሳደር ሚኒልክ ፣ ስርዓቱ የሚፈጽማቸውን የሰብአዊ መብት ጥሰቶች ሽንጣቸውን ገትረው ሲከራከሩ በመቆየታቸው ” ታጋይ ሚኒልክ” የሚል ስም ተሰጥቷቸዋል።
አምባሳደሩ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአንድ ብሔር በተወጣጡ ዲፕሎማቶች መከበባቸው፤ ይህም በፈጠረባቸው  ጭንቀት በቅርቡ አዲስ አበባ ላይ በተካሄደ የከፍተኛ ዲፕሎማቶች ስብሰባ ላይ በተካፈሉ ጊዜ ለሚቀርቧቸው ጓደኞቻቸው መናገራቸው ከባለስልጣናት ጀሮ መድረሱ ስጋት ላይ ጥሎአቸው ቆይቷል።
አምባሳደሩ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ውስጥ ስራ ካገኙ በሁዋላ ፣ መልቀቂያ ማስገባታቸውን ምንጮች አክለው ገልጸዋል። አምባሳደሩ መልቀቂያቸው ተቀባይነትያገኘ በመሆኑ በሚቀጥለው ሳምንት ውስጥ ስልጣናቸውን ያስረክባሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በጉዳዩ ዙሪያ አምባሳደር ሚኒሊክን  በስልክ አነጋግረናቸው መልሳችሁ ደውሉ ካሉ በሁዋላ፣ መልሰን ስንደውል ስልካቸውን ለማንሳት ፈቃደኛ ሳይሆኑ ቀርተዋል።

መንግስት የባንዲራ ቀንን በድምቀት ለማክበር ዝግጅት ጀምሯል።

መስከረም ፳፱(ሃያ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በመቶ ሚሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ ከሚፈስባቸው የመንግስት ክብረ በአላት መካከል አንዱ የሆነው የባንዲራ ቀን ዘንድሮም ጥቅምት 2 ቀን 2007 ዓም በአዲስአበባ ስታዲየም በድምቀት እንደሚከበር መንግስት አስታውቋል።
“በሕዝቦች ተሳትፎና ትጋት ድህነትን ድል በመንሳት ብሔራዊ ክብሯን እና ሰንደቅ ዓላማዋን ከፍ ከፍ በማድረግ ላይ ያለች ሀገር!” በሚል መሪ ቃል  ለ7ኛ ጊዜ በሚከበረው በዚህ በዓል ላይ ከአዲስአበባ ከተማ ከየወረዳው ሕዝቡ በተዘጋጀለት አውቶቡሶች ወደስታዲየም በማቅናት
በደመቀ ሁኔታ በልማት የተገኙ ድሎችን በመዘከር ይከበራል ተብሏል።
አቶ አባዱላ ገመዳ በቅርቡ በዓሉን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ የያዝነው በጀት ዓመት የትራንስፎርሜሽን የዕቅድ ዘመን የሚጠናቀቅበት፣ በዕቅድ ክንውን ዘመኑ ሕዝብ ተጠቃሚ ያደረገ ሰፊ ተግባራት የተከናወኑበት በመሆኑ ይህን አጠናክሮ ለመቀጠል በዓሉ ቃል የሚገባበት እንደሆነ
ተናግረዋል፡፡
ኢህአዴግ መራሹ መንግስት እንዲህ ዓይነት በዓላት ላይ ሕዝቡን ሥራ በማስፈታት ልማት፣ ሠላም፤ ዴሞክራሲ፤ ሕገመንግስታዊ ሥርዓት  በሚሉ ኀሳቦች ደጋግሞ በማንሳትና ራሱን ይበልጥ አማራጭ የለሽ ፓርቲ አድርጎ የሚያቀርብበት በተቃራኒው ደግሞ የሚቀናቀኑትን ኃይሎች
ደግሞ ሽብር ናፋቂዎችና ጸረሰላም ኃይሎች በማድረግ ፕሮፖጋንዳ የሚሰራበት በአል ነው በማለት አስተያየታቸውን የተጠየቁ ወገኖች መመለሳቸውን ዘጋቢያችን ገልጿል።
«ባንዲራ ጨርቅ ነው» በማለቱ ከፍተኛ የህዝብ ተቃውሞና ቁጣ ተቀስቅሶበት የቆየው ኢህአዴግ መራሹ መንግስት በአደባባይ ለሰራው ስህተት ሕዝቡን ይቅርታ ሳይጠይቅ የሰንደቅ ዓላማ ቀን በሚል ማክበሩ ሲያስተቸው ቆይቷል። መንግስት ከምርጫ 97 በሁዋላ የባንዲራ፣
የብሄር ብሄረሰቦች፣ የመከላከያ ቀኖች እያለ በመቶ ሚሊዮኖች የሞቆጠር ገንዘብ በማውጣት ያከብራል።

በአዋሳ አንድ ባለሀብት ጠበቃ ገድለው ተሰወሩ

መስከረም ፳፱(ሃያ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ረቡዕ እለት በአዋሳ ብሉ ናይል እየተባለ የሚጠራው ሆቴል ባለቤት የሆኑት አቶ ታምራት ፣ ድርጅታቸው እንዲሸጥ በፍርድ ቤት ውሳኔ ማተላለፉን ተከትሎ፣ ውሳኔው እንዲተላለፍ አድርጓል ባሉት ወጣት ጠበቃ ዳንኤል
ላይ የግድያ ሙከራ አድርገው ተሰውረዋል። አቶ ታምራት ከአንድ ግለሰብ ጋር ባላቸው የገንዘብ ውዝግብ በመረታታቸው ሆቴላቸው እንዲሸጥ ምክንያት መሆኑን ምንጮች ሲገልጹ፣ ባለሀብቱ የመንግስት ታክስ አልከፈሉም ተብለው 12 አመት እንደተፈረደባቸውና ሌሎች
ድርጅቶቻቸው ተሽጠው ተወስኖባቸው ነበር። ራሳቸውን ከአካባቢው ሰውረው የቆዩት አቶ ታምራት ፣ ጧት ላይ ዳሻን ህንጻ ላይ በሚገኘው የጠበቃው ቢሮ በመሄድ በሸጉጥ ከገደሉት በሁዋላ፣ ከበር እንዳይወጡ ሊከላከላቸው የሞከረውን ሰውም አቁስለውት አምልጠዋል።
ቁስለኛው በኮሪያ ሆስፒታል ህክምና እየተደረገለት መሆኑን ለማወቅ ተችሎአል።
ቀደም ብሎ ከባንክ እዳ ጋር በተያያዘ ሌላ ድርጅታቸው እንዲሸጥ መደረጉን  ምንጮች ጠቁመዋል። አንዳንድ አስተያየት ሰጪዎች ግለሰቡ አድልኦ በሞላበት የታክስ ስርአት ንብረታቸውን እንዲያጡ ተደርጓል ሲሉ፣ ሌሎች ወገኖች ደግሞ እስካሁን ግብር ሳይከፍሉ ቆይተው አሁን
ክፈሉ ሲባሉ ድርጊቱን ፈጽመዋል ይላሉ። አቶ ታምራት እስካሁን ድረስ አልተያዙም።

በሰሜን ጎንደር ዞን የሚገኙ ወረዳዎች በመሰረተ ልማት በከፍተኛ ደረጃ ወደ ኋላ መቅረታቸውን የወረዳ አመራሮች በግልጽ በማቅረባቸው ከክልልና ዞን ባለስልጣናት ግሳጼ እንደደረሰባቸው ተናገሩ፡፡

መስከረም ፳፱(ሃያ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በጎንደር ዩኒቨርስቲ አመታዊ የተማሪዎች ምረቃ በዓል ብቅ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስቴር ሐይለማርያም ደሳለኝ ህብረተሰቡ ምን ይለናል የሚለውን ለማዳማጥ ከሰሜን ጎንደር ከተሰባሰቡ የወረዳ አመራሮች ጋር ባደረጉት
ድንገተኛ ስብሰባ የወረዳ አመራሮች በንባብ እንዲያሰሙት ከየዞን ሃላፊዎች የተሰጣቸውን ማስታወሻና አቅጣጫ ወደጎን በመተው መንግስት እንዲያስተካክላቸው በጠየቁዋቸው ጥያቄዎች ምክንያት ከስብሰባው በኋላ ወከባና ማስፈራሪያ እንደደረሰባቸው ተናግረዋል፡፡
ህብረተሰቡ በተደጋጋሚ ለከፍተኛ አመራሮች በህዝባዊ ስብሰባዎች በየጊዜው ከማቅረብ አልፎ ከዚህ ስብሰባ በፊት በክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ይፈታሉ የተባሉት የጸጥታ ፣የመንገድ ፣የኤሌትሪክ ፣የስልክ ፣የመሬት ፣ የመልካም አስተዳደር እና ውሃ ችግሮች ወራቶች
ቢያልፉም አንዱም አለመፈታቱ በህዝቡ እና ወረዳ አመራሮች መካከል ቅሬታ በመፈጠሩ የወረዳ አመራሮች ራሳቸውን ከህዝብ ወቀሳ ነጻ ለማውጣት ጉዳዩን ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ቢቀርብ መፍትሄ ሊያገኝ ይችላል ብሎ ከማሰብ ማቅረባቸውን ገልጸዋል፡፡
በዚህ ስብሰባ ንግግራቸውን ለዘብ በማድረግ የየአካባቢቸውን ህዝብ ችግር ከተሰጣቸው አጀንዳ ውጭ ቢናገሩም ጠቅላይ ሚኒስትሩ የቀረቡትን የህብረተሰብ ችግሮች እንደግብአት እንቆጥራቸዋለን፣ ለወደፊቱ ከዚህ በመነሳት ችግሮቹ የሚወገዱበትን መንገድ ከክልሉ
መንግስት ጋር በመሆን እናስተካክላለን በማለት መልሰው ወደ ክልሉ መንግስት መግፋታቸው ከችግራችሁ ጋር አብራችሁ ኑሩ የማለት ያህል መሆኑ ብዙዎችን አመራሮች ያሳዘነ መሆኑን  ለዘጋቢያችን ተናግረዋል፡፡
ለክልሉ ርዕሰ መስተዳደር ከአሁን በፊት ቢቀርቡም ምላሽ ያልተሰጠ መሆኑን የገለጹት ቅሬታ አቅራቢ፣  በተለይ ለአመታት በዘለቀው የሱዳን አርሶ አደሮች እና የኢትዮጵያ ደንበር አካባቢ ነዋሪዎችን ግጭት ከመከላከል  አኳያ መወሰድ ያለበትን መፍትሄ በተደጋጋሚ
በህዝባዊ ስብሰባዎች ቢቀርብም ለውጥ ባለመገኘቱ ቅሬታውን በድጋሚ ማቅረባቸውን አመራሮቹ ተናግረዋል፡፡
የሱዳን መከላከያ ሰራዊት  በድምበር አካባቢ የሰፈረ በመሆኑ በሚከሰቱ ግጭቶች ፈጥኖ በመገኘት ለዜጎቹ ከለላ ሲሆን ፤ በኢትዮጵያ በኩል የአካባቢው ሚሊሺያ ብቻ ግጭቶችን ለመመከት የሚያደርገው እንቅስቃሴ አመርቂ አለመሆኑን ተናግረዋል፡፡
የአማራ ክልል መንግስት ከ23 ዓመታት በኋላም በተለያዩ የልማት ስራዎች እንደ አጎራባች ክልሎች የህብረተሰቡን ችግር ማዕከል አድርጎ አለመስራቱ፣ በተደራጀ ዕቅድና በጀት አለመመራቱ ተደራራቢ ችግሮች በህብረተሰቡ ላይ እንዲደርስና ህብረተሰቡ እንዲያማርር
ምክንያት ሆኗል ሲሉ ታዛቢዎች ይገልጻሉ፡፡

ሰራዊታችን ህብረብሄር ሆኗል” ሲል ኢህአዴግ ገለጸ

መስከረም ፳፰(ሃያ ስምንት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-“የመከላከያ ሰራዊቱ ያዛዥነት ቦታዎች በአንድ ብሄር ቁጥጥር ስር ነው” በሚል ተደጋጋሚ ትችት የሚደርስበት ኢህአዴግ፣ ሰራዊቱን ህብረብሄራዊ ማድረጉን ገለጸ።
የተለያዩ የመንግስት ሰራተኞች  እንዲወያዩበት ተብሎ በኢህአዴግ የተዘጋጀው ሰነድ የትምክት ሃይሎች ”  በአገራችን የአንድ ብሄር የበላይነት ያለ ለማስመሰል የማያደርጉት ሙከራ የለም” ካለ በሁዋላ፣ ሰራዊታችን በህገ መንግስቱ መሰረት
የተዋቀረ ህብረብሄራዊ ሰራዊት ሆኖ እያለና በመጀመሪያዎቹ አመታት ከትግሉ ጋር ተያይዞ የነበረውን አለመመጣጠን ረጅም ርቀት ተጉዘን እያለ ይህ እንዳልሆነ ለማስመሰል በትግራይ ህዝብ ላይ ያነጣጠረ
የማያቋርጥ የማጥላላት ዘመቻ ያካሂዷሉ” ብሎአል። የትምክት ሃይሉ የሚኒስትርነት ሃላፊነትን እየቆጠረ ይህ ብሄር ከዚያኛው የበለጠ የደረሰው በማስመሰል ስርዓቱ የእኩልነት ሳይሆን የመበላለጥና መስሎ እንዲታይ ይጥራል
ሲል ሰነዱ ያመለክታል። ኢህአዴግ የመከላከያ ሰራዊቱ ህብረብሄራዊ ሆኗል ቢልም ግንቦት 7 ከአራት አመት በፊት በመከላከያ ሰራዊቱ ውስጥ የነበረውን የብሄር ተዋጽኦ ያጠናበትን ሰነድ እንደገና ገምግሞ ሰሞኑን ይፋ
ባደረገው ጥናታዊ ጽሁፍ፣ ተቋሙ ጭራሽ ከድጡ ወደማጡ እያዘገመ ነው ብሎአል።
ግንቦት7 በጥናቱ ከ10 ከከፍተኛ ወታደራዊ እዝና ቁጥጥር ዘርፎች የበላይ ሃለፊዎች ከሆኑት 10 ባለስልጣኖች ውስጥ 9ኙ የትግራይ ብሄር ተወላጆች ናቸው።ጄል ሳሞራ፣ ሌ/ጄ ሰአረ መኮንን፣ ሜ/ጄኔራል ኢብራሂም
አብዱጀሊል፣ ብ/ጄ ገብሬ ዲላ፣ ሜ/ጄ ብርሃኔ ነጋሽ፣ ብ/ጄ ክንፈ ዳኘው፣ ሌ/ጄ ዮሃንስ ገ/መስቀልና ብ/ጄ መሃመድ ኢሻ የትግራይ ብሄር ተወላጆች ሲሆኑ፣ ሜ/ጄ አደም መሀመድ ብቻ የአማራ ተወላጅ መሆናቸው
ተጠቅሷል። ከኦሮሞና ከሌሎች ብሄሮች አንድም በከፍተኛ ወታደራዊ አዛዥነት የተቀመጠ ሰው የለም።
ከአምስቱ የእዝ ሃላፊዎችም 4ቱ የትግራይ ተወላጆች ሲሆኑ፣ አንዱ ከኦሮሞ መሆኑ በጥናቱ ተጠቅሷል። ከምድር ጦር ክፍል ከማእከላዊ እዝ ከ6ቱ አዛዦች 4ቱ የትግራይ ተወላጆች ሲሆኑ፣ አንዱ የአማራ ሌላው የአገው ተወላጅ
መሆናቸው ተመልክቷል። ከሰሜን እዝም እንዲሁ ከ6ቱ ሁለቱ ብቻ የሌላ ብሄር ሲሆኑ ሌሎቹ የትግራይ ተወላጆች ናቸው። ከደቡብ መስራቅ እዝ ሁለት ኦሮሞ፣ ሁለት ትግሬና አንድ አማራ የሚገኙ ሲሆን፣ ከምእራብ እዝ ሁለት
ትግሬ፣ አንድ ኦሮሞና አንድ ድብልቅ እንደሚገኙ በጥናቱ ተጠቅሷል።
በመከላከያ ሚኒስቴር የውጊያ  አገልግሎትና ድጋፍ ሰጪ ተቋማት ውስጥ 13 ትግሬዎች፣ አንድ አማራና አንድ ኦሮሞ እንደሚገኙ ጥናቱ አሳይቷል። ወታደራዊ ማሰልጠኛ ጣቢያ አዛዦች ውስጥ ከ10 ባለስልጣነቱ ውስጥ 7ቱ
የትግራይ ተወላጆች ናቸው። በሌላ ዜና ደግሞ ገዢው ፓርቲ እያንዳንዱ የቀበሌ ሊ/መንበር እስከ 15 ወታደሮችን መልምሎ እንዲያመጣ መተዛዘዙን የደረሰን መረጃ ያመለክታል። መከላከያን ጥለው የሚጠፉ ወታደሮች
መጨመራቸው ለሰራዊት ምልመላ መነሻ መሆኑን ምንጮች አክለው ገልጸዋል። ማንኛውም ከ8ኛ ክፍል በላይ የትምህርት ደረጃ ያለው ሰው እንዲመለመል መመሪያው ያዛል።

Saturday, October 11, 2014

ወያኔ ሲያስር አሜን….ሲገድልም (በኤፍሬም ማዴቦ)


ብዕር የያዘ ማንም ሰዉ በዘመናችን ደግሞ የኮምፒተር መክተቢያ ፊቱ ላይ የደቀነ ሁሉ ከሱ ዉጭ ያለዉን ማንንም ሰዉ “ሌባ”፤ “ባንዳ” ወይም “ከሃዲ” እያለ እንዳሰኘዉ መጻፍ ይችላል። በተለይ በእንደኛ አይነቱ ሀላፊነትም ተጠያቂነትም በሌለበት ህብረተሰብ ዉስጥ ደግሞ የጓደኛዉ ሀሳብ ያልተስማማዉ ሁሉ እየተነሳ የገዛ ጓደኛዉን ባንዳና ከሃዲ አድርጎ ስለሚስለዉ የላይ የላዩን ብቻ ለሚመለከት ሰዉ አገራችን በባንዳና በአገር ወዳድ መሳ ለመሳ ለሁለት የተከፈለች ትመስላለች። እግዝአብሄር ይመሰገን እዉነቱ ግን ከዚህ እጅግ በጣም የተለየ ነዉ። ርዕሴን የጀመርኩት አሜን ብዬ ነዉና እስኪ አንባቢዉ አንተም አሜን በል። ባንዳነትና ከሃዲነት ኃብታምና በእድገት ወደፊት የገፉ አገሮችን እየዘለለ ደሃና ኋላ ቀር አገሮችን ብቻ የሚጠናወት ተራ በሽታ አይደለም። ብዙዎቻችን አምባገነን መሪዎቻችንን ሸሽተን የተጠለልንባት አገር አሜሪካ እነ ሄንሪ ቤስትንና ጆን ብራዉንን የመሳሰሉ ከሃዲዎችን እንዳበቀለች ሁሉ ኢትዮጵያችንም ትናንት እነ ኃ/ሥላሤ ጉግሳን ዛሬ ደግሞ የኃ/ሥላሤ ጉግሳ የልጅ ልጆች የሆኑትን እነ መለስ ዜናዊን፤ አባይ ፀሐዬንና ሰብሃት ነጋን የመሳሰሉ የለየላቸዉ ከሀዲዎችን አፍርታለች። በነገራችን ላይ ሙስሊሙ በዱአዉ፤ ክርስቲያኑ በፀሎት፤ ጠቢብ በጥበቡ ፤ፀሐፊ በምናቡ የባንዳዉንና የከሃዲዉን ብዛት ለመቀነስ ካልተባበሩ በቀር “ወላድ በድባብ ትሂድ” ብለን ባንመርቃቸዉም የባንዳ አባትና አናት አስካሉ ድረስ ባንዳም መወለዱ አይቀርም።
ደጅአዝማች ኃ/ሥላሤ ጉግሳ ማንም ሳያስገድደዉ ወድዶና ፈቅዶ ለወራሪዉ የጣሊያን ጦር ካደረ በኋላ ከጄኔራል ደቦኖ ጋር ሆኖ እናት አገሩን ኢትዮጵያን ወግቷል። ጣሊያኖች ኃ/ሥላሤ ጉግሳ ከነተከታዮቹ ከጎናቸዉ ተሰልፎ አገሩን ሲወጋ ያደረጉት የመጀመሪያዉ ነገር ይህ ከሃዲ ሰዉ ከጎናቸዉ መሰለፉን የሚያሳዩ ፎቶግራፎች ለዓለም ህዝብ ማሰራጨት ነበር። ታሪክ እራሱን ይደግማል ሲባል አይኑ አላይ እያለዉ በጆሮዉ ብቻ ለሰማ ሰዉ ዛሬ ማረጋገጫዉ እነሆ በግልጽ ቀርቦለታል። ትናንት ማክሰኞ መሰከረም 27 ቀን የወያኔ ቴሌቭዥንና ሬድዮ ኢትዮጵያ ዉስጥ በጋዜጠኞች ላይ የሚፈፀመዉን እስርና ስደት፤ ወያኔ በወገኖቻቸን ላይ የሚፈጽመዉን የዕለት ከዕለት ሰቆቃና እንዲሁም በቅርቡ አምቦና ኦጋዴን ዉስጥ የተካሄዱትን የጅምላ ግድያዎች የሚደግፉ የዚህ ዘመን ኃ/ሥላሤ ጉግሳዎች ዋሺንግተን ዲሲ ዉስጥ ያካሄዱትን የክህደት ሰለማዊ ሠልፍ በተደጋጋሚ ለህዝብ አቅርበዋል። እነዚህ ትናንት ክቡር ባንዲራችን በአለባሌ ሰዉ አንደበት “ጨርቅ” ተብላ ስትሰደብ ከተሳዳቢዉ ሰዉ ጎን ቆመዉ የሳቁና የተሳለቁ ከሃዲ ሆድ አምላኪዎች ዛሬ “ባንዲራችን ተደፈረ” ብለዉ የአዞ እምባ ያነቡብናል። የትኛዉ ባንዲራ? ለመሆኑ እነዚህ “እናቴን ያገባ ሁሉ አባቴ ነዉ” ባዮች ጀግናዉ ዘርዐይ ደረስ ጣሊያኖችን በራሳቸዉ አደባባዮች አንገታቸዉን በጎራዴ የቀላዉ ለዬትኛዉ ባንዲራ እንደሆነ ያዉቃሉ? እነ አብዲሳ አጋ፤ በላይ ዘለቀ፤ ባልቻ አባ ነብሶና እልፍ አዕላፋት የኢትዮጵያ ልጆች ምትክ የሌላትን ህይወታቸዉን የሰጡት ለዬትኛዉ ባንዲራ አንደሆነ ያዉቃሉ?
እነዚህ ወያኔ አዲስ አበባ ዉስጥ የገዛ ወገኖቻዉን ሲያስርና ሲገድል አሜን ብለዉ ዋሺንግተን ዲሲ ዉስጥ ሠላማዊ ሠልፍ የሚወጡ የለየላቸዉ ከሃዲዎች ባንዲራ አዲስ መንግስት በመጣ ቁጥር እንደ ፖሊሲና እንደ ካቢኔ ሚኒስቴር የማይቀያየር ቋሚ የአገር ማንነትና የትዉልድ ትስስር መታወቂያ መሆኑን ሊገነዙ ይገባል። ባንዲራ ምክንያታዊ በሆነ መልኩ ሊቀየር ይችላል ብለን ብናስብ እንኳን ምን አይነት ሰዎች ብንሆን ነዉ ባንዲራን የመሰለ ህዝብና አገር ማስተሳሰሪያ ማተብ ኢትዮጵያንና ታሪኳን ከልቡ ለሚጠላዉ መለስ ዜናዊና የትግራይ ሪፓብሊክ ካላቋቋምኩ ብሎ ይታገል ለነበረዉ ለከሃዲዉ ስብሀት ነጋ የምንተዉላቸዉ? ደግሞም እነዚህ ምናምንቴዎች አንደሚሉት ባንዲራችን ላይ ባዕድ አካል ሆኖ የተለጠፈዉና የኢትዮጵያ ህዝብ በተለምዶ “ባላ አምባሻዉ” እያለ የሚጠራዉ የወያኔ ጨርቅ እዉነትም ኢትዮጵያ ዉስጥ የብሄር ብሄረሰቦችን እኩልነት አረጋግጦ ቢሆን ኖሮ ዛሬ አገራችን በየቀኑ ብሄር ብሄረሰቦች ዉጣልኝ አልወጣም እየተባባሉ የሚተላለቁባት አገር አትሆንም ነበር። አባቶቻችን የሞቱት ለአረንጓዴ፤ ብጫና ቀይ ባንዲራ ነዉ፤ እኛም ዛሬ በየተሰደድንበት አገር አገሬን እያሰኘ የሚያስጮኸን ይሄዉ አረንጓዴ፤ ብጫ ቀይ ባንዲራችን ነዉ። አገር ቤት ያለዉ ኢትዮጵያዊም አንዱን “ባላአምባሻዉ” ሌላዉን ደግሞ ባንድራዬ እያለ የሚጠራዉ ይህንኑ አረንጓዴ፤ ብጫና ቀይ ባንዲራዉን ነዉ። በአንዲት አገራችን ኢትዮጵያ ዉስጥ እነሱም እኛም ለየቅላችን የኛ የምንለዉ ባንዲራ ሊኖር በፍጹም አይችልም። ይልቅ ወያኔዎች ሲጠፉ እነሱ ይዘዉብን የመጡት ኮተቶ ሁሉ አብሯቸዉ መጥፋቱ አይቀርምና ዛሬ “ባንዲራችን ተደፈረ” ብላችሁ የምታቅራሩ እዉሮች ነገ ከወያኔ በጸዳችዉ ኢትዮጵያ ዉስጥ ጭራሽ ባንዲራ ላይኖራችሁ ይችላልና መጀመሪያ ከራሳችሁ ጋር ቀጥሎም ከአገራችሁ ከኢትዮጵያ ጋር እንድትታረቁ አጥብቄ እማጸናችኋለሁ።
የወያኔን ቂልነትና ባዶነት በሰብኩ ቁጥር ትዝ የምትለኝ አንዲት ቀልድ ብጤ አለችና እስኪ ለፈገግታ ትሆናለችና አዳምጡኝ። ሁለት አመት የፈጀዉ የኤርትራና የኢትዮጵያ አላስፈላጊ ጦርነት እንዳለቀ በጦርነቱ ወቅት ስንቅና ትጥቅ በማመላለስ ትልቅ ዉለታ የዋለች ኣንዲት አህያ ጦርነቱ አብቅቶ የድል በዐል ሲከበር መስቀል አደባባይ ተጋብዛ መለስ ዜናዊ ፊት ትቀርባለች፤ በቋንቋ ይግባቡ ነበርና መለስ ጎንበስ ብሎ በጆሮዋ አንድ ነገር ሹክ ሲላት አህይት በደስታ እየፈነጠዘች አደባባዩን መዞር ጀመረች። በልማታዊ አህይት ዝላይና ፍንጠዛ ግራ የተጋቡት የወያኔ ጋዜጠኞች ዜና ያገኙ መስሏቸዉ “ታላቁ መሪ” ምን አለሽ ብለዉ አህይትን ጠየቋት። የዕድሜ ልክ የህወሓት አባል ሆነሻል ተብያለሁ ብላ አህይት ዝላይዋንና ፍንጠዛዋን ቀጠለች።
ትናንት እዚህ ዋሺንግተን ዲሲ ዉስጥ የወያኔን ጭፍጨፋ፤ እስርና በዘር መድሎ የተጨማለቀ ስርዐት አበጀህ ቀጥልበት ብለዉ አደባባይ የወጡ ጥቂት ህሊና ቢሶችና እነሱን አመስግኖ የነጻነት አርበኞችን “ዱሪዬዎች” ብሎ የዘለፈዉ የአድር ባዮች ሁሉ አድርባይ የሆነዉ ግርማ ብሩ ከዚያች ባድመ ላይ ብዙ ስንቅና ትጥቅ ካመላለሰችዉ ጎበዝ አህያ የሚለዩበት መንገድ ቢኖር አህያዋ ማሰብ ስለማትችል አለማሰቧ እነሱ ግን ማሰብ እየቻሉ አለማሰባቸዉ ብቻ ነዉ። በተረፈ እነሱም አህያዋም የወያኔ አባልነታቸዉ ያስደስታቸዋል፤ ምክንያቱም ሁለቱም አያስቡም። መቼም የገዛ ወንድሙና እህቱ ሲታሰሩ፤ ሲደበደቡና ሲገደሉ አሜን ብሎ ተቀብሎ ነብሰ ገዳዮችን ደግፎ ሰላማዊ ሠልፍ የሚሰለፍ የሰዉ ዘር ያለዉ ኢትዮጵያ ዉስጥ ብቻ መሆን አለበት። ለዚያዉም በወያኔ ዘመን ብቻ!
እነዚህን ሆዳሞች ደግሜ ደጋግሜ እዉሮች እያልኩ የምጠራቸዉ አለምክንያት አይደለም። በእርግጥም ስለማያዩ ነዉ። ባለፈዉ ወር አዚህ አሜሪካ ሚዙሪ ግዛት ፈርግሰን የሚባል ከተማ ዉስጥ ከባድ መሳሪያ የታጠቁ ፖሊሶች መሳሪያቸዉን ሰላማዊ ሰልፈኛዉ ላይ ስላዞሩ (ልብ በሉ ስላዞሩ ነዉ ያልኩት እንጂ ስለተኮሱ አላለኩም እነሱም አላደረጉትም) የአሜሪካ ህዝብ፤ መሪዎችና የህዝብ ተወካዮች ምን ያህል እንደተንጫጩ ሁላችንም ተመልክተናል። እነዚያ እዉሮች ያልኳቸዉ ወንድሞቻችንም እኛ የተመለከትነዉን ተመልክተዉት ይሆናል፤ ግን እነሱ የአዕምሮ እዉራን ናቸዉና ስዕሉን ብቻ ነዉ እንጂ ቁም ነገሩን አላዩትም። ስለዚህም ነዉ የነሱ ድፕሎማት ተብዬዉ ድንጋይ ራስ (ርዕስ እምኒ) አዲስ አበባ ዉስጥ ያለ መስሎት ሠላማዊ ሠልፈኛ ለመግደል ደጋግሞ ሲተኩስ አበጀህ ብለዉ ሠላማዊ ሠልፍ የወጡለት።
እግዚአብሄር ከዚህ አይነቱ የአዕምሮ እዉርነት ያድነን! እባካችሁ አሁንም አሜን በሉ። እኔ እያረረ የሚስቅ ማሽላ ብቻ ይመስለኝ ነበር . . . . ለካስ የገዛ ወገኖቹ ሲገደሉ ደስ ብሎት የሚስቅ ሰዉም አለ። አቤት እግዚኦ!!!!
ሌላዉ የገረመኝ ነገር ቢኖር እነዚህ የአዕምሮ እዉራን ትናንት ረፋዱ ላይ ለአሜሪካዉ ዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጆን ኬሪ በጻፉት ደብዳቤ ግንቦት 7 ያ እንቅልፋም ፓርላማቸዉ “ሽብርተኛ” ብሎ የፈረጀዉ ድርጀት ነዉና ምነዉ ዝም ብላችሁ ታያላችሁ ብለዉ ኬሪን መወትወታቸዉ ነዉ። ኬሪ እንደነሱ ጨካኝና አምባገነን መሪዎች የማይወደዉንና የሚጠላዉን ሁሉ አይንህ አላማረኝም እያለ ማሰር የሚችል መስሏቸዋል። እነዚህ ሆዳቸዉ ልባቸዉን የሸፈነ ከሃዲዎች አይገባቸዉም አንጂ የነሱን “ግንቦት ሰባቶችን” እሰሩልን ብሎ ጥያቄ እንኳን ኬሪ የአለማችን ሀይለኛዉ መሪ አባማም ማስተናገድ አይችልም። እኛስ ብንሆን የምንታገላቸዉ ለዚሁ ነዉኮ – ኢትዮጵያን የሚመራ ሁሉ ሀሳባችን ከሀሳቡ በተጋጨ ቁጥር አንዳያስረንና እንዳይደገድለን። እኔኮ ምን ይሻለኛል . . . . በአንድ በኩል ኢትዮጵያዉያን የወገኖቻቸዉን መገደል ተቃዉመዉ ሠላማዊ ሠልፍ ሲወጡ የወያኔዉ ተላላኪ ግርማ ብሩ የኤርትራን መንግስት ይከስሳል፤ የአይጥ ምስክር ድንቢጥ እንዲሉ የግርማ ብሩ ተላላኪዎች ደግሞ (የተላላኪ ተላላኪ ማለት ነዉ) ግንቦት ሰባት የሚረዳዉ በኤርትራ መንግስት ነዉና ስጋታችንን እዩልን እያሉ ኬሪን ይለማመጡታል። መቼም አዉቆ የተኛን ቢቀሰቅሱት አይነቃም ነዉና የወያኔ ደጋፊዎች አይገባቸዉም አንጂ ለሻዕቢያ ጎንበስ ቀና እያሉና የሻዕቢያን መሪዎች እንደ ታቦት እየተሳለሙ ለዚህ ዛሬ ላሉበት ደረጃ የበቁት የወያኔ መሪዎች ናቸዉኮ። ዛሬ በባነኑ ቁጥር አንዴ ግንቦት ሰባት አንዴ ሻዕቢያ እያሉ ዛር እንደያዘዉ ሰዉ የሚያጓሩትም ተደምስሰዉ ከታሪክ ምዕራፍ የሚፋቁት በዚሁ እንደ ህጻን ልጅ እጃቸዉን ይዞ ለታሪክ ባበቃቸዉ በሻዕቢያ በኩል መሆኑን በሚገባ ስለሚያዉቁት ብቻ ነዉ። ምድረ የወያኔ አጎብጋቢዎች ዛሬ እቅጩን ልንገራችሁ፤ ወደዳችሁም ጠላችሁ ይህ “ልማታዊ” ብላችሁ የምትጠሩት ነብሰ ገዳይ አገዛዝ ይደመሰሳል- ስጋታችሁ ትክክለኛ ስጋት ነዉ። ግን ከዚህ ስጋት የሚያድናችሁ ኬሪ ሳይሆን የራሳችሁ ሂሊና ብቻ ነዉና ሳይዉል ሳያድር ዛሬዉኑ ኑና ከህዝብ ጎን ተሰለፉ፤ አለዚያ ዕድላችሁ ከኑግ የተገኘህ ሰሊጥ አብረህ ተወቀጥ ይሆናል። መቼም እንደኔዉ የዚያች ምስኪን አገር ልጆች ናችሁና በተረት ብነግራችሁ ይገባችኋል ብዬ ነዉ እንጂ በእናንተና መወቀጥ በሚገባዉ ኑግ መካከል ምንም ልዩነት የለም።
የዘረኞቹ የወያኔ መሪዎችና እንደ ችግኝ ኮትኩተዉ ያሳደጓቸዉ ቡችሎቻቸዉ አስቂኝ ታሪክ በዚህ ብቻ አያበቃም፤ እነዚህ ጣምራ ጉደኞች ብዙ ተነግሮ የማያልቅ ጉድ አላቸዉ። ወያኔዎች ጋዜጠኛ እያሰሩና ከአገር እንዲሰደድ እያደረጉ ተዉ ያላቸዉን ፀረ አገርና ፀረ ልማት ይሉታል፤ በየሰላማዊ ሠልፉ ላይ ንጹህ ዜጎችን በጅምላ ሲጨፈጭፉ ምነዉ ያላቸዉን ደግሞ ሽብርተኛ ብለዉ ያስሩታል። እነዚህ አረመኔዎች ይህንን የመሰለ ለጆሮ የሚቀፍ ወንጀል በህዝብና በአገር ላይ ፈጽመዉ ሰዎች በነጻነት ወደሚኖሩበት አገር ሰዉ መስለዉ ሲመጡና ስንቃወማቸዉ ደግሞ እዚህ ዉጭ አገር ያስቀመጧቸዉ ተናካሽ ዉሾቻቸዉ “ኢትዮጵያዊ ጨዋነት” የጎደላቸዉ ብለዉ ይዘልፉናል። ለመሆኑ ለእነዚህ እንደ ዉሻ ቁራሽ ስጋ በተወረወረላቸዉ ቁጥር ለሚያላዝኑ ምናምንቴዎች ማነዉ ኢትዮጵያዊ ጨዋነት እንደነሱ ነዉርን አሜን ብሎ መቀበል ብሎ የነገራቸዉ? ዜጎችን አንደ እንስሳ አየጎተቱ ገድለዉ አስከሬኑን በሟቹ ወንድም እያስጎቱና ይህንን ነዉር በቪድዮ እየቀረጹ መሳቅና መሳለቅ ነዉ ኢትዮጵያዊ ጨዋነት ወይስ ይህንን ኔሮና ሂትለር ምን አደረጉ የሚያሰኝ ጭካኔና አረመኔነት መቃወም ነዉ ኢትዮጵያዊ ጨዋነት? አዲስ አበባ ዉስጥና እዚህ ዋሺንግተን ዲሲ ዉስጥ ተቃዋሚ ኃይሎችን “ኢትዮጵያዊ ጨዋነት” የጎደላቸዉ ብለዉ የዘለፉት ሬድዋን ሁሴንና ግርማ ብሩ የዉኃ ጠብታን ያክል ኢትዮጵያዊ ጨዋነት በደማቸዉ ዉስጥ ቢኖር ኖሮ “ኢትዮጵያዊ ጨዋነት” የኢትዮጵያዉያንን ህይወት በየአደባባዩ መቀማት አይደለምና እናከብራቸዉ ነበር እንጂ በወጡና በገቡ ቁጥር ስማቸዉን እየጠራን ሌባና ከሃዲ እያልን አናሸማቅቃቸዉም ነበር። ኢትዮጵያዊ ጨዋነት ስንታሰርና ስንዋረድ እልል፤ ስንገደል ደግሞ አሜን ብለን እንደ በሬ አንገታችንን ለቢለዋ መስጠት ማለት አይደለም። ኢትዮጵያዊ ጨዋነት ለወገን ማዘን ነዉ፤ ኢትዮጵያዊ ጨዋነት ወገን ሲጎዳና ሲጠቃ ከለላ መሆን ነዉ። ከሁሉም በላይ ደግሞ ኢትዮጵያዊ ጨዋነት ዜጎች ሰቆቃ ሲፈጸምባቸዉና ሲገደሉ ቆሞ ከመመልከት ይልቅ ወይም የገዳዮች ጠበቃ ከመሆን ባጭር ታጥቆ ነብሰ ገዳዮችንና የጭካኔ ምልክቶችን ከአገር አናትና ከህዝብ ጀርባ ላይ ማስወገድ ነዉ – ወላድ በድባብ ትሂድ – ይህንን የሚያደርጉ የቁርጥ ቀን ልጆች እናት ኢትዮጵያ ትናንንት ነበሯት፤ ዛሬ አሏት ነገም ይኖሯታል።
ebini23@yahoo.com

በአፋር ክልል ለትምህርት ወደ ውጭ አገር ሊሄዱ የነበሩ ተማሪዎች ከጉዞ ታገዱ

አኩ ኢብን ከአፋር ለዘ-ሐበሻ እንደዘገበው ወደ ተለያዩ የአውሮፓ ማለትም ወደ ስዊድን፣ ጀርመን፣ ቤልጂየም የመሳሰሉ አገራት ለትምህርት ሊሄዱ ተዘጋጅተው የነበሩ ተማሪዎች ባልጠበቁት ምክንያት እንዲቀሩ ታዘዋል።
news








የአፋር ክልልን እየመራ ያለው የአብዴፓ ፓርቲ እነዚህ ወጣት ምሁራን እንዳይሄዱ የከለከለበት ምክንያት «”ወደ አውሮፓ ከወጡ በዛው ይቀሩብኛል” የሚል ፍራቻ ሳይሆን አይቀርም» የሚሉ ብዙ አስተያየት ሰጭዎች አሉ። እነዚህ ተማሪዎችን ከትምህርት ያስቀሩት ወይም እንዳይሄዱ ያዘዙት የአብዴፓ ፓርቲ አባል የሆኑት የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር አቶ አሚን አብዱልቃድር መሆናቸውም ተሰምቷል።
የሕወሓት አባላት የሆኑ ተማሪዎች በስኮላርሺፕ የትም ሃገር ለመሄድ እንደማይከለከሉ የማይከለከሉ ከመሆኑም በላይ የውጭ እድል እንደሚመቻችላቸው የሚገልጹ አስተያየት ሰጪዎች የአፋር ክልል ይህን ማድረጉ አስገርሟቸዋል። ይልቁንም በነዚህ ተማሪዎች ስም ሌሎች እንዳይሄዱበት ስጋት እንዳላቸው አስተያየት ሰጪዎች ይናገራሉ።

Thursday, October 2, 2014

Honoring Ms. Ana Gomes!

October 2, 2014
by Geletaw Zeleke
Today I take up my pen to write and honor one world leader whom I am convinced must be a representative of God for her sheer determination and commitment to justice and democracy for oppressed people on this planet. I first came to hear of Honorable Ana Gomes during the 5th month of 2005 in Addis Ababa City where I was living at the time. During that time the general atmosphere in Addis Ababa had totally changed before the days leading up to the May 15th National Election. I don’t know who promised them that the election would be free and fair but spirits were very high. People around the University, at the office, outside on the street and in the coffee shops were all talking about the impending national election. All seemed very hopeful that for the first time in their history they were going to be able to choose their own leaders. People everywhere I met talked about the election and held up two fingers to show support for CUD the opposition party. It was around that time that we learned the EU parliament had sent an election observation commission led by Ana Gomes and also we heard that Jimmy Carter Center’s election observation team came to Ethiopia. Ana’s face appeared for the first time in Medias where she was encouraging free and fair elections on the eve of the 2005 Election. It was great having Ana Gomes with us during this historic time.Honorable Ana Gomes
Election Day finally came and people headed out to election centers early in the morning. Little kids were buzzing around election centers and surrounded bulletin boards where results were posted trying to be the first to relay the good news. What did their instincts tell them? I wonder. The whole day people cast their votes and throughout the country a Very peaceful election took place. It was perhaps the largest turnout in our history. Finally, Addis Ababa City and Ethiopia itself was calm and people everywhere were excited to hear what they assumed would be positive results. People were so happy when they first heard that the CUD had won 100 per cent of the seats in Addis Ababa capital City. Such a result, however, was more than a little unusual. How on earth could all 23 seats be taken by the opposition party leaving zero to the ruling party in a capital city of one country? Such a result had never before occurred in a democratic election history. Not only that, the disparity of votes was incomparable across election centers in Addis Ababa. The CUD had won by a landslide. These results show many realities but we’re not going to talk about what the staggering number of pro-opposition votes does or does not prove today.
Prompted by what I see as frustration over pending results from the corners of Ethiopia, the government called an emergency meeting of top officials. After the meeting the late Prime Minster Meles Zenawi appeared on television where he declared an overwhelming victory for his party. This announcement came before the National Election Board had formally announced the final result and even, some people feared, before all votes had been fairly counted across the country. He also mistakenly declared a state of emergency and banned public gatherings and assemblies within the country.EU Human Rights Committee hearing on Ethiopia
People were highly suspicious after the untimely and seemingly retaliatory announcement made by Meles Zenawi the day following the May 15th election. Even though there is still no evidence to prove that election results were manufactured, people rightfully believed that their voices had been muffled by the tactics of the EPRDF. They generally felt hopeless and were angry because of it. What is worse from Addis Ababa family members feared the government had misrepresented the votes of farmers because it was difficult for international observers to reach remote areas. Moreover people feared rural dwellers had been overlooked or disregarded and even manipulated, being that they are not typically well provided for.
Addis Ababa University students cried out in concern for their family members. Students started chanting that the voices of their mothers and fathers had been stolen. It was impossible for most people to believe that a party who lost 100 per cent of Parliamentary seats in a capital city Addis Ababa could have won by a margin in the same elections at the national level. Farmers and city goers are not strangers in Ethiopia. They are usually fathers and sons, mothers and daughters or, brothers and sisters so; they typically will be in contact with one another. These close knit community members will share their feelings, their happiness’ and troubles. The students and other demonstrators at Addis Ababa University were provoked to challenge the government’s proclaimed sweeping victory.
The first reactions of Ana Gomez were similar to those of most Ethiopians. With an open ear they listened to the observations of leadership and other election groups while mass gatherings began in public places. Later when reports released by her team stated that the election failed to meet the international standard. Prime Minister Zenawi became angry and proceeded to denounce her report. Ana was unbending. Her persistence impressed most people. This is how she began to attract the attention of the Ethiopian people. At this time Ana showed herself to be a woman committed to truly serving justice by fairly reporting the national election process.
Some human right activists seem to shrink when devious leaders beseech or confound them but Ana was brave. She smelled a rat and she was able to estimably evaluate the spirit of both the people and the government. Later she said this about the election. “In 2005 there was a massive turn-out to vote, and people believed that the election would be genuine. The problem was with the counting, which people felt, and I felt, had been manipulated.” This statement reiterates how she shared the belief of a fundamental wrongdoing with the majority of the people.
She later accurately characterized the EPRDF as “deviously smart.” The more she understood of the nature of the government, the more people claimed, she understood. She’s got it! They would shout. I think this camaraderie is one of the main elements which make Ethiopians go crazy for Ana Gomes. Many people believe that foreign people cannot easily understand the devious nature of Meles Zenawi and his colleagues. But for Ana Gomez it didn’t take long at all. She was able to quickly identify and communicate the Ethiopian government’s strategy of defeat through misinformation, distraction and confusion.
Ana Gomes once said after the death of Meles Zenawi that, “Meles was an expert in using jargon such as ‘good governance, the rule of law, democracy, sustainable development’ but in practice doing just the opposite. It was a smart leadership which uses politically correct language for European and American consumption, but the practice was really oppressive.” She also once recounts of the late Prime Minster Meles Zenawi that, “Until June 8, the day of the massacre, I had actually developed a very good relationship with him. I had frank exchanges with him and could see he was shrewd, very smart, and at the beginning I believed him. But little by little I came to see he was trying to fool me; he was very perverse, he had a very perverse mind, very smart but very perverse.” These feelings conveyed so forcefully by Ana Gomes were shared by the majority of Ethiopians. Her incisive comments made the people appreciate her and it put her in a higher place in their minds. And as usual they said, “she’s gotten it.”
Ana was deeply angered by the massacre of demonstrators which took place on June 8th 2005 one month after the botched National Election. She raised her voice again this time to condemn the acts of the Ethiopian government and she called upon the international community to do the same. As her fervor grew so did her support. Her stance for justice seemed to dazzle otherwise disaffected Ethiopians
from the four corners of the country and the Diaspora as well. Her understanding and her brave stance saw the people come to call her their hero.
People believe that breaking the lobby and personal pressures of the late prime minster meles and his party TPLF must have been so difficult for her, but they appreciated her unmovable stance. Mr. Meles tried to fool her but when he understood it was impossible to convert her he wrote a nasty article in the Ethiopian Herald to stop her from exposing his terrible works. However, the more the Ethiopian government tried to stop her the more she would expose them on the world stage. This condemning bravery saw her take a place in the hearts of the suffering Ethiopian people forever. The more truths she was able to reveal the more her name spread across Ethiopia. Even farmers living in remote areas had heard about her. I imagine they told the story of the one woman “fighting for our voice” who came from Europe. When people asked her name they began to call her “Hana Gobeze” which can be translated to Ana my Hero or Brave Ana as is tradition in Amharic. In fact, she’s my hero too.
Personally, as a world citizen and an Ethiopian I am proud of her. We need more people like Ana Gomes on the earth. Her passion for international justice and protecting human rights has deeply moved me. When she spoke on the international stage about Ethiopia she accurately showed the depth of our persecution. Together with her title, Ana Gomez has recently been able to do more in the diplomatic fight against injustice In Ethiopia than any other Ethiopian activist themselves is even able to say that they have accomplished. She continues to speak for Ethiopians now and we Ethiopians want to recognize her outstanding work and dedication to go above and beyond for what it takes to help Ethiopia today. When journalists are arrested or political activists are thrown in jail she acts as what we Ethiopians would “our mother”. She goes above and beyond to expose the deficiencies of the Ethiopian government on the world stage and to protect our lives and help grow our freedoms.
Ana Gomes has stepped up her efforts to spur fundamental change in Ethiopia since the death of Meles Zenawi. In September 2012, she blasted the EU Parliament expressing the needs of the oppressed in Ethiopia and demanding action to relieve the desperate situation of Ethiopians. When Mr. Andargachew Tsige was kidnapped she set to action immediately writing letters here and there. In recent days, she has expressed that his life has been saved because there was a reaction from the international community. She is so right to do and say these things of vital importance to us all and Ethiopians will forever be indebted to her. I cannot qualify all of her good works now by pen alone but let me say that we Ethiopians recognize and greatly value the work she is doing to see justice and democracy return to Ethiopia. Her extraordinary contributions to justice and democracy in Ethiopia make her one of the unforgettable in our hearts.
I am sure one day, some day, when democracy has won in our country the Ethiopian people will honor and remember her forever along with so many others who have merited recognition by us today. We will prize her for her outstanding contribution. She will be a symbol for free and fair elections in Ethiopian history. We can hope to build a monument to her to represent our passions for free and fair election.
I feel along with so many of my friends and brothers that we Ethiopians are lucky to have so many people around the world who are fighting for our freedom especially those in international organization. We want to recognize them as we know God does. We want to honor and exalt them as we know he does. That is all that we or anyone else can say about such remarkable individuals.
God Bless Ethiopia!
geletawzeleke@gmail.com

Ethiopian embassy gunman triggers diplomatic row

October 1, 2014
by Abebe Gellaw
It emerged that the case of the Ethiopian Embassy gunman, Solomon “Wedi Weyni”, has caused a diplomatic row between the TPLF regime and the United States.The case of the Ethiopian Embassy gunman
The U.S. Secret Service had announced on Monday that the embassy gunman was in custody. According to Ethiopian Embassy sources, embassy officials immediately complained that the gunman’s diplomatic immunity, as per the Vienna Convention on Diplomatic Relations, was violated. The gunman was freed later in the day after facing grilling by U.S. Secret Service. Established in 1865, the federal agency is mandated to protect the U.S. President, Vice President and visiting foreign leaders and dignitaries. The elite force also conducts criminal investigations.
In the aftermath of the shooting incident, Brian Leary, spokesman of U.S. Secret Service, issued the following statement to members of the media:
“At approximately 1215 pm today, U.S. Secret Service Uniformed Division received information of possible shots fired in the vicinity of the Ethiopian Embassy, 3506 International Drive NW, Washington, D.C.Secret Service Uniformed Division Officers immediately responded and detained an individual believed to be the shooter. There have been no reported injuries as a result of this incident.MPD, State Department, and USSS Uniformed Division are on scene.”
Nicole Mainor of the U.S. Secret Service told this reporter that further information on this matter should be obtained from the State Department. She referred any questions related to the case to the State Department and declined to give further details.Ethiopians in Washington D.C. Controlled TPLF Embassy
In a brief statement, State Department spokesperson, Jen Psaki, said that the Department of State took the incident involving the use of firearm very seriously. “The Department is in contact with the Embassy of Ethiopia and the U.S. Secret Service,” she noted.
The investigation into the criminal incident is ongoing. The State Department is in talks with the Ethiopian Embassy on the fate of Wedi Weyni, who is likely to face either prosecution or deportation because of the criminal nature of the incident. The department is expected to give further updates in the next few days.
Wodi Woyni, a member of the ruling ethnic junta, the Tigray People’s Liberation Front, was captured on video while dramatically brandishing a gun and shooting at peaceful and unarmed protesters.
The protesters said that they went to the embassy to protest recent mass killings in the Ogaden and Gambella regions as well as the detention of a number of journalists, bloggers and activists who have faced trumped-up terrorism charges.

Ethiopian-American Council Endorses Congressman Mike Honda for Reelection

September 29, 2014
Ethiopian American Council (EAC)San Jose, California, September 29 – Citing his past service and his concern for the rights and general welfare of all Americans – with a keen eye on immigrant and ethnic communities – the Ethiopian-American Council of North America (EAC) has decided to endorse the reelection of Michael M. Honda as Representative of the 17th Congressional District in the State of California.
Congressman Mike Honda
Congressman Mike Honda
The EAC is a grassroots policy advocacy organization, based in San Jose, California, that operates on the behalf of Ethiopian ethnic and immigrant communities across North America.
In a letter of endorsement to Mr. Honda, EAC cited the time in his youth that he had spent in an internment camp during World War II. EAC expressed hope that with people such as himself in office – those who have experienced prejudice and a consequent loss of rights – that something as egregiously wrong as the Japanese internment will never again happen to any immigrant or ethnic community in the United States of America.
The Ethiopian diaspora and the resultant ethnic and immigrant Ethiopian communities in North America are a result of actions similar to the Japanese internment, and others far more heinous – including the jailing and murder of free-press journalists and political activists – promulgated by the corrupt regime presently ruling Ethiopia.
The EAC partially based their endorsement of Mr. Honda’s reelection on answers to a questionnaire we had sent to his office. After considering his answers, and after some discussion, the EAC decided to lend as much financial and social support as they deem appropriate to ensure that Ethiopian-American voters, and any other citizens they are able to encourage, will go to the polls for Mr. Honda.
Many issues were raised in the questionnaire and Mr. Honda’s answers regarding those issues convinced EAC to endorse him as the one who will most likely help strengthen the Ethiopian community, and the 17th Congressional District in California at large, politically, socially, and economically. The points raised generally include:
• His advocacy for social justice and giving a voice to those who do not have one.
• His being a founder of the Congressional Ethiopia and Ethiopian-American Caucus while
continuing to fight for human rights everywhere.
• His support of H.R.2003 – Ethiopia Democracy and Accountability Act of 2007, a bill that
would have directed the President to provide support for human rights in Ethiopia.
• His securing of a legislative provision that promoted freedom of expression – specifically one
that objects to government harassment and restrictions on a free press in Ethiopia.
• His desire to provide a meaningful path to citizenship for law-abiding undocumented
immigrants currently in the United States.
• His awareness that a family-based system of immigration is key to ensuring that admission is
not based solely on education, wealth, or U.S. economic benefit.
• His belief that immigrants have strengthened our nation’s social and economic fabric and that
it is unconstitutional and wrong to create a class of secondary citizens who have no right to
vote and no access to health care.
• His commitment to engaging communities in civic service by providing leadership and
internship opportunities for interested individuals of all ethnicities.
• His recognition of the need for leaders who have experienced and overcome injustice – who
understand what it means to have basic rights infringed upon solely because of status as a
minority.
EAC and other members of the Ethiopian-American community in the 17th Congressional District perceive they have a forward-thinking friend in Mr. Honda. EAC is interested in preserving Ethiopian heritage in America. EAC wants Ethiopian youngsters and other community members to be politically wise and socially responsible as they involve themselves in the processes of the United States. EAC sees the need for an entrepreneurially friendly environment to put the business acumen of many of its community members to the best and fullest use.
EAC has decided to put its trust in Mr. Honda by endorsing and working for his reelection to the House of Representatives in hopes of realizing these and other important community goals.
The Ethiopian Americans Council of North America (EAC) is a grassroots policy advocacy organization serving Ethiopian ethnic and immigrant communities across North America.
The Ethiopian American Council